cookie

نحن نستخدم ملفات تعريف الارتباط لتحسين تجربة التصفح الخاصة بك. بالنقر على "قبول الكل"، أنت توافق على استخدام ملفات تعريف الارتباط.

avatar

Warka Times

Warka Times is a multi-platform bi-lingual global online media service where credibility is a priority. We will keep you both informed and entertained. The infotainment presented on WT comes from wide variety of sources. FB 👉fb.com/warkatimesofficial

إظهار المزيد
Advertising posts
8 212المشتركون
-824 hour
-527 يوم
-17030 يوم

جاري تحميل البيانات...

معدل نمو المشترك

جاري تحميل البيانات...

ዲያስፖራዎች ምትሃታዊ ተሰጦማ አለን 📍 [Ligabaw Beyene] አንዴ የጦር ጀነራል ሆነን እንትና ይሄን ከተማ ያዝ ልቀቅ ባዮች። ➺➺ Remote Generals አንዴ የደህንነት ሰው ሆነን የድምጽ ቅጅ ይዘን ሰዎችን blakmail ለማድረግ የምንሯሯጥ ➺➺ Intelligence officer. አንዴ የፖለቲካ ስዎች ሁነን የሻገተ የእሙዬ ኢትዮጵያን ፖለቲካ አመንዣጊዎች ➺➺ Ethiopian nationalist & political scientist. አንዴ የሰብአዊ መብት ተሟጋቾች ሆነን ስለሚሞት ህዝባችን ሳይሆን ስለሞተች ሀገር ሙሾ አውራጆች ➺➺ opportunities. አንዴ ደግሞ የ ሎጂስቲክስ አሰባሳቢ ሁኖ የድሃ ብር መንታፊዎች መሆን ➺➺ Thief አንዴ ደግሞ አስታራቂ ወይም አዋሃጂ ሁነን አንዱን የፋኖ አመራር ከሌላው አጣልተው ከዛ ደግሞ አስታረቅን ብሎ መጮህ። አንዴ ደግሞ አዝማሪና ቄስን የፖለቲካችን መሪ አርገን ያነበቡ እና ሀቅ የሚናገሩን ማንጋጠጥ። የምፈልገውን ካልሰማን መጮህ እና ታፔላ መለጠፍ። ➺➺ being confirmation biased አንዴ ደግሞ ግለሰቦችን አንግሰን አርባ አምስተኛ ታቦት ናቸው ለማለት መደዳት። ➺➺ personality cultists አንዴ ደግሞ ፋኖ አዲስ አበባ ሲገባ የብሄር ፖለቲካን ያጥፋልን ጡሪሪም ጳራራም ማለት ➺➺ daydreamers አንዴ ደግሞ አንዱን የፋኖ አመራር በአስተሳሰብ ገዝቶ ሌላውን እንዲወጋ ማድረግ። ይሄንን ዲቃላ ኦሮሞዎች በደንብ ሲሰሩብት የኛው ዲያስፖራ አብሮ አንትኩብን እነሱን እያለ እንዘጥ እንዘጥ። አንዴ ደግሞ አስራ ምናምን ሚዲያ ከፍተን በየቦታው አንዳንድ የፋኖ አመራር ቃለመጠይቅ እያረግን ህዝቡን ማምታታት .. አንዴ ደግሞ በአስተሳሰብ የሻገቱ ጋር ስናወራ ኢትዮጵያኒስት፣ ከኦሮሞ ጋር ስናወራ ፌዴራሊስት፣ ከትግሬ ጋር ስናወራ ኮንፈዴሪስ እና ከሶማሊ ጋር ስናወራ ነጻ ሀገር ነን ባይ አቋም የለሽ የጨረቃ ብሄርተኛ። ➺➺ Confused nationalists. አንዴ ደግሞ የሀማኖት