ar
Feedback
UNION FELLOWSHIP©✝

UNION FELLOWSHIP©✝

الذهاب إلى القناة على Telegram

#we deal about the strength and weakness of our fellowship #we advertise what programmes we have and had in the week. #we address you an information about such things whole over Ethiopia. #PRAYER IS THE ONLY MEANS OF RECEIVING SPIRITUAL POWER!!!!! @UACSFF

إظهار المزيد
553
المشتركون
+124 ساعات
+17 أيام
لا توجد بيانات30 أيام
أرشيف المشاركات
photo content

Repost from Christian Mindset
.                | የኔ ✍ ኑዛዜ | የ19 አመት ወጣት ነኝ:: በአንድ ቤ/ክ በኳየር አገለግላለሁ ዛሬ  ላጫውታቹ የምወደው በህይወቴ ጥቁር አሻራ ያሳደረብኝን መጥፎ እና ሁሌም ሳስበው በጌታ ፊት ስለማፍርበት ጉዳይ ነው:: ሀፍረቴን አስወግዶ በፊቱ ሞገስ ስላገኘው ታሪኬን ትምህርት እንድትወስዱበት ላወጋቹ ወደድኩ:: ከጥቂት አመታት በፊት ነው:: ክርስትና ምን እንደሆነ በወጉ ያልተረዳው የይስሙላ ፔንጤ ነበርኩ:: ለአቅመ አዳም የደረስኩበት ወቅት ስለነበር ውስጤ በብዙ የማንነት ጥያቄ የተወጠረበት ወቅት ነው:: የአገልጋይ ልጅ ልሁን እንጂ ህይወት ምን እንደሆነች እንዴት በቀና ጎዳና ማስኬድ እንደነበረብኝ ምንም አይነት እውቀት አልነበረኝም::  በክርስቶስ ደም የተገዛችው ነፍሴ በቅድስና እንድመላለስ የተሰጠኝ ማንነቴ እንደ ቀልድ በዙሪያዬ በነበሩ ጓደኞቼ ንግግር መገራት ጀመረ:: ቢላ ቢላን እንደሚስል አንደበታቸው ውሎዬን አስተሳሰቤን መቅረፅ ጀመረ:: ከክፍል ጓደኞቼ ጋር በትምህርት ጊዜ የምናወራቸው ነገሮች በእረፍት ጊዜ የምናደርጋቸው አሳፋሪ ድርጊቶች ውስጤ ለተነሳው የአፍላነት ጥያቄዎች መልስ ነኝ እያሉ ከማንነቴ ጋር መዋሀድ ጀመሩ::  በጊዜው ስለ ክርስትና ስለ ቅድስና ምንም መሰረት ውስጤ ስላልነበረ የጥፋት ማዕበል መረጋጋት እስኪያቅተኝ አናጋኝ በፈለገው አቅጣጫ መመለሴን እስክጠራጠር አርቆ ወሰደኝ:: ማዕበሉ የጀመረው እንደዋዛ መስማት ከጀመርነው ዘፈን ነበር:: በየሳምንቱ የቢልቦርድ ምርጥ 10 ዘፈኖች ከመስማት አልፎ መሸምደድ አዲስ የዳንስ ስታይል ከመጣም እሱን መለማመድ በሳምንቱ የመጀመርያ ቀን በጠዋት ት/ቤት ተገናኝተን የተለማመድነውን ዘፈን እና ዳንስ መመልከት የዘውትር ተግባራችን ነበር:: ይህን ሁሉ ሳደርግ ምንም አይነት ፀፀት አይሰማኝም ነበር ምክንያቱ ደግሞ እንደሚመስለኝ ምንም አይነት እውቀት ስላልነበረኝ ነው:: በየአመቱ አብረውኝ የሚማሩ ጓደኞቼ ለምን እንደሆነ ባላውቅም ወጣ ያለ ፀባይ ያላቸው ናቸው:: ብዙ ጊዜ መጨረሻ ወንበር ላይ ነው የምቀመጠው:: ከውስጤ የማይጠፋው የምፀፀትበት ጊዜ ከሁለት ሙስሊም ሴቶች ጋር የተቀመጥኩበት የትምህርት ወቅት ነው:: አንደኛዋ በዛ እድሜዋ ከአስተማሪ ጋር የፍቅር ግንኙነት መጀመር እንደሚቻል አሳይታኛለች:: ከባዮሉጂ አስተማሪ ጋር