ar
Feedback
የአገልጋይ ብርሃኑ ገፅ

የአገልጋይ ብርሃኑ ገፅ

الذهاب إلى القناة على Telegram

ይህ የአገልጋይ ብርሃኑ ገፅ ነው።ዓላማዬ የተለያዩ መፅሐፍ ቅዱሳዊ ትምህርቶችን ማካፈልና ማድረስ ሲሆን ምክሮችን፥አባባሎችን፥ፀሎቶችንና ትዝብቶቼን የማካፍልም ይሆናል።የሰራዊት ጌታ እግዚአብሔር ወደ ልቤ ያመጣውንና የተናገረኝንም እፅፋለሁ።ትውልዱን ወደ ኢየሱስ የሚያስጠጋውን የትኛውንም ነገር የምፅፍበት ገፄ ነው።በማንበብና ሼር በማድረግ ከአገልግሎቴ ጎን ይቁሙ።0984005562.

إظهار المزيد
447
المشتركون
+224 ساعات
+87 أيام
+3030 أيام
أرشيف المشاركات
#መቅደም_ሲያቅት_መጥለፍ በወንጌላዊ ክርስትና ውስጥ አሁናዊ በሆነው የአገልግሎት መንገድ ሁለት ተግዳሮቶች አሉ።የመጀመሪያው ከእኛ የተሻለ አቅም ያለው ሰው ቢመጣ ምንቃወምበት ክፉና ቅናተኛ ልብ ፤ የተሳሳተ ሰው ሲገጥመን ደግሞ የምናርምበት የተሳሳተ መንገድ ነው።ሁለቱም ፈውስ ያስፈልጋቸዋል።ወንድምን መቀበል ራስን ከመቀበል ነው የሚጀምረውና እንደተሰጠን የጸጋ ስጦታ መጠን በፍቅር እንድናገለግል፤ የተሳሳተን ሰው የምናርምበት ስሕተታችን እንዲታረም ከረጅም ዓመታት የአገልግሎት ልምድ ካላቸው ጉምቱ ጸሐፊና አሳቢ ከሆኑት ከዶክተር መለሰ ወጉ የቀረበልን ምክርና የመፍትሔ አሳብ። አገልጋዮችንና አገልግሎትን የምትወዱ ቅዱሳን፤ እንዲሁም አገልጋዮች በእጃችሁ ልታስገቡት የሚገባ ድንቅ መጽሐፍ፦ "መቅደም ሲያቅት መጥለፍ" በዶክተር መለሰ ወጉ መጽሐፉን የምትፈልጉ ልታናግሩኝ ትችላላችሁ🙏

ግብዞች ኃጢአትን በሁለት ይከፍሉታል፦ ከባድ ኃጢአትና ትናንሽ ኃጢአት ብለው።ካላመነዘሩ ካልገደሉ ግን ከዋሹ ምንም ማለት አይደለም።ስለዚህ የጨበጡትን ድንጋይ ማን ላይ እንደሚወርውሩ ያማትራሉ።ሆኖም ተንጋለው ቢተፉ ነው ነገሩ ወገን የተበላለጥነው በኃጢአት መጠን እንጂ ኃጢአት ባለማድረግ አይደለም።በዝርክርክ ኃጢአተኞች ላይ የምንፈርድ ጠንቃቃ ኃጢአተኞች በዝተን እንጂ ኃጢአት የሌለበትስ የለም። የእኛ የአማኞች ዋስትና የዳንበት ፀጋና የፀደቅንበት ደሙ ብቻ ነው። ክብር ለፀጋችን ኢየሱስ።

ኢየሱስ የሞተው ለእነማን ነው? ለዓለም ሁሉ ወይስ ለተመረጡት ብቻ? እግዚአብሔር አስቀድሞ የሚድኑትንና የሚጠፉትን ወስኗልን? በሚል ርእስ በቲክቶክ ለተከታታይ 5 ቀናት እንወያያለን። አገልጋዮች፦ አገ
ኢየሱስ የሞተው ለእነማን ነው? ለዓለም ሁሉ ወይስ ለተመረጡት ብቻ? እግዚአብሔር አስቀድሞ የሚድኑትንና የሚጠፉትን ወስኗልን? በሚል ርእስ በቲክቶክ ለተከታታይ 5 ቀናት እንወያያለን። አገልጋዮች፦ አገልጋይ ጆንሰን እጅጉ እና Tsega'ab Kataro Galasso ይሆናሉ Berhanu Jesus ብላችሁ ሰርች ብታደርጉ ታገኙናላችሁ ከሰኞ እስከ አርብ ከጠዋቱ 1:00-3:00 ድረስ የሚቆይ ይሆናል።

Subscribe ማድረግ እባክዎን እንዳይረሱ…ጌታ ይባርክዎ