cookie

نحن نستخدم ملفات تعريف الارتباط لتحسين تجربة التصفح الخاصة بك. بالنقر على "قبول الكل"، أنت توافق على استخدام ملفات تعريف الارتباط.

مشاركات الإعلانات
11 847
المشتركون
-524 ساعات
-237 أيام
-22030 أيام

جاري تحميل البيانات...

معدل نمو المشترك

جاري تحميل البيانات...

Repost from Jabeessaa Qeerroo
Bu'a duula guyyaa 40tti WBO balleessina jettee bobbaate akka baasaatti harca'a jirti Sadan caanqaa ይህ ዛሬ በቁሌም ወለጋ ዞን ሰደን ጫንቃ ወረዳ ልዩ ስሙ ሚdhiጋ ቢርቢር በተባለ ሥፍራ ላይ አፈር የበሉ የብልፅግና ወታደሮች ናቸው.....የ40 ቀኑ ዘመቻ ውጤት ነው.....
إظهار الكل...
Repost from Jabeessaa Qeerroo
#መረጃ፦ዛሬ ጀግናው የኦሮሞ ነፃነት ሠራዊት በምዕራብ ዕዝ ሥርኦዳ ካራ ብርጌድ ሥር የሀንጋሱ ጋምቢታ ጭብራ በቄሌም ወለጋ ዞን ሰደን ጫንቃ ልዩ ስሙ ሚdhagጋ ቢርቢር በተባለ ሥፍራ በወሰደው እርምጃ 7 ቀርጥፎ 5 ክፉኛ አቁስሏል....
إظهار الكل...
Repost from Jabeessaa Qeerroo
#መረጃ፦ትላንት ለሊት ጀግናው የኦሮሞ ነፃነት ሠራዊት ደቡብ ምሥራቅ ዕዝ ሥር የነdhi ገመዳ ብርጌድ በምሥራቅ አርሲ ዞን ሙኔሳ ወረዳ ቀርሳ ከተማ አስተዳደር ውስጥ የሚገኘው ፋሽስት ካምፕ ሲቆላው ነው ያደረው......
إظهار الكل...
Repost from Jabeessaa Qeerroo
#መረጃ፦ትላንት በደቡብ ምዕራብ ሸዋ ዞን ቶሌ ወረዳ ስር በነበሩ እንደ ሌሊሴ ሀቤቤ ሲላሲ እና ሚጊራ ኢዲ ላይ በወሰደው ሰፊ እርምጃ በተለይ ሀለተኛ ዙር በወሰደው የማያዳግም እርምጃና የሠፈሩበትን ካምፕ ሙሉ ለሙሉ ድባቅ ሲመታ ከፋሽስቱ የሟቼቹ ቁጥር 123 ሲሆን ክፉኛ የቆሰሉት 100 የተማረኩት 15 እንደሆኑም ታውቋል በዚህ ውጊያ በርካታ የግሩፕና የነፍስወከፍ መሣሪያዎችም ተማርከዋል.....አይዞሽ ገለቴ!!
إظهار الكل...
Repost from Jabeessaa Qeerroo
#መረጃ፦ፋሽስቱ ብልፅግና እራሱን በባዶ ሜዳ የውሸት ፕሮፓጋንዳ ብቻ ሳይሆን ጥሬ ዬልተጨበጠ ባዶ ወሬ ህዝቡን ለማምኘት የምሄድበት እርቀት ምን ያህል የወደቀና መንግሥቱ መዳከሙን የምያሳይ መሆኑ ግልፅ ሆኗል.....እኔን ይሸንሽነኝ አይዞሽ ገለቴ!
إظهار الكل...
Repost from Jabeessaa Qeerroo
#መረጃ፦ትላንት በደቡብ ምዕራብ ሸገር ዞን ቶሌ ወረዳ ሁለት ከተሞች ሀቤቤ እና ቶሌ በተባለ ከተማች ካምፕ መሽጎ የነበረው ኃይል ላይ በወሰደው እርምጃ 56 ወዲያ ሲሞቱ 79 ክፉኛ ቆስለዋል እንዲሁም 15 ተማርከዋል......
إظهار الكل...
Repost from Jabeessaa Qeerroo
Adaamii giddoo kombolchaa gootichii hardha uummataa daandii walitti cufe ture walitti araarsee daandii saqsiiseera milkaa'inaan. #መረጃ፦ጀግናው የኦሮሞ ነፃነት ሠራዊት በአዳሚ ቱሉ እና ጊዶ ኮምቦልቻ ህዝብ መሀከል ተፈጥሮ በነበረው ግጭት መንገዱን በጋራ ዘግተውት የነበረውን ከአስታረቀ በኋላ በስኬት መንገዱን አስከፍቷል....
إظهار الكل...
Repost from Jabeessaa Qeerroo
#Inbox Godina harargee bahaa aanaa dadar araddaa leelee quufaa waraanummaa jechuun bobbaa gala nama dhoorkaa jiru barattoonni kutaa 8ffaa qoramanii ministrii qaban hundinuu waraanummaa deemtan jechuun karaarraa bobbaa gala nama dhoorkaa jiruu qilleensarra nuuf oolchaa!
إظهار الكل...
Repost from Jabeessaa Qeerroo
Lol kaleessarratti Fandon 12 gadi gara dachi ergamtee jirti መረጃ፦አራተኛ ቀኑን በያዘው የነፍጠኛውና ጽንፈኛው ፋኖ በከፈተው በሰሜን ኦሮሚያ ወሎ ላይ ጥቃት ጀግኖቻችን እራሳቸውን በመከላከል የጽንፈኛውን አከርካሪ እየመቱ ሲሆን ትላንት ብቻ 12 ፋኖ ሬሳው ተንጓሏል.....
إظهار الكل...
Repost from Jabeessaa Qeerroo
#መረጃ፦ላለፉት ሦስት ቀናት በአራቱ የወለጋ ዞኖች በሁለቱ የምዕራብ ሸውን እስከ ፊንፊኔ ቡልቡላ ድረስ እንዲሁም በሁለቱ ጉጂዎች እየሄደ ባለው መጠነ ሰፊ የፋሽስት ብልፅግና ጥቃት ያሰበችው ወላፈን ተመልሶ እየበላት ያለ ይመስላል በመሆኑም የብልፅግናው ኃይል የጀግናውን የኦሮሞ ነፃነት ሠራዊት አዲስ በሚጀምረውና እየጀመረ ባለው የመልሶ ማጥቃት እርምጃ በነፃነት ትግሉ ታሪክ አዲስ ምዕራፍ እንደሆነም ታውቋል ብልፅግናዎች ከወዲሁ አንዳንድ ጭራሽ ጉጂን በማይመስሉ ቦታዎች ቀረጻ እያካሄዱ ራሳቸውን ለማታለል "ምዕራብ ጉጂ ያለውን የሸኔ ሀይል ሙሉ ለሙሉ ደመሰስን" እያሉ በሚዲያዎቻቸው ለመጮህ እየሞከሩ ቢሆንም መሬት ላይ ያለው ሀቅ ግን ሌላ ነው.....ዕድለኞቹ እንዲህ ዕጅ ሰተው ተቀምጠዌል!
إظهار الكل...