በየቀኑ የምትፃፃፈውን ደብዳቤ ታስነብበኝ ነበር:: ብዙ ጊዜ ደብዳቤ ሲቀባበሉ ስላየዋቸው የምታመጣውን ደብዳቤ ያለጥርጥ እሰማትና አምናት ነበር:: ከዛ ባለፈ በዘፈን እንነጋገር ነበር:: ብዙ ግራ የሚያጋባ ታሪክ ሊሆን ይችላል ግን ይሔ ሁሉ ሲሆን በስም ክርስቲያን ነበርኩ:: ከሴት ተማሪ ጓደኞቼ ሌላ በሚቀፍ ነገር ውስጥ እንዳሳልፍ ያደረጉኝ ጓደኞች ነበሩኝ:: ትዝ ይለኛል ሁል ጊዜ ስለ ሴት የሚያወራ ዮሐንስ የሚባል ጓደኛ እንደነበረኝ:: በሳምንት ውስጥ ት/ቤት ከሚመጣበት ቀን ይልቅ የሚቀርበት ቀን ይበልጣል:: እውነቱን ልንገራቹ ሲቀር ይከፋኝ ነበር:: ለውስጤ ጥያቄ ብዙ ምላሽ የሚሰጠኝ ሁሉ ነገሬ ነው ብዬ አስብ ስለነበር ነው:: አንዳንዴ እቤቱ ድረስ እሔድ ነበር:: ብዙ ጊዜ የሚያወራኝ እንዳልኳችሁ ስለ ተቃራኒ ፆታ ነው:: በወቅቱ እንደዛ አይነት ወሬ እንደመስማት ሌላ ምንም ነገር አያስደስተኝም:: ከዮሐንስ ጋር በነበረን የትምህርት ህይወት ውስጤ በጣም በሚያስጠላ ሁኔታ ተለወጠ:: በአጭሩ ሴት ልጅን በሌላ እይታ እንድመለከት ማድረግ ቻለ:: በጣም ተፈተንኩበት:: ብዙ ነገር እንዳስብ አደረገኝ:: ለመወጣት በሚገብድ ነገር ውስጥ ህይወቴን ከተትኩ:: ለመጀመርያ ጊዜ ስለ ወሲብ የሰማሁትም እንደዛ አይነት ፊልሞች እንዳሉ ያወኩት ከዮሐንስ ነበር:: ወደ ቤቱ መሔድ ባበዛሁበት ወቅት ዮሐንስ ወላጆቹ  እንደሌሉ እና ብዙ ጊዜ ቤተሰቡን ለማስተዳደር ውሎው አልፎ አልፎ አዳሩም ውጪ የሆነ ታላቅ ወንድም እንዳለው ነው የተረዳሁት:: ዮሐንስ ብዙ ጊዜ ከት/ቤት ሲቀር የሚውለው ካራቴ ቤት ነው:: ካራቴ ቤት ነው የዋልኩት ብሎ ሲነግረኝ  ስፖርት ቤት ይመስለኝ ነበር:: በሁዋላ በሁዋላ ሲገባኝ ዮሐንስ ስፖርት ቤት የሚለኝ 1 ብር እየከፈለ ለአዕምሮ ለነፍስ የማይመች የብልግና ፊልም የሚመለከትበትን ቤት ነበር:: አልደብቃቹም እኔም 2 ቀን ስፖርት ቤት ገብቼ ነበር:: አዲስ ነገር እያወኩትኝ መጣው በዚህ ሁሉ ነገር ውስጥ ሳሳልፍ ቸርች ምን እንደሆነ አላውቅም::  ቤተሰቦቼም ምሳ እየቋጠሩ ት/ቤት ሒድ ከማለት ባለፈ ምን ስታደርግ ዋልክ ብለውኝ አያውቁም ነበር:: እስከዛሬ ድረስ በቤተሰብ ልዩ እንክብካቤ እየተደረገላቸው የእግዚአብሔርን ቃል በማወቅ ያደጉ ልጆችን ሳይ እቀናለሁ:: በእውነት እድለኛ ናቸው:: ልክ እንደ እኔ ባለማወቅ በብዙ ውጣ ውረድ እያሳለፉ ያሉ አፍላ ወጣቶችም አንጀቴን ይበሉኛል:: ዮሐንስ በፀባዩ ምክንያት ከት/ቤት ተባረረ:: ከ 2 አመት በሁዋላ ስፖርት ቤት አከባቢ እየቃመና እያጨሰ አግኝቼው ነበር:: ያኔም ቢሆን በክርስትና ህይወቴ ደካማ ስለነበርኩ ምንም ማድረግ አልቻልኩም:: ከዮሐንስ ወዲህም የገጠሙኝ ጓደኞቼም እጅግ የከፉ ሆኑ::1 ብር እየከፈልኩ የማየው ፊልም በስልክ ወደ እኔ መጣ:: ይቀጥላል. . . ታሪኮን ይላኩልን መንፈሳዊ ምክር ያግኙ ለሌሎችም ትምህርት ይሁኑ ሚስጥራዊነቱ የተጠበቀ ነው @Gemenayen_lawira                 ◈sʜᴀʀᴇ◈          ✅ ይቀላቀሉን ✅ ✅CHRISTIAN MIND SET @CHRISTIAN_MINDSET_ETH @CHRISTIAN_MINDSET_ETH @CHRISTIAN_MINDSET_ETH

