ar
Feedback
Halal Branding and Marketing PLC ®

Halal Branding and Marketing PLC ®

الذهاب إلى القناة على Telegram

🟢 Our Services 🟢 ➜Brand Design ➜Logo Design ➜Flyer Design ➜Business Card ➜Banner Design ➜Broucher Design ➜Letterhead Design ➜Social Media Poster ⚪️For More Information⚪️ •Phone Number: 0978065466

إظهار المزيد
320
المشتركون
لا توجد بيانات24 ساعات
+17 أيام
-430 أيام
أرشيف المشاركات
መልካም ጁምዐ
መልካም ጁምዐ

እለተ እሁድ #በመወዳ_መዝናኛ እንዲህ ይሆናል! በሚንበር ቲቪ ሁለንተናዊ ከፍታ! ፍሪኴንሲ– 12521 ፖላራይዜሽን– V ሲምቦል ሬት– 27500

❤️ መልካም ጁምዐ ❤️
❤️ መልካም ጁምዐ ❤️

የሚሸጡ የ Convas ካሊግራፊ ስራዎች በ ችፑድ ላይ የተሰሩ #150 ብር ብቻ ለመግዛት ያናግሩን 👇👇👇👇👇👇 @hassuprime
የሚሸጡ የ Convas ካሊግራፊ ስራዎች በ ችፑድ ላይ የተሰሩ #150 ብር ብቻ ለመግዛት ያናግሩን 👇👇👇👇👇👇 @hassuprime

ህመሜ እስኪታገስ ከረውዳው ሀድሬ ናፍቆት እስኪሰክን ሀገሮን ዘይሬ ከተራመዱበት አሸዋው ተኝቼ ቆሜም ተቀምጬ መዲና ሰማይ ስር በቀረው ቀልጬ share @Alhassanhalalstudio
ህመሜ እስኪታገስ ከረውዳው ሀድሬ ናፍቆት እስኪሰክን ሀገሮን ዘይሬ ከተራመዱበት አሸዋው ተኝቼ ቆሜም ተቀምጬ መዲና ሰማይ ስር በቀረው ቀልጬ share @Alhassanhalalstudio

መልካም ጁምዐ ❤️❤️
መልካም ጁምዐ ❤️❤️

ertugrul zawya trailer 1.mp492.98 MB

photo content
+2

ሳዱ ኒቃብ እና የሴቶች አልባሳት መሸጫ 0935219377 ኦልሲዝን ህንፃ 1ኛ ፎቅ adress grar

photo content
+3

IMG_20201125_231617_738.jpg1.12 KB

#ምርኩዝ_10 #የጎጆ_ሰምና_ወርቅ እለተ እሁድ ህዳር 20 ቀን 2013 በአምባሳደር ቴአትር አዳራሽ ከጠዋቱ 3፡00 ጀምሮ!

ውድ የምርኩዝ ቤተሰቦች የ #ምርኩዝ_10 “የጎጆ ሰምና ወርቅ” ዝግጅት ለመታደም የሚከተለውን መረጃ ልብ ብለው ያንብቡ! በቅድሚያ የዝግጅታችን ታዳሚ ለመሆን ስለመረጣችሁ ከልብ እናመሠግናለን፡፡ በመቀጠል በ COVID-19 ምክንያት የጤና ሚኒስቴር ያወጣውን መመሪያ ለማክበር ሲባል እንዳለፈው ዙር ሁሉ በዚህኛውም ዙር አዳራሹ የሚያስተናግደው የታዳሚ ቁጥር እጅግ ውስን በመሆኑ የቲኬት ቅያሪና ሽያጭ ላይ መጠነኛ ማስተካከያ ማድረግ አስገዳጅ ሆኖ ተገኝቷል፡፡ በመኾኑም 1. ከዚህ ቀደም #ቲኬት_የገዛችሁና_እጃችሁ_ላይ_የሚገኝ ታዳሚያን ነገ ማለትም እለተ #ሐሙስ ህዳር 17 ቀን 2013 ከጠዋቱ 3፡30 – 9፡00 ድረስ ፒያሳ ከሊፋ ህንጻ 10 ፎቅ ቢሮ ቁጥር 1003 በግንባር በመቅረብ ተለዋጭ ቲኬት መውሰድ የምትችሉ መሆኑን ለማሳወቅ እንወዳለን፡፡ በዚህ አጋጣሚ በተጠቀሰው ዕለትና ሰዓት ተለዋጭ ትኬት ሳይወስዱ በሚቀሩ ታዳሚዎች ምትክ አዳዲስ ተሳታፊዎችን ስለምንቀበል፤ ቀደም ሲል ትኬት ኖሯችሁ መስተናገድ ለማትችሉ የምርኩዝ ቤተሰቦቻችን ከታላቅ አክብሮት ጋር ኃላፊነት የማንወስድ መኾናችንን አስቀድመን እናሳውቃለን። 2. #ለአዲስ_ቲኬት_ፈላጊዎች በሚቀሩት እጅግ በጣም ውስን ቦታዎች ላይ ዕለተ #ዓርብ ህዳር 18 ቀን 2013 ከጠዋቱ 3፡30 ጀምሮ ፒያሳ ከሊፋ ህንጻ 10ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 1003 ለሽያጭ የምናቀርብ ሲሆን የመግቢያ ዋጋ ላይ ማስተካከያ ማድረግ አስገዳጅ ሆኖ በመገኘቱ የአንድ ሰው መግቢያ #200 ብር መኾኑን እናሳውቃለን። 3. #የቲኬቶች_ቀድሞ_መጠናቀቅ ማስተናገድ ከምንችለው የሰው ቁጥር አንጻር የሚከሰት መሆኑን ተረድታችሁ የተለመደ ትብብራችሁን እንድታደርጉ ከወዲሁ ለማስታወስ እንወዳለን፡፡ 4. ወደ ዝግጅቱ ሲመጡ መኪና ይዘው የሚመጡ ከሆነ መኪናዎን በቶፊቅ (ፍልውሃ) መስጂድ የመኪና ማቆሚያ ሥፍራ እንዲያቆሙ አጥብቀን ለማሳሰብ እንወዳለን፡፡ 5. የአፍ እና የአፍንጫ መሸፈኛ ጭንብል እንዲሁም አልኮል ወይም ሳኒታይዘር እንዳይለይዎ፡፡ 6. ለጋራ ጥንቃቄ ሲባል እድሜያቸው ከ13 ዓመት በታች የሆኑ ታዳጊዎች እና በእድሜ የገፉ ታዳሚዎች ከቤት ቢቆዩ ይመከራል፡፡ 7. የተለየ የሕመም ስሜት ከተሰማዎ ወደ አደራሹ ባለመምጣት ይተባበሩን። 8. ርቀትዎን ጠብቀው ለመስተናገድ ትብብርዎን እንጠይቃለን! #ህልም _ትጋት_ስኬት #ምርኩዝ

