cookie

نحن نستخدم ملفات تعريف الارتباط لتحسين تجربة التصفح الخاصة بك. بالنقر على "قبول الكل"، أنت توافق على استخدام ملفات تعريف الارتباط.

avatar

No war

إظهار المزيد
لم يتم تحديد البلدلم يتم تحديد اللغةالفئة غير محددة
مشاركات الإعلانات
1 898
المشتركون
لا توجد بيانات24 ساعات
لا توجد بيانات7 أيام
لا توجد بيانات30 أيام

جاري تحميل البيانات...

معدل نمو المشترك

جاري تحميل البيانات...

Photo unavailableShow in Telegram
የሀገር ውስጥ ስፖርታዊ ዜናዎችን ለማግኝት #Join ይበሉ👇👇
إظهار الكل...
ቅዱስ ጊዮርጊስ
ኢትዮጵያ ቡና
ሰበታ ከተማ
ሀድያ ሆሳዕና
ፋሲል ከተማ
ባህር ዳር
join us...
የሴካፋ ከ23 አመት በታች የምድብ የመጨረሻ ጨዋታ ⏰ የመጀመሪያዉ አጋማሽ ተጠናቀቀ 🇪🇹ኢትዮጵያ 1-0 ቡሩንዲ🇧🇮 #ቸርነት_ጉግሳ 44'
إظهار الكل...
ከሰዓታት በኋላ ወሳኙን የቡሩንዲ ጨዋታ የሚያደርገው የኢትዮጵያ ከ23 ዓመት በታች ብሔራዊ ቡድን ቋሚ አሰላለፍ ታውቋል። በመጀመሪያው የሴካፋ የምድብ ጨዋታ ከኤርትራ አቻው ጋር ሦስት አቻ የተለያየው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ዛሬ 8 ሰዓት የምድብ የመጨረሻ እና ሁለተኛ ጨዋታውን ከቡሩንዲ አቻው ጋር ያደርጋል። የቡድኑ ዋና አሠልጣኝ ውበቱ አባተ በዛሬው ወሳኝ ጨዋታ የመረጡት የመጀመሪያ አሰላለፍም ታውቋል። አሠልጣኙም ከኤርትራው ጨዋታ አራት ተጫዋቾችን ለውጠዋል። በዚህም የግብ ዘቡ ፅዮን መርዕድ በፋሲል ገብረሚካኤል ሲተካ ተከላካዩ ሰለሞን ወዴሳ በመሳይ ጻውሎስ፣ አማካዩ አብዱልሃፊዝ ቶፊቅ በዳዊት ተፈራ እንዲሁም የመስመር አጥቂው ሙኧዲን ሙሳ በብሩክ በየነ ተለውጠዋል። የብሔራዊ ቡድኑ የዛሬ ቋሚ አሰላለፍ የሚከተለው ነው። በ4-3-3 አሰላለፍ ፋሲል ገብረሚካኤል በግብ ብረቶቹ መካከል ሲቆም ኃይሌ ገብረትንሳኤ፣ መናፍ ዐወል፣ መሳይ ጻውሎስ እና ረመዳን የሱፍ በተከላካይነት ተሰልፈዋል። ዳዊት ተፈራ እና በመጀመሪያው ጨዋታ ግብ ያስቆጠረው ዊልያም ሠለሞን ደግሞ ከተከላካዮቹ ፊት የቆመውን ሀብታሙ ተከስተ አጣማሪ ሆነው ተሰልፈዋል። የቡድኑን የፊት መስመር ደግሞ ቸርነት ጉግሳ፣ ብሩክ በየነ እና ሁለት ግቦችን ኤርትራ ላይ ያስቆጠረው አቡበከር ናስር የሚመሩት ይሆናል
إظهار الكل...
ዋልያዎቹ ማንን ሊያሰልፉ ይችላሉ ? የ ኢትዮጵያ ከ 23 ዓመት በታች ቡድን ወደ ግማሽ ፍፃሜው ለ ማለፍ በ ዛሬው ዕለት የ ቡሩንዲ አቻቸውን ማሸነፍ ይጠበቅባቸዋል ። ማን በቋሚነት ጨዋታዎን ይጀምር ይሆን ? ፅዮን መርድ ሀይሌ ገ/ትንሳኤ ፣ ሰለሞን ወዴሳ ፣ መናፍ አዎል ፣ ረመዳን የሱፍ ዊሊያም ሰለሞን ፣ ሀብታሙ ተከስተ ፣ ዳዊት ተፈራ አቡበከር ናስር ፣ ቸርነት ጉግሳ ፣ ብሩክ በየነ በዛሬው ጨዋታዋ በቋሚ አሰላለፍ ላይ ጨዋታቸውን ይጀምራሉ ተብሎ በ #ግምታዊ አሰላለፉ ይጠበቃል ።
إظهار الكل...
የጨዋታ ቀን ኢትዮጵያ ከ ቡሩንዲ 8፡00 - በባህርዳር ዓለም አቀፍ ስታድየም - በስታዲየም ተገኝታችሁ መታደም ለምትፈልጉ በE-Birr በመጠቀም ወይም በዓባይ ባንክ ትኬት መግዛት ይችላሉ። - ጨዋታው በአማራ ቴሌቪዥን እንዲሁም በኤፍ ኤም አዲስ 97.1 እንደሚተላለፍ ተገልፃል።
إظهار الكل...
የዋልያዋቹ አዲስ ሙዚቃ
إظهار الكل...
የዋልያዋቹ ስለ ሀገር ያቀነቀኑት ሙዚቃ ተጋበዙልን👆👆👆👆
إظهار الكل...
ዋልያዋቹ ወደ ስታዲየም በመግባት ላይ ይገኛሉ
إظهار الكل...