ብቻ___Sola_ Hanna Tekle _2023(MP3_160K).mp39.27 MB

ምህረት_የገነነለት_By_Kalkidan_Tilahun_Lily_2023720P_HD.mp36.32 MB

2.12 MB

1.10 MB

Repost from TIKVAH-ETHIOPIA
#Update " የ12ኛ ክፍል ብሄራዊ መልቀቂያ ፈተና ሃምሌ ወር ላይ በዩኒቨርሲቲዎች ውስጥ ይሰጣል " - ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ከዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንቶችና ከክ
+1
#Update " የ12ኛ ክፍል ብሄራዊ መልቀቂያ ፈተና ሃምሌ ወር ላይ በዩኒቨርሲቲዎች ውስጥ ይሰጣል " - ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ከዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንቶችና ከክልል ትምህርት ቢሮ ኃላፊዎችጋር ውይይት አካሄደ፡፡ የትምህርት ሚኒስቴር ሚኒስትር ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ የ2015 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ብሄራዊ መልቀቂያ ፈተና ሃምሌ ወር ላይ በዩኒቨርሲቲዎች ውስጥ እንደሚካሄድ ገልጸዋል፡፡ ፈተናው ልክ እንደባለፈው አመት በሁለት ዙር የሚሰጥ መሆኑንም ተናግረዋል፡፡ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ በመጀመሪያው ዙር የነበሩ የፈተና ችግሮችን ዘርዝረው ለቀጣዩ የመፍትሄ አቅጣጫ ማስቀመጥና ቅድመ ዝግጅት ማድረግ አስፈላጊ መሆኑን በአጽንኦት አሳስበዋል፡፡ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር እሸቱ ከበደ (ዶ/ር) በበኩላቸው የ2015 ዓ.ም ፈተናን ለማስፈፀም ልዩ ልዩ መመሪያዎች እየተዘጋጁ መሆኑንና የተፈታኞች መረጃ በአግባቡ እየተደራጀ መሆኑን አብራርተዋል። ብርሃኑ ነጋ (ፕሮፌሰር) የህብረተሰቡን ችግር ለመቅረፍና አመለካከቱን ለመቀየር፣ ብቁና አገር ተረካቢ ትዉልድ ለመፍጠር አሁን ያለው ባለድርሻ አካል ሚናውን ሊወጣ ይገባል ሲሉ በአንክሮ ተናግረዋል፡፡ በመጨረሻም በ2016 ዓ.ም የሚካሄደው ፈተና እንደአካባቢው ሁኔታ ኦን ላይን እንደሚሆን ገልጸው የእለቱ ውይይት ተጠናቋል፡፡ ምንጭ፦ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት @tikvahethiopia

Zare beneberen ye andinet gize yemetachu hulachum endetebarekachu erigitegnoch nen yalmetachu engidh sile enante sinasib beta
Zare beneberen ye andinet gize yemetachu hulachum endetebarekachu erigitegnoch nen yalmetachu engidh sile enante sinasib betam nw minazinew😭😭😭😭yaw lela gize endih aynet edil endayameltachu yemil melikt alen....sile hulu geta kibrun yiwused tebareku❤️❤️❤️

Ye kidimo miriwochachn zare kenanite gar beneberen koyita betam des bilonal tebarekulin❤️❤️❤️❤️❤️❤️❤️❤️
Ye kidimo miriwochachn zare kenanite gar beneberen koyita betam des bilonal tebarekulin❤️❤️❤️❤️❤️❤️❤️❤️

photo content

photo content

photo content

photo content

photo content

photo content

photo content

photo content

photo content

photo content

photo content