Christ
🎻🎸🎵New songs🎷🎹🎻 📖Lovly word of GOD📖 and cirstyan info All are hire. For more @Fikircr27
إظهار المزيدلم يتم تحديد البلدلم يتم تحديد اللغةالفئة غير محددة
219
المشتركون
لا توجد بيانات24 ساعات
لا توجد بيانات7 أيام
لا توجد بيانات30 أيام
- المشتركون
- التغطية البريدية
- ER - نسبة المشاركة
جاري تحميل البيانات...
معدل نمو المشترك
جاري تحميل البيانات...
ኢየሱስ ይለያል።
📌ሰዎች የሞተ ሰው እሬሳ ብለው ሲጠሩት ኢየሱስ ግን የሞተን ሰው አንተ ጎበዝ ብሎ ጠርቶ ከሞት ያስነሳ ነው።
📌ዛሬ እናተም የሞተ ነገር አላቹ አበቃ የያላቹሁት ነገር ካለ በዛ ነገር ላይ የኢየሱስን ስም ጥሩበት ያኔ መሞተው ነገራቹ ላይ ህይወት ይዘራበለል።🙏
Add a comment
የክርስቶስ ሞት እና የሰው ሞት ልዩነት
📌ክርስቶስ የሞተው ለሚወዱትም ለሚጠሉትም ሲሆን
📌የሰው ግን የሚሞተው ለሚወደው ብቻ ነው።
ያለምክያት ተወድጃለውና ስምህ ይባረክ🙏
Add a comment
. #እንኳን_አደረሳቹ
🇪🇹🇪🇹 ✝ 🇪🇹🇪🇹
(ሮሜ 5)
6 ገና ደካሞች ሳለን ክርስቶስ ዘመኑ ሲደርስ ስለ ኃጢአተኞች ሞቶአልና።7 ስለ ጻድቅ የሚሞት በጭንቅ ይገኛልና፤ ስለ ቸር ሰው ግን ሊሞት እንኳ የሚደፍር ምናልባት ይገኝ ይሆናል።8 ነገር ግን ገና ኃጢአተኞች ሳለን ክርስቶስ ስለ እኛ ሞቶአልና እግዚአብሔር ለእኛ ያለውን የራሱን ፍቅር ያስረዳል።9 ይልቁንስ እንግዲህ አሁን በደሙ ከጸደቅን በእርሱ ከቍጣው እንድናለን።10 ጠላቶች ሳለን ከእግዚአብሔር ጋር በልጁ ሞት ከታረቅን፥ ይልቁንም ከታረቅን በኋላ በሕይወቱ እንድናለን፤11 ይህም ብቻ አይደለም፥ ነገር ግን አሁን መታረቁን ባገኘንበት በጌታችን በኢየሱስ ክርስቶስ በኩል በእግዚአብሔር ደግሞ እንመካለን።
❤✝ ፋሲካ ✝❤
👉ሐጢአተኞች ሳለን ክርስቶስ ስለኛ የሞተበት
👉እግዚአብሔር ለእኛ ያለውን ፍቅሩን የገለጠበት
👉በደሙ የፀደቅንበት
👉ከቁጣው የምንድንበት
👉ጠላቶች ሳለን በልጁ ሞት ከእግዚአብሔር ጋር የታረቅንበት
👉መታረቅን ባገኘንበት በጌታችን በኢየሱስ ክርስቶስ በኩል በእግዚአብሔር የምንመካበት በአላችን ነው፡፡
#ሮሜ6፥6_
#መስቀሉ_ትርጉም_አለው፦ ለሐጢአት እንዳንገዛ የሐጢአት ስጋ ይሻር ዘንድ አሮጌው ሰዎችን ተሰቅሎበታልና
#ሞቱ_ትርጉም_አለው፦ ለሐጢአት ሕያው ሆነን እንዳንኖር ለሐጢአት ሞተናልና
#ትንሳኤው_ትርጉም_አለው፦ በፅድቅ ለመኖር ከእርሱ ጋር አስነስቶናል፡፡
❤❤ ❤❤
❤ ❤ ❤
❤#መልካም_ፋሲካ ❤
❤ #እንኳን ❤
❤#አደረሰን ❤
❤ ❤
❤
<<ሐጢአት የለብንም ብንል ራሳችንን እናስታለን እውነትም በእኛ ውስጥ የለም በሐጢአታችን ብንናዘዝ ሐጢአታችንን ይቅር ሊለን ከአመፃም ሁሉ ሊያነፃን ፃድቅና የታመነ ነው የልጁም የኢየሱስ ክርስቶስ ደም ከሐጢአት ሁሉ ያነፃናል>> 1ኛዮሐ1፥7
Have a nice Holiday
and ceremony
To all my
Friends
Happy ✝ Easter
@Enzemraln †
@Enzemraln †