photo content

وَأَنفِقُوا فِي سَبِيلِ اللَّهِ وَلَا تُلْقُوا بِأَيْدِيكُمْ إِلَى التَّهْلُكَةِ ۛ وَأَحْسِنُوا ۛ إِنَّ اللَّهَ يُحِبُّ الْمُحْسِنِينَ “በአላህም መንገድ ለግሱ፡፡ በእጆቻችሁም (ነፍሶቻችሁን) ወደጥፋት አትጣሉ፡፡ በጎ ሥራንም ሥሩ፤ አላህ በጎ ሠሪዎችን ይወዳልና፡፡” (አል-በቀረህ፡ 195) መልእክተኛ ሰለላሁ ዓለይሂ ወሰለም “በሚስጢር የምትሰጥ ሰደቃ የልዕልና ባለቤት የሆነውን የአላህን ቁጣ ታበርዳለች፡፡” ብለዋል፡፡ “ውሃ እሳትን እንደሚያጠፋው ሁሉ ሶደቃም ወንጀልን /ሐጢኣትን/ ታጠፋለች፡፡” “በግማሽ ተምርም ቢሆን እሳትን ፍሩ፡፡” ማለታቸውን አይተናል፡፡ https://m.facebook.com/HelpHayat https://t.me/helphayat

በዚህ የተከበረ ቀን በረሱል ላይ ሰለዋት ማውረድ አይርሱ صلى الله عليه وسلم 🎨 @Mahi_Calligraphy
በዚህ የተከበረ ቀን በረሱል ላይ ሰለዋት ማውረድ አይርሱ صلى الله عليه وسلم 🎨 @Mahi_Calligraphy

ለጊዜው በኮሮና ምክንያት በዩንቨርስቲ level ያላችሁን ብቻ ይመለከታል!

ወደ ቱርክ ሀገር ለትምህርት መሄድ የምትፈልጉ ሙሉ መረጃውን በ @EkramcommentBot ላይ መጠየቅ ትችላላችሁ!
ወደ ቱርክ ሀገር ለትምህርት መሄድ የምትፈልጉ ሙሉ መረጃውን በ @EkramcommentBot ላይ መጠየቅ ትችላላችሁ!

ቢስሚላህ #በአላህ_ስም @semiracalligraphy
ቢስሚላህ #በአላህ_ስም @semiracalligraphy

"ወገኖቼ! ከፈጣሪ በታች የኔ ህይወት በእጃችሁ ላይ ይገኛል፡፡ እያያችሁ አሳልፋችሁ ለሞት አትስጡኝ!" ሀያት ኢብራሂም #አስቸኳይ_የእርዳታ_ጥሪ_ለእህታችን_ሀያት_ኢብራሂም እህታችን ሀያት ኢብራሂም የ
"ወገኖቼ! ከፈጣሪ በታች የኔ ህይወት በእጃችሁ ላይ ይገኛል፡፡ እያያችሁ አሳልፋችሁ ለሞት አትስጡኝ!" ሀያት ኢብራሂም #አስቸኳይ_የእርዳታ_ጥሪ_ለእህታችን_ሀያት_ኢብራሂም እህታችን ሀያት ኢብራሂም የ11ኛ ክፍል ተማሪ ስትሆን ኩላሊቷን በመታመሟ ምክንያት በአዲስ አበባ ግሩም ሆስፒታል (Girum Hospital) ለ3 ወር ስትታከም ቆይታለች። በአሁን ሰዓት በጣም በሚያሳዝን መልኩ የህመሟ ሁኔታ ወደ መጨረሻው ