ኢትኤል ዘ ተዋሕዶ
💚💛❤️ኢትኤል ዘተዋሕዶ ገፅ💚💛❤️ ዘመኑ ቀርቦአልና የሚያነበው፥ የትንቢቱን ቃል የሚሰሙትና በውስጡ የተጻፈውን የሚጠብቁት ብፁዓን ናቸው። የዮሐንስ ራዕይ ምዕራፍ ፩ : ቁጥር ፫ ኢትዮጵያ የዓለም ብርሀን : ኢትዮጵያ የዓለሙ ገዢ! ትንሣኤሽን ያሳየን ቅድስት ሀገር ኢትዮጵያ በተጨማሪ ግሩፑን ይቀላቀሉ👉👇 https://t.me/Ethel_Ze_Tewahido 💚💛❤❖💚💛❤❖💚💛❤
إظهار المزيد3 681
المشتركون
-524 ساعات
-227 أيام
-6430 أيام
- المشتركون
- التغطية البريدية
- ER - نسبة المشاركة
جاري تحميل البيانات...
معدل نمو المشترك
جاري تحميل البيانات...
የወንድማችን ወልደ ሐዋርያት እጹብ ድንቅ ምስክርነት
ከአሜሪካ
19/9/2016
👉 እንሸሻለን፣ አናመልጣለን ብላችሁ አታስቡ፤ ይህ ድሮ ቀረ። ከአሁን በኋላ ሰው አምልጦ የሚድነው
ወደ ኢትዮጵያ መጥቶ በመጠለል ብቻ ነው። ስለዚህ ሽሽት ወዴት! እናንተ መሸሸጊያ ይሆናሉ ብላችሁ
በሥጋችሁ ያደራጃችኋቸው እነባቢሎን (አሜሪካ)፣ እነአውሮፓ፣ ወይም ኤሽያ፣ አረቢያም ሁሉም በእዚህም
ጽዳት ይካሄዳል። ምሽጉ የትጋ ነው! ራሳችሁንና ሥራችሁን ይዛችሁ በፈጣሪ እጅ መውደቅ ቅን ፍርዱን
መጠበቅ ብቻ ነው።
👉 ከኢትዮጵያ የዓለም ብርሃን መልዕክት ሁለት የተወሰደ
ምስክርነት 2.mp35.88 MB
Repost from ራዕይ ዩሐንስ 20 የንፅፅር ቻናል
የእህታችን ፍቅርተ ማርያም እጅግ ድንቅ ምስክርነት
ከቅድስት ሀገር ኢትዮጵያ = አዲስአበባ
18/9/2016
👉 ልብ በል እኛ የእግዚአብሔር ሕዝቦች የኢትዮጵያ የዓለም ብርሃን ቤተሰቦች በምንታመንበት የአብርሃሙ
ሥላሴ በምንታመንባት ድንግል በእሳት ታጥረን ያለጭንቀት ያለሃሳብ ፈጣሪያችንን እያመሰገንን የነፃነት
በዓላችንን እናከብራለን። በደስታ እንዘምራለን። እኛ ጋ ለመለመን እንኳ በቤትህም በደጁም በሁሉም ስፍራ
የነገሠውን ሞት /የሞት ባሕር/ እንዴት ትሻገራለህ። እግዚአብሔር የወደዳቸው የታደጋቸው ያከበራቸው
የትንሣኤው ሙሽሮች ሲፈነጥዙ ታያለህ ግን ወደእነሱ መድረስ አትችልም። በመሃል አይምሬው ሞት
በሁለመናህ ነግሧልና! የሚሆነው ይህ ነው። ምን ይበጅህ አላጋጩ የዛሬው ትውልድ! ብርህ አያድን፤ ሕንጻህ
ዋሻህ ግንብህ ዘበኛህ ጠመንጃህ ታንክህ ጀትህ መርከብህ እኒህ ሁሉ አቧራ ይሆናሉ። ማን ያድንሃል?
👉 ከኢትዮጵያ የዓለም ብርሃን መልዕክት ዘጠኝ የተወሰደ
20240520_215741.aac3.98 MB
Repost from ራዕይ ዩሐንስ 20 የንፅፅር ቻናል
የወንድማችን ገብረ መድህን እጅግ ድንቅ ምስክርነት
ከቅድስት ሀገር ኢትዮጵያ =ጉጂ
19/9/2016
👉 ያለ ወላዲት አምላክ አማላጅነት ዓለም አይድንም
ያለወላዲት አምላክ አማላጅነት ሀገር አይድንም
ያለወላዲት አምላክ አማላጅነት ቤተሰብ አይድንም
ምስክርነት_19-08-2016.aac3.22 MB