THE ANOINTING
" ከዚህም በኋላ እንዲህ ይሆናል፤ መንፈሴን በሥጋ ለባሽ ሁሉ ላይ አፈስሳለሁ፤ ወንዶችና ሴቶች ልጆቻችሁም ትንቢት ይናገራሉ፥ ሽማግሌዎቻችሁም ሕልምን ያልማሉ፥ ጐበዞቻችሁም ራእይ ያያሉ፤(ትንቢተ ኢዮኤል 2:28) Contact -- @meshugaaa
إظهار المزيد- المشتركون
- التغطية البريدية
- ER - نسبة المشاركة
جاري تحميل البيانات...
جاري تحميل البيانات...
ግጥም እና ዜማ ፦ ቢንያም ደሳለኝ
https://t.me/BiniyamDesalegnሙዚቃ ቅንብር ፦ ብሩክ አለማየሁ
https://www.youtube.com/channel/UCoT2MownfWfCMmXjiB-s6Rwhttp://t.me/ProdBrook Lyrics አታየኝም ወይ አትሰማኝም ወይ ለምን ትላለህ ችግር እያለ ክፉ እያየለ ለምን ላመስግን ለምን ትላለህ አታየኝም ወይ አትሰማኝም ወይ ለምን ትላለህ ችግር እያለ ክፉ እያየለ ለምን ላመስግን ለምን ትላለህ ሁለት ጥያቄ፤ አጉረምርመህ መልስ አገኘህ? እ? እግዜሩንስ ወቅሰህ ከጭንቀት አረፍክ? ጠቢብ ለመሆን ከሰነፍ ተማር አመስግን እንጂ ፍፁም አታማር እንዳይሆንብህ ለልብህ ህመም ለጨጓራህ ቃር የምሬትን ቃል አርቅ ካንተ ጋር ማን ክፉን ያመጣል ከውሸት አባት ሌላ አባቴ እንደሆነ የለው የክፋት ጎተራ ለኔ የሚራራ፤ በጎ ስጦታና ፍፁም በረከት ነው ሁሌ የሱ ስራ ደስታና ሰላም ከውጭ አይመጣም የገንዘብ ብዛት እረፍት አይሰጥም የለኝም አትበል የሌለህ የለም እግዚአብሄር ካለህ የጎደለህ የለም አመስግንና መፍትሄው ይገለጥ 'ምታርፍበት ሰላም ከችግርህ ይብለጥ አዝማች፦ የምስጋናን ነዶ እወዘውዛለሁ እንደሰባ እንቦሳ በፊቱ ዘላለሁ ክብር ይገባዋል ሀሌሉያ እላለሁ ነፍሴ ታሠስግንህ እሰግድሀለሀሁ እረካሁ ተደሰትኩ ስል ሰይጣን በጆሮዬ ምን ኖሮህ ማን ሆነህ ይላል እንዳብድ ጨርቄን ጥዬ የሌለኝ ያልሆንኩት ደስታን አይሰጠኝም የአምላክ ልጅ ከመሆን የሚበልጥ ደስታ የለም ደስታና ሰላም በውስጤ አለ ለምን ላጉረምርም አባቴ ከኔጋ እያለ ላመስግን ዝም ብዬ ተመስገን ብዬ ያኔ ሁሉ ይቀላል አልኖር ታግዬ እንዴት እንደሚቀደም ከሰው ሳይጋፉ ገብቶኛል ዘንድሮ የበረከት ቁልፉ እንዴት እንደሚቀደም ከሰው ሳይጋፉ ገብቶኛል ዘንድሮ የበረከት ቁልፉ በምስጋና በውዳሴ ቀኑን…
تسمح خطتك الحالية بتحليلات لما لا يزيد عن 5 قنوات. للحصول على المزيد، يُرجى اختيار خطة مختلفة.