ኢትዮ እግር ኳስ
•═══════════════════════• 👉 አሪፍ አሪፍ የእግር ኳስ ለማግኘት ተመረጭ ቻናል ሀሳብ አስተያየት @DawitHazard @Fretsedke @Kira_4ever ፨፨፨ እናመሰግናለን ፨፨፨ •═══════════════════════• #leave ከማለታችሁ በፊት ችግሩ አሳውቁን! ║▌║█║▌║▌█║▌║█║▌▌█ ==============================
إظهار المزيدلم يتم تحديد البلدلم يتم تحديد اللغةالفئة غير محددة
188
المشتركون
لا توجد بيانات24 ساعات
لا توجد بيانات7 أيام
لا توجد بيانات30 أيام
- المشتركون
- التغطية البريدية
- ER - نسبة المشاركة
جاري تحميل البيانات...
معدل نمو المشترك
جاري تحميل البيانات...
😍💙እንደዚህ አይነት ቆንጆ ቆንጆ የሚያማምሩ😘 ሴት የቼልሲ ደጋፊዎችን ፎቶ ከፈለጋችሁ JOIN በማለት ማግኘት ትችላላችሁ👌💙
👸ሴት የቼልሲ ደጋፊዎች👸
🤴ወንድ የቼልሲ ደጋፊዎች🤴
💙ቼልሲ💙
DONE DEAL: ኤቨርተኖች የ20 አመቱን ተከላካይ ናታን ፓተርሰንን ከሬንጀርስ በአምስት አመት ተኩል ኮንትራት አስፈርመዋል።
የ34 አመቱ ኡራጓዊዉ አጥቂ ሉዊስ ሱዋሬዝ ከክለቡ ጋር ያለው ኮንትራት ሲጠናቀቅ አትሌቲኮ ማድሪድን መልቀቅ ይፈልጋል። እናም ከፒኤስጂው አርጀንቲናዊው አጥቂ ሊዮኔል ሜሲ ጋር በኤምኤልኤስ ቡድን ኢንተር ሚያሚ የመገናኘት ተስፋ አለው።(El Nacional)
ሎሬንዞ ኢንሲኜ በክረምቱ የአውሮፓ እግር ኳስን ይተዋል !
የናፖሊ ካፒቴን ሎሬንዞ ኢንሲኜ በ 30 አመቱ የአውሮፓ እግር ኳስን ለመልቀቅ ወስኗል ከናፖሊ ጋር ያለው ውል ካለቀ በኋላ ወደ ካናዳ በማቅናት በኤምኤልኤስ ለቶሮንቶ ይጫወታል።
ቶሮንቶ ከሎሬንዞ ኢንሲኜ ጋር ሙሉ ስምምነት ላይ ደርሷል ቶሮንቶ ባለፉት ሳምንታት ከብዙ በርካታ ስብሰባዎች በኋላ በዚህ ዝውውር ላይ ተጫዋቹን ማሳመን ችለዋል።
ሎሬንዞ ኢንሲኜ በቶሮንቶ የ 11.5 ሚሊዮን ዩሮ ዓመታዊ ደመወዝ እና የ 4.5 ሚሊዮን ዩሮ ቦነስ ያገኛል እንዲሁም ከካናዳው ቡድን ጋር የ 5.5 ዓመት ኮንትራት ይፈራረማል።
የ30 አመቱ የመስመር ተጫዋች እስከ የውድድር ዘመኑ መጨረሻ ድረስ በናፖሊ ይቆያል ከዚያም ከክለቡ ጋር ያለውን ውል እንደጨረሰ ወደ ካናዳ ይሄዳል።
አርሰናል ለፊዮረንቲናው አጥቂ የ70 ሚሊየን ዩሮ ጥያቄ አቅርበዋል !
መድፈኞቹ የአጥቂ ክፋላቸውን ለማጠናከር ዱሳን ቫላሆቪችን ወደ ለንደን ማምጣት ይፈልጋሉ።
ብዙ ክለቦች የዱሳን ቫላሆቪችን ሁኔታ እየተከታተሉት ነው ነገርግን ጋዜጣ ዴሎ ስፖርት እንደዘገበው አርሰናል አጥቂውን በጥር ለማዘዋወር እንቅስቃሴ በማድረግ ለፊዮረንቲና ይፋዊ ጥያቄ አቅርቧል።
የጣሊያን ሚዲያዎች እንደዘገቡት አርሰናል 55 ሚሊየን ዩሮ እና ሉካስ ቶሬራን አቅርቧል ብለዋል።
ቶሬራ በውሰት በፊዮረንቲና እየተጫወተ ሲሆን የፊዮረንቲና መሪዎች የተጫዋቹን ኮንትራት ቋሚ ለማድረግ 15 ሚሊየን ዩሮ ለአርሰናል መክፈል ይኖርባቸዋል።
ለዚህም ነው አርሰናል ለቭላሆቪች 70 ሚሊየን ዩሮ ያቀረቡት። የፊዮረንቲና አለቆች ጥያቄውን እያሰቡበት ነው ነገርግን ቭላሆቪች አርሰናልን የመቀላቀል ፍላጎት ያለው አይመስሉም ተብሏል።
አጥቂው አማራጮችን እያጤነ ሲሆን ቢያንስ እስከ የውድድር አመቱ መጨረሻ በፊዮረንቲና መቆየት እንደሚፈልግ መናገሩ ይታወሳል።
አንሄል ኮሬያ ከክለቡ ጋር ያለውን ኮንትራት አራዝሟል !
የአትሌቲኮ ማድሪድ አርጀንቲናዊ አጥቂ ከቡድኑ ጋር ያለውን ኮንትራት ለተጨማሪ አራት አመታት እስከ 2026 ድረስ አራዝሟል።
አንሄል ኮሬያ አትሌቲኮ ማድሪድን የተቀላቀለው በታህሳስ 2014 ሲሆን ለቡድኑ 305 ጨዋታዎችን አድርጓል።
ለቡድኑ 305 ጨዋታዎችን በማድረግ አንሄል ኮሬያ በአትሌቲኮ ማድሪድ ሶስተኛው ተጫዋች ነው ጃን ኦብላክ በ323 እና ኮኬ በ519 ጨዋታ ተከታዩን ደረጃ ይዘዋል።
ኤሲ ሚላን የ24 አመቱን ፖርቹጋላዊ አማካኝ ሬናቶ ሳንቼዝን ከሊል ለማስፈረም እየተነጋገሩ ነው።(Calciomercato)
ቼልሲ ከአንድሪያስ ክሪስቴንሰን ጋር በኮንትራት ማራዚያ ላይ ሲያደርጉት የነበረው ንግግር እንደገና ቆሟል ተጫዋቹ በውድድር አመቱ መጨረሻ ኮንትራቱ ይጠናቀቃል።(Gianluca di Marzio)
SHARE
ቦርንማውዝ የማንቸስተር ዩናይትዱን የቀኝ መስመር ተከላካይ ኤታን ላይርድን ለማስፈረም ከስምምነት ደርሰዋል የ20 አመቱ እንግሊዛዊ በውድድር ዘመኑ የመጀመርያውን አጋማሽ በሻምፒዮንሺፑ ቡድን ስዋንሲ ሲቲ በውሰት አሳልፏል።(Football Insider)