ብሄርተኛ። ሀገሪቱን ከሃይማኖት አጣብቆ ፖለቲካ ቀያሽ። ➺➺ Religios nationalists. አንዴ ደግሞ ሀበሻ አንድ ነው፣ ሰሜናዊ ነን ጡዝ ጡዝ። ብቻ የዲያስፖራ ትግል እዚህ ላይ ሲንቦጫረቅ ህዝባች እያለቀ ስልሆነ ሁለት ነገር ብቻ ልበል። ፩። በትምህርት ዝግጅት፣ በማንበብ፣ ወይም የግል ጥናት በማድረግ የዳበረ የፖለቲካ፣ የሰብአዊ መብት፣ እና ተያያዥ እውቀት የሌለው ሰው ፖለቲካን ለመምራት እንዘጥ እንዘጥ ማለት ይቁም። ፖለቲካችን በሙዚቃና በተረት ስለ ፖለቲካ በተማሩ አዝማሪዎችና ቀሳውስት  ወቶ በሞያው ባጠኑ ሰዎች ይያዝ። ፪። በገንዘብ ጋር ተያይዞ የራሳቸው ቋሚ ነገር ወይም ደሞዝ የሌላቸው ሰዎች ትግሉ ላይ በሚደረጉ የገንዝብ ነክ ነገሮች ዘር አይበሉ። የኛ ትግል ህዝብ ለማዳን እንጂ መሸቀያ መሆን የለበትም።
إظهار الكل...
<< የክልሉ ፀጥታ ኃይል፡ አንድ ቢሉት ከመከላከያ ጋር ይገጥማሉ፣ አንድ ቢሉ ለፋኖ መረጃ ይሰጣሉ፤ አንድ ቢሉ ይከዳሉ >> ይሔ የከሓዲውና ጥገኛው ብዐዴን የሚሊሻና አድማ ብተና ግምገማ ነው። የመከላከያ ሠራዊት ሚናን እንዲረከቡ እና አስቸኳይ ጊዜ አዋጁ ከመጠናቀቁ በፊት የፀጥታ ሁኔታውን እንዲቆጣጠሩ በማለም ተደጋጋሚ ስልጠናዎች የተሰጣቸው ሚሊሻ እና አድማ ብተና አባላት ወደፋኖ መቀላቀላቸውን ቀጥለዋል። ይባስ ብሎ የክልሉ ሚሊሻ ፅ/ቤት ምክትል ኃላፊ ወደፋኖ ገባ። ኃላፊያቸው ወደፋኖ ገብቶ እነሱ ምን ይሠራሉ? ውጊያ ሲገቡ ፋኖ በሚያደርስባቸው ጥቃት እና የአገዛዙን ፋሺስታዊ ባህሪ በመረዳት ለአገዛዙ አንታዘዝም ማለታቸው እና  ከሰጣቸው የስምሪት ቦታ መሠወራቸው ለጥገኛው ብአዴን ራስ ምታት ሆኗል። ተላላኪው ብአዴን በቅርቡ ባደረው ግምገማ "የክልሉ የፀጥታ አንድ ቢሉት ከመከላከያ ጋር ይገጥማሉ፣ አንድ ቢሉ ለፋኖ መረጃ ይሰጣሉ፤ አንድ ቢሉ ይከዳሉ" ሲል እንባ ቀረሽ ግምገማ ማድረጉ ታውቋል። አገዛዙ የአገር መከላከያ እና የፌዴራል ፖሊስ ሠራዊትን በ4ሺህ ብር ደመ-ወዝ ከሕዝቡ እያዋጋ ለሚሊሻና አድማ ብተና የ15ሺህ ብር ደመ-ወዝ እየከፈለ ነው። ይሔ ደግሞ አማራውን እርስበርስ ለማባላትና የጋራ ውድቀት ለመፍጠር ያለው ቆራጥነት ማሳያ ነው። አማራ ከአማራ እየተዋጋ ቢያልቅና ቢወድም ለኦሮሙማ ገዢ ቡድን ፍሪዳ ነው !! እኛም ለአማራ ሚሊሻና አድማ ብተና ኃይሎች የምናስተላልፈው መልዕክት አለ። ➺ ከዚህ ፋሺስት አገዛዝ ጎን ቆማችሁ፣ የራሳችሁ ወገን በሆነ በህዝባችሁ ላይ ጦር ሰብቃችሁ ብትገድሉም ሆነ ብትሞቱ የሚያተርፈው የአማራ ጠላት ነው‼ እናም ከፋኖ እና ከጭቁኑ ሕዝባችሁ ጎን በመቆም ታሪክ ሥሩ !!
إظهار الكل...
👍 3 1
የትህነግ ታጣቂ ራያ ላይ እየፈፀመው ያለው ሰቆቃ በገለልተኛ ሚዲያ እይታ! ከስር ያለው መረጃ ዓል አይን አማርኛ የትህነግ ታጣቂ እየፈፀመው ያለውን ተነግሮ የማያልቅ ሰቆቃ በወረራ ስር ያሉትን ነዋሪዎች አናግሮ ከዘገበው የተወሰደ ነው። #የትግራይ ታጣቂዎች ከመጡበት ዕለት አንስቶ ንብረታችን እየተነጠቀ ነው፡፡ ለገበያ የደረሰ ሀብ ሀብ አትክልቴን በልተውብኛል ሲጠግቡ ደግሞ በያዙት ጦር መሳሪያ በሰደፉ እና በአፈሙዙ እየመቱብኝ ነው” #በቀበሌያችን ከገቡበት ከሰኞ ከሰዓት በኋላ ጀምሮ በገበሬው ቤት እየገቡ እየደበደቡን ነው። አርሶ አደር ጦር መሳሪያ አምጡ እያሉ እኛ ገበሬዎች ነን ፖለቲካ አናውቅም ብንልም ሊተውን አልቻሉም" #ከዚህ በፊት አብረውን ይኖሩ የነበሩ ነገር ግን በስጋት ምክንያት ወደ ትግራይ ተፈናቅለው የነበሩ ሰዎች ካሳለፍነው ሰኔ እና ግንቦት ወር ጀምሮ እየገቡ መኖር ጀምረዋል፣ ሳይገቡ የቀሩት ከዚህ በፊት በነበረው አስተዳድር ጊዜ ህዝብን ሲያንገላቱ እና ሲያማርሩ የነበሩት ብቻ ቀርተው ነበር" #ታጣቂዎች ሲቪል እየለበሱ ወደ ከተማዋ ነዋሪ መስለው እየገቡ ነው፣ የመንግስት ተቋማትን እየዘረፉ እና ፋይሎችን እያወደሙ የከተማዋ ነዋሪዎችንም ፍርሃት ውስጥ እንዲገባ የተለያዩ ጫናዎችን እያደረጉ ነው። በከተማዋ ያለው የፌደራል የጸጥታ ሀይል ቢኖርም ነዋሪውን ከመሰደድ አልታደገውም" #የፌደራል መንግስት ለራያ እና አላማጣ ጉዳይ ዘለቄታዊ መፍትሔ ይሰጠዋል ብለን እየጠበቅን ለትግራይ ታጣቂዎች አሳልፎ ሰጥቶናል። #በሰሌን ውሃ ቀበሌ የሚኖረው ሌላኛው አስተያየት ሰጪ በበኩሉ የትግራይ ታጣቂዎች የራያ እና አላማጣ የገጠር ቀበሌዎችን ሙሉ ለሙሉ በሚባል ደረጃ መቆጣጠራቸውን፣ በየቀኑ አዳዲስ እና ተጨማሪ ታጣቂዎች ወደ አካባቢዎቹ እየገቡ መሆኑን አክሏል፡፡ ታጣቂዎቹ በየሰው ቤት እየገቡ የልጆችን ምግብ ሳይቀር እየበሉ እንደሆነ፣ ለባሏ የምሳ እቃ ለማድረስ ወደ እርሻ ቦታ እየሄደች ያለችን እናት ለአማራ ታጣቂ ልትሰጪ ነው በሚል እያንገላቱ ነው ያሉት እኝህ አስተያየት ሰጪ ታጣቂዎቹ ይህን ሲያደርጉም የፌደራል የጸጥታ ሀይሎች እያዩ የማስቆም ፍላጎት እንደሌላቸውም ነግሮናል፡፡ #ከዚህ በፊት ከመኖሪያ ቤታቸው ተፈናቅለው ወደ መቀሌ እና ሽሬ የሄዱ ነዋሪዎች ወደ ቀድሞ ቤታቸው ተመልሰው አብረን በጋራ እያረስን እና እየኖርን ቢሆንም ታጣቂዎቹ በድንገት መጥተው ለእንግልት እንደዳረጓቸውም አክሏል፡፡ #ታጣቂዎቹ በየጊዜው እየሰበሰቡም ከእንግዲህ እምናስተዳድራችሁ እኛ ነን፣ የያዛችሁትም የአማራ ክልል የነዋሪነት መታወቂያ ከእንግዲህ አይጠቅማችሁም፣ ልጆቻችሁን አምጡ እና ለአማራ ታጣቂዎች ድጋፍ እያደረጋችሁ ነው የሚሉ ወከባዎችን እያደረሱባቸው እንደሆነም እኝህ አስተያየት ሰጪ ተናግረዋል፡፡ #ወቅቱ የሚያዚያ ወር አዝመራ የምናዘምርበት ቢሆንም እርሻችንን ትተን በየቀኑ ምን እንሆን ይሆን የሚል ስቃይ ውስጥ ነን" @GetachewShiferaw
إظهار الكل...
በሰሞነ - ሕማማት ታላቁን የድል መንገድ ጀምረነዋል። የድል ሳምንት ይሁን ‼
إظهار الكل...
👍 15👏 5🙏 2
42 አመታትን ለእኔ ሳይል ከተራ ተዋጊነት እስከ ከፍተኛ ወታደራዊ መሪነት ታግሎ ዛሬም "ታናሽ ነኝ" ይላል። ምን አይነት ከፍታ ነው ጋሼ?
إظهار الكل...
22👏 7🙏 3
Repost from Ethiopia Check
#FactCheck ዘ ኢኮኖሚስት መጽሔት 'እረፍት የለሹ የኢትዮጵያው ጠ/ሚር አዲስ አበባን በፍጥነት እያዘመኗት ነው' ብሎ የሰራው ዘገባ የለም ከ6,890 በላይ ተከታታዮች ያሉት እና 'CHERBOLE' የሚል ስያሜ የሚጠቀም የትዊተር አካውንት ከዘ ኢኮኖሚስት መጽሔት ድረ-ገጽ የተወሰደ የሚመስል አንድ የስክሪን ቅጂ (ስክሪንሾት) በትናትናው ዕለት ማጋራቱን ተመልክተል። በስክሪን ቅጂው ላይም 'Ethiopia's restless prime minister is modernising Addis Ababa too fast' ወይም ወደ አማርኛ ሲተረጎም 'እረፍት የለሹ የኢትዮጵያው ጠ/ሚር አዲስ አበባን በፍጥነት እያዘመኗት ነው' የሚል ርዕስ ይነበባል። በተጨማሪም ዝቅ ብሎ 'Abiy Ahmed is making the city too clean for Africa' የሚል ተቀጥያ ርዕስ ይነበባል። በዚህ ስክሪን ቅጂ ላይ ጽሁፉ እ.አ.አ ሚያዚያ 25/2024 ዓ.ም መታተሙን የሚገልጽ ቀን አመላካች መስመር (dateline) ይታያል። ከላይ የተጠቀሰውን ስክሪን ቅጂም ከፍተኛ የመንግስት ባለስልጣናትን ጨምሮ በርካታ ሰዎች መልሰው ሲያጋሩት አስተውለናል። ሆኖም ኢትዮጵያ ቼክ ባደረገው ማጣራት ስክሪን ቅጂው ኤዲት ተደርጎ የተሰራ (doctored) መሆኑን አረጋግጧል። ዘ ኢኮኖሚስት መጽሔት ከላይ በተጠቀሰው ቀን አዲስ አበባን የተመከተ ዘገባ ያስነበበ ሲሆን የተጠቀመው ርዕስ ግን 'The historic heart of Addis Ababa is being demolished' የሚል ወይም ሲተረጎም 'የአዲስ አበባ ታሪካዊ መሀል ቦታ እየፈረሰ ነው' የሚል ነበር። በተቀጥያ ርዕስነት ደግሞ ያስነበበው ጽሁፍ 'Abiy Ahmed is imposing his vision on Ethiopia's capital' የሚል ነበር። መፅሄቱ በዚህ ዘገባው 'የኮሪደር ልማት' በተባለው እንቅስቃሴ ሰለባ የሆኑ የከተማዋ ነዋሪዎችን አነጋግሮ ሰፋ ያለ መረጃ አጋርቶ ነበር። በተጨማሪም ኤዲት በተደረገው ስክሪን ቅጂ የሆሄያትና የስርዐተ ነጥቦች አቀማመጥ ግድፈቶች በግልጽ እንደሚታዩ አስተውለናል። ትክክለኛውን የመጽሔቱን ዘገባ ይህን ማስፈንጠሪያ በመከተል ማግኘት ይቻላል: https://www.economist.com/middle-east-and-africa/2024/04/25/the-historic-heart-of-addis-ababa-is-being-demolished?utm_medium=social-media.content.np&utm_source=twitter&utm_campaign=editorial-social&utm_content=discovery.content መረጃውን አጋርተው የነበሩ አንዳንድ ግለሰቦች እና ባለስልጣናት ምናልባትም ስክሪን ቅጂው ሀሰተኛ መሆኑን ከተረዱ በኋላ በሚመስል መልኩ ቆይተው እንዳጠፉ መመልከት ችለናል። ኤዲት ተደርገው የሚሰራጩ ስክሪን ቅጂዎች ለሀሠተኛ መረጃ ሊያጋልጡን ስለሚችሉ ከማመናችንና መልሰን ከማጋራታችን በፊት ተገቢውን ጥንቃቄና ማጣራት እናድርግ። @EthiopiaCheck
إظهار الكل...
The historic heart of Addis Ababa is being demolished

