cookie

نحن نستخدم ملفات تعريف الارتباط لتحسين تجربة التصفح الخاصة بك. بالنقر على "قبول الكل"، أنت توافق على استخدام ملفات تعريف الارتباط.

avatar

N~EW~$~ ~V~I~NE

YOU WILL GET IN THIS CHANNEL 🚡 Technology 👍quotes 👍andand chnklat nk tyakewoch 👍Gtmoch and 👍meme Contact us on @mariamawitbot @tobehonst

إظهار المزيد
لم يتم تحديد البلدلم يتم تحديد اللغةالفئة غير محددة
مشاركات الإعلانات
142
المشتركون
لا توجد بيانات24 ساعات
لا توجد بيانات7 أيام
لا توجد بيانات30 أيام

جاري تحميل البيانات...

معدل نمو المشترك

جاري تحميل البيانات...

ለመላው የክርስትና እምነት ተከታዮች በሙሉ መልካም የልደት በዓል እንመኛለን!
إظهار الكل...
የ3 ሰዎችን ህይወት የቀጠፈው የቦንብ ፍንዳታ ! ጠዋቱ 2፡30 ሠዓት በልደታ ክ/ከተማ ወረዳ 6 ልዩ ቦታው ስልጤ መስኪድ ጀርባ ለልማት በፈረሰ ክፍት ቦታ ላይ ማንነታቸው ባልታወቁ ግለሰቦች ተጥሎ በተገኘ የእጅ ቦንብ የጎዳና ተዳዳሪ የሆኑ የ3 ሰዎች ህይወታቸው ሲያልፍ በ5 ሰዎች ላይ ቀላልና ከባድ የአካል ጉዳት መድረሱን የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን አስታውቋል፡፡ ከፍንዳታው ጋር በተያያዘ ያለው የምርመራ ሂደት እየተጣራ መሆኑ ተገልጿል። የምርመራ ውጤቱ እንደተጠናቀቀ ለህብረተሰቡ ግልጽ ይደረጋል ተብሏል። በአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን የልዩ ልዩና የተደራጁ ወንጀሎች ምርመራ ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር ኮማንደር አለማየሁ አያልቄ ባስተላለፉት በተለያዩ ቦታዎች እንደ አልባሌ በሚጣሉ ቦንቦችና ፈንጂዎች ንፁሀን ሰለባ መሆናቸውን አስታውሰው ህብረተሰቡ ምንነታቸው ያልታወቁ አጠራጣሪ ነገሮች ሲያጋጥሙት ከመነካካት በመቆጠብ ለሚመለከታቸው የፀጥታ አካላት ጥቆማ ማድረግ እንደሚገባ አሳስበዋል፡፡ Via Addis Ababa Police Commission
إظهار الكل...
#SHARE #ሼር የኢፌዴሪ ጤና ሚኒስቴር እና የኢትዮጵያ የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት የኮቪድ-19 ምርመራ ማድረግ ለሚፈልጉ የማህበረሰብ ክፍሎች ከላይ በተዘረዘሩት ጤና ጣቢያዎች እና ሆስፒታሎች ከክፍያ ነፃ ናሙና በመስጠት ምርመራ ማድረግ እንደሚቻል አሳውቋል።
إظهار الكل...
#Ethiopia : ሌተና ጀነራል አበባው ታደሰ ከትላንት በስቲያ በመቀሌ ከተማ ከጦር አዛዦቻቸው ጋር መክረዋል ፡፡ በየጉድጓዱ የተደበቀውን ጁንታ ለማደን የሚያስችል ሀሳብም ተለዋውጠዋል ፡፡
إظهار الكل...
ከታች ያለው ሊንክ የእርሶ ነው። ለሌሎች ይላኩ https://t.me/TechTalker1_bot?start=r0603668902
إظهار الكل...
የማሻሻያ ሥራ ለማከናወን የሚቋረጥ የኃይል አቅርቦት መርሃ-ግብር ************* ረቡዕ ህዳር 23 ቀን 2013 ዓ.ም ከጠዋቱ 2:00 እስከ ቀኑ 5:00 ድረስ፣ • በሻሌ ሆቴል፣ በወሰን ግሮሰሪ፣ በቆሼ፣ በወለቴ እና አካባቢዎቻቸው፣ በዚሁ ቀን ከጠዋቱ 1:00 እስከ ቀኑ 10:00 ድረስ፣ • በመነን ት/ቤት፣ በሽሮ ሜዳ፣ በስብሰባ ማዕከል፣ በቀጨኔ መድሀኒያለም፣ በላዛሪስት፣ በሐምሌ 19 መናፈሻ፣ በፈረንሳይ ኤምባሲ፣ በጉራራ፣ በፊልም ማዕከል፣ በራስ ካሳ ክሊኒክ፣ በአቦ ቤ/ክ፣ በእንጦጦ ኪዳነምህረት ቤ/ክ፣ በሳሪስ አቦ ቤ/ክ፣ በቦሌ ቡልቡላ ኮንደሚኒየም፣ በቡልቡላ ማርያም ማዞርያ፣ በክሬሸር እና አካባቢዎቻቸው፣ ሐሙስ ህዳር 24 ቀን 2013 ዓ.ም ከጠዋቱ 2:00 እስከ ቀኑ 6:30 ድረስ፣ • በአደይ አበባ፣ በሳሪስ አዲስ ሰፈር፣ በአዋሽ ቆዳ ፋብሪካ፣ በቦሌ ሚካኤል፣ በቦሌ ካርጎ፣ በማዕድን ማህበር እና አካባቢዎቻቸው፣ በተመሳሳይ ቀን ከጠዋቱ 1:00 እስከ ቀኑ 9:00 ድረስ፣ • በመነን ት/ቤት፣ በሽሮ ሜዳ፣ በስብሰባ ማዕከል፣ በቀጨኔ መድሀኒያለም፣ በላዛሪስት፣ በሐምሌ 19 መናፈሻ፣ በለገሃር፣ በቴሌ እና አካባቢዎቻቸው፣ በመካከለኛ የኤሌክትሪክ መስመር ላይ የማሻሻያ ሥራ ለማከናወን የኃይል አቅርቦት የሚቋረጥ በመሆኑ ክቡራን ደንበኞቻችን ከወዲሁ አስፈላጊውን ቅድመ ዝግጅት እንድታደርጉ በአክብሮት እናሳውቃለን፡፡ #የኢትዮጵያኤሌክትሪክአገልግሎት
إظهار الكل...
"የጁንታው አባላትን እያንዳንዱን እንቅስቃሴያቸውን ከቤተመንግስት ላይቭ ነው የምንከታተለው‼️ ↘️ ትላንት ማታ ብቻ 4ሰዓት 5ሰዓት 6 ሰዓት ከፍተኛ መተረማመስ ነበር። ↘️ ሚስቶቻቸውንና ልጆቻቸውን ይዘው ስለነበር እነሱን ላለመጉዳት ስንል ነው የተውናቸው። ይሄ ግን አይቀጥልም። " ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር አብይ ለፓርላማው‼️ @newsvine44
إظهار الكل...
#COVID19Ethiopia: የኢትዮጵያ የኮሮና ቫይረስ ሁኔታ መግለጫ! @newsvine44
إظهار الكل...