133
المشتركون
لا توجد بيانات24 ساعات
لا توجد بيانات7 أيام
لا توجد بيانات30 أيام
- المشتركون
- التغطية البريدية
- ER - نسبة المشاركة
جاري تحميل البيانات...
معدل نمو المشترك
جاري تحميل البيانات...
#UPDATE
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የገጽ ለገጽ የመማር ማስተማር ስራ በግል ትምህርት ቤቶቸ ከ1ኛ ክፍል ጀምሮ ህዳር 21 በመንግስት ትምህርት ቤቶች ከ5ኛ ክፍል ጀምሮ ህዳር 28 መሰጠት የሚጀምር የቢሮው ምክትል ቢሮ ሀላፊ አቶ አዲሱ ሻንቆ ገልጸዋል። (AMN)
@nahon1
#Update
ትምህርት ሚኒስቴር ተማሪዎች ወደ ትምህርት ቤት እንዲመለሱ ለማድረግና ኮሮናን በመከላከል ትምህርት መጀመር የሚቻልባቸውን ሁኔታዎች እያጠና እንደነበር ይታወሳል።
እንዲሁም በተደረጉ የዳሰሳ ጥናቶች ተማሪዎች የትምህርት መጀመርን በጉጉት እየጠበቁ መሆናቸውን ለመረዳት እንደተቻለ ሚኒስቴሩ ገልጿል።
እንደሚታወቀው ከነሃሴ 20/2012 ጀምሮ የግል ትምህርት ቤቶች ምዝገባ እየተካሄደ እንዳለ ይታወቃል። ትምህርት የሚጀምርበት ጊዜ በፌደራል እና በሚመለከታቸው አካላት ውሳኔ መሰረት እንደደሚወሰን ተገልፆ ነበር።
እንደተገለጸውም በ 2013 ዓ.ም. ትምህርት ለመጀመር በተለያዩ ቅድመ ሁኔታዎች ተዘጋጅተን ጨርሰናል። በዚህም መሰረት ሁሉም ተማሪዎች ከመጪው ሰኞ (11/01/2013 ዓ.ም.) ጀምሮ በትምህርት ቤቶቻቸው ጥሪ መሠረት መጀመር እንደሚችሉ ተወስኗል።
ትምህርት ሚንስቴር
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
🌼🌼 🌼🌼
🌼🌼 🌼🌼
🌼🌼 🌼🌼
🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼
🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼
🌼🌼 🌼🌼
🌼🌼 🌼🌼
🌼🌼 🌼🌼
🌼 🌼
🌼🌼🌼🌼
🌼🌼 🌼🌼
🌼🌼 🌼🌼
🌼🌼 🌼 🌼 🌼🌼
🌼🌼🌼 🌼 🌼🌼🌼
🌼🌼 🌼🌼
🌼🌼 🌼🌼
🌼🌼 🌼🌼
🌼🌼🌼🌼🌼
🌼🌼🌼🌼🌼🌼
🌼🌼 🌼🌼
🌼🌼 🌼🌼
🌼🌼🌼🌼🌼🌼
🌼🌼🌼🌼🌼
🌼🌼
🌼🌼
🌼🌼
🌼🌼🌼🌼🌼
🌼🌼🌼🌼🌼🌼
🌼🌼 🌼🌼
🌼🌼 🌼🌼
🌼🌼🌼🌼🌼🌼
🌼🌼🌼🌼🌼
🌼🌼
🌼🌼
🌼🌼
🌼🌼 🌼🌼
🌼🌼 🌼🌼
🌼🌼 🌼🌼
🌼🌼 🌼🌼
🌼🌼 🌼🌼
🌼🌼🌼
🌼🌼
🌼🌼
🌼🌼
🌼🌼🌼 🌼🌼
🌼🌼🌼🌼 🌼🌼
🌼🌼 🌼🌼 🌼🌼
🌼🌼 🌼🌼 🌼🌼
🌼🌼 🌼🌼 🌼🌼
🌼🌼 🌼🌼 🌼🌼
🌼🌼 🌼🌼🌼🌼
🌼🌼 🌼🌼🌼
🌼🌼🌼🌼🌼🌼
🌼🌼🌼🌼🌼🌼
🌼🌼
🌼🌼
🌼🌼🌼🌼
🌼🌼
🌼🌼
🌼🌼🌼🌼🌼🌼
🌼🌼🌼🌼🌼🌼
🌼🌼 🌼🌼
🌼🌼 🌼🌼
🌼🌼 🌼🌼
🌼🌼 🌼🌼
🌼🌼 🌼🌼 🌼🌼
🌼🌼 🌼🌼🌼 🌼🌼
🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼
🌼🌼🌼 🌼🌼🌼
🌼🌼 🌼🌼
🌼🌼 🌼🌼
🌼🌼 🌼🌼
🌼🌼 🌼🌼
🌼🌼 🌼🌼
🌼🌼 🌼🌼
🌼🌼🌼
🌼🌼
🌼🌼
🌼🌼
🌼🌼🌼🌼🌼🌼
🌼🌼🌼🌼🌼🌼
🌼🌼
🌼🌼
🌼🌼🌼🌼
🌼🌼
🌼🌼
🌼🌼🌼🌼🌼🌼
🌼🌼🌼🌼🌼🌼
🌼 🌼
🌼🌼🌼🌼
🌼🌼 🌼🌼
🌼🌼 🌼🌼
🌼🌼 🌼 🌼 🌼🌼
🌼🌼🌼 🌼 🌼🌼🌼
🌼🌼 🌼🌼
🌼🌼 🌼🌼
🌼🌼 🌼🌼
🌼🌼🌼🌼🌼
🌼🌼🌼🌼🌼🌼
🌼🌼 🌼🌼
🌼🌼 🌼🌼
🌼🌼🌼🌼🌼🌼
🌼🌼🌼🌼🌼
🌼🌼 🌼🌼
🌼🌼 🌼🌼
🌼🌼 🌼🌼
@nahon1
@nahon1
እኝህ እናት ጠፍተዉ ነዉ ሚያቃቸው ሰው ወይም ፈላጊያቸው በዚህ የስልክ09 11532588 ወይም 0924143215 እናት እኮ ናት ሼር አድርጉልን አካባቢው ያሉበት ፒኮክ መናፈሻ እኔ ጋር ነው ያሉት በስማቸው ወይዘሮ ተጁድ
የእርሶ እናት ቢሆኑ ኖሮ ይጨክናሉ ..
በቻላችሁት መጠን ሼር በማድረግ ቤተሰብ ጋር ያገናኙ
Yesterday it was about blocking back Abiy and now he is singing on our phone
Even though I can’t block him back this time, am only gonna text until the playfield is equal
💫@chunluxx 💫
اختر خطة مختلفة
تسمح خطتك الحالية بتحليلات لما لا يزيد عن 5 قنوات. للحصول على المزيد، يُرجى اختيار خطة مختلفة.