GLOW KG AND PRIMARY SCHOOL ADDIS ABABA ETHIOPIA.
الذهاب إلى القناة على Telegram
1 460
المشتركون
+124 ساعات
+277 أيام
+4430 أيام
أرشيف المشاركات
👇Here is grade 6 ministry applicant students registration number, photograph and their full name…………
ዉድ ወላጆች በሙሉ
ከላይ በተገለፀዉ የፈተና ኘሮግራሙን ተከትላችሁ ልጆቻችሁን እንድትረዷቸዉ እናሳስባለን::
የተ
ማሪዎች የአጠናን ልምዳቸው ምን ይመስላል?
12 ወሳኝ ነጥቦች
1. ጥናት ከመጀመራቸው በፊት ለምን ዓላማ እንደሚያጠኑ ቀድመው ዓላማ ያስቀምጣሉ።
ይህ ማለት ምን ለማወቅ እንደሚያጠኑ ቀድመው ያቅዳሉ።
2. መፅኃፍ ገልጠው ጥናት ከመጀመራቸው በፊት ስለሚያጠኑት ርዕሰ ጉዳይ የራሳቸውን ግምት ያስቀምጣሉ። መፅሀፍ ገልጠው ጥናት ከጀመሩ በኃላ የነበራቸውን ግምት እያጠናከሩ... የተሳሳተውን እያስተካከሉ ይጓዛሉ።
3. ሲያጠኑ ያገኙትን አንኳር ነጥብ አጠር አድርገው ማስታወሻቸው ላይ ያሰፍራሉ።
4.:አንብበው ለ መረዳት ያስቸገራቸውን ነጥብ /ሀሳብ/ ደጋግመው ያነባሉ....
5. ጥናት ከ መጀመራቸው በፊት ማጥናት ስለ ፈለጉት ርእሰ ጉዳይ ጥያቄዎች ይፋጥራሉ። መፅኃፍ ገልጠው ጥናት ከጀመሩ በሃላ ለጥያቄዎቻቸው መልስ ይፈልጋሉ እንጂ ሁሉም ነገር በ ማንበብ ጊዜያቼውን አያጠፉም።
6. ሲያነቡ ያገኙትን አዲስ ሀሳብ ወይም መረጃ ከ አሁን በፊት ከሚያወቁት ጋር አብሮ ሊሄድ የሚችል መሆኑን እና አለመሆኑን ይመረምራሉ::
7. በአንድ ጊዜ ብዙ ነገር ለ ማጥናት አይሞክሩም፡፡ በ አንድ ጊዜ ብዙ ነገር ለ ማጥናት መሞከር ትርፉ ድካም መሆኑን ተረድተውታል፡፡
8. ሁልጊዜም ቢሆን ለትምህርት ጉዳዮች የሚጠቀሙበት የተለየ ጊዜ አላቸው፡፡
9. ያሰቡትን ነገር ተግባራዊ ለማድረግ ቁርጠኝነት አላቸው...አያፈገፍጉም፣ አያቅማሙም፡፡
10. ሲያጠኑ የሚከብዳቸውን ክፍል ቅድሚያ ሰጥተው ያነባሉ፡፡
11. ተባብሮ በመስራት ያምናሉ፡፡ ያግዛሉ፣ ይጠይቃሉ፡፡
12. እራሳቸው ይገመግማሉ፡፡ ደካማ ጎናቸዉ በፍጥነት ያስተካክላሉ።
መምህር አማንስስ አብይዉድ ወላጆች እንኳን ደስ አለችሁ / አለን።
Congratulations to Glow School Admin ,Teachers , Students and Our parent’s .
Baga Gammadaa / gammanne maatiin , Bulchitoonni, Barsiisistonni fi barattoota mana barumsaa Glow hundaaf.
Glow school.
Repost from Ethiopian Digital Library
አዲስ የተማሪዎች ዝውውር መመሪያ ረቂቅ 2016 ዓ.ም
አዲስ የተማሪዎች ዝውውር መመሪያ ረቂቅ 2016ዓም
ዋና ዋና ነጥቦች
ከዚህ በፊት በተለያዩ ክልሎች ወጥነት ያልነበረው የተከታታይ ምዘና አያያዝ ማለትም 60% ተከታታይ ምዘና 40% ማጠቃለያ ፈተና አሁን ወደ 40% ተከታታይ ምዘና 60% ማጠቃለያ ፈተና ተሰጥቶ ከ100% ይያዛል
ከ9-11ኛ ክፍል Maths and English ከ50% በታች ያመጣ ተማሪ እንዲሁም 1-7ኛ ክፍል 6ኛን ሳይጨምር Maths እና የማስተማሪያ ቋንቋውን ከ50% በታች ካመጣ ወደቀጣይ ክፍል መዛወር አይችልም
አንድ ክፍል ደረጃ ከአንዴ በላይ ከደገመ ከትምህርት ይሰናበታል።
@Ethiopian_Digital_Library
@Ethiopian_Digital_Library