Abiy Ahmed is imposing his vision on Ethiopia’s capital

👍 3 1
ዜና ሹመት! የአማራ ፋኖ ወሎ ዕዝ ዋና አዛዡን ዋርካው ምሬ ወዳጆን አድርጎ መረጠ። በዛሬው ዕለት ሚያዚያ 20 ቀን 2016 ዓ.ም የምስራቅ አማራ ፋኖ እና የወሎ ዕዝ ፋኖ ውህደት ፈጽሟል። ውህደቱ ከተፈፀመ በኋላ የአማራ ፋኖ ወሎ ዕዝ ዋና አዛዡን ዋርካው ምሬ ወዳጆን፣ ምክትል አዛዡን ደግሞ ኮረኔል ፈንታሁን ሙሃቤን አድርጎ መርጧል። ከወራት በፊት የተጀመረውና ሚያዚያ 19 ቀን 2016 ዓ.ም ውህደቱን ለመፈፀም የተጀመረው ንግግር በዛሬው ዕለት ሚያዝያ 20 ቀን 2016 ዓ.ም ውህደት በመፈፀም፤ ቀሪ የዕዙን መዋቅራዊ አደረጃጀት በቀጣይ በጋራ ለመሥራት ስምምነት ላይ ተደርሷል። ጦሩም የደስታ ተኩስ በመተኮስ ውህደቱ ተፈጽሟል።
إظهار الكل...
👏 19👍 9
የፋሺስቱ ስርአት አስጠባቂ አፋኝና ገዳይ የደህንነት ባለስልጣናት የሚንቀሳቀሱባቸውን ተሽከርካሪዎች አይነት እና የሰሌዳ ቁጥር እንዲሁም የመኖሪያ አድራሻ የተመለከቱ ጥብቅ መረጃዎች በግዮናውያን ተከላካይ የመረጃና ደህንነት ቡድን እጅ ውስጥ እንደሚገኝና በማንኛውም ጊዜ እርምጃ እንደሚዋድባቸው የአዲስ አበባ የፋኖ ክንፍ አረጋግጧል። ለአብነት ያህል በዛሬው እለት በስምሪት ላይ የነበሩ የደህንነቱ መስሪያ ቤት ከፍተኛ ባለስልጣን የያዙትና በተባበሩት መንግስታት ታርጋ የሚጠቀመው የሰሌዳ ቁጥር የተመድ–3170 Range Rover እሳቸውን በእጀባ ላይ የነበረ ኮድ ኢት 3-A25134 BMW SUV እንዲሁም ኮድ ኢት 3-A25124 Toyota Invincible ተሽከርካሪዎች እስከዚህ ደቂቃ ድረስ በንስሮቹ የክትትል አይን ውስጥ መሆናቸውን እናረጋግጣለን። የኦሮሙማን ፋሺስት ቡድን የመገርሰስ የመጨረሻው ዙር ዘመቻ ላይ እንገናኝ… ተብላችሗል። በነገራችን ላይ ህግ እና ስርአት የማይገዛው አረመኔና ደንቆሮ ቡድን የአለም አቀፍ ህግን በመጣስ የተባበሩት መንግስታትን ሰሌዳ ቁጥር ሲጠቀም ሃይ የሚለው እንኳን አለመኖሩ ባያስገርምም በጭቁኖች ክንድ በቅርቡ ግብአተ መሬቱ ይፈፀማል።
إظهار الكل...
👍 8👏 3🔥 1👌 1
Repost from N/a
ሰላም ቤተሰብ! ጥቂት ነገር ስለ Tapswap.... Tapswap በSolana blockchain ስር የሚገኝ Tap to earn game ነው! የSolana blockchain በስሩ ብዙ cryptoዎች ያሉት ሲሆን በዚህ ሰኣት በጣም ጠንካራ የሆነው ራሱ Solana ነው! አሁን ላይ 1 Solana በገበያው ላይ ዋጋው ወደ 139 ዶላር ገደማ ሲሆን በዚህ ሳምንት ብቻ ከ 8% በላይ አድጓል! Tapswap አንዱ የSolana project ሲሆን Free airdrop ለመስጠት ዝግጅት ላይ ነው! ይህ Airdrop ደሞ ቴሌግራም ላይ Tap በማድረግ ብቻ የምታገኙት ነው! አብዛኛው ሀበሻ ስልኩን Tap አርጎ ከሚያገኘው 50ሺ ይልቅ ተቀጥሮ የሚሰራው 10ሺ ስለሚያስደስታቸው ለቴክኖሎጂ ሩቅ ነው! Anyhu ያልጀመራችሁ ጀምሩት.... ነፃ ስትሆኑ መደበሪያ አርጉት። 👇👇👇 https://t.me/tapswap_mirror_bot?start=r_5555048346 ጨዋታውን ጀምራችሁ ነፃ Task ስትሰሩ Wallet connect አርጉ ይላችኋል... Phantom wallet download አርጋችሁ Connect አርጉት! እንደ ከዚህ በፊቱ Tap Tap ለማድረግ ያለምንም ድካም Autoclicker አፕ ተጠቀሙ። ስለሆነም በዚህ Solana #TapSwap በተቀናጀና በተደራጀ መልኩ መሰብሰብና በዚህ የኑሮ ትግል ለራሳችን ሥራ መፍጠር አለብን። ፈጽሞ ችላ አትበሉት። Tapswap ሁለትም ሶስትም ወር ሊቆይ ስለሚችል ሰፊ ጊዜ ኣላችሁ በደንብ ነጥብ ለመሰብሰብ። ይህን መረጃ ለሚጠቅማቸው ሼር ያርጉላቸው Join us 👉@ethiocryptofamily
إظهار الكل...
👍 6🔥 1👏 1
መረጃ! በአማራ ህዝብ ላይ የጅምላ ፍ ጅ ት አዝዞ ሲያስ*ጨፈ*ጭፍ የከረመው የምዕራብ ዕዝ አዛዡ ጀነራል ብርሃኑ በቀለ ከኃላፊነቱ ተነስቶ ወደ አዲስ አበባ ሊሄድ መሆኑ ተሠምቷል።  የአማራን ህዝብ ለማጥ*ፋት ተልዕኮ ተቀብሎ ብዙ ጭፍ*ጨፋ የፈፀመው ጠ*ላት ብርሃኑ በቀለ ለጊዜው መግለፅ ባለተፈለገ ሁኔታ እርምጃ  የተወሰደበት ሲሆን በህንድ ሀገር በሚገኝ ሆስፒታል ሲታከም ቆይቶ የተመለሰ ቢሆንም ጤንነቱ ሊሻለው ባለመቻሉ ለመቀየሩ ምክንያት እንደሆነ ታውቋል። በምትኩ ብርጋዴር ጀነራል ጎበና እንደሚሾምም የግዮናውያን ተከላካይ ንሥሮች የመረጃና ደህንነት ቡድን አረጋግጧል። ድል ለአማራ ህዝብ! ሞትና ውርደት ለአማራ ጠላቶች በሙሉ!
إظهار الكل...
6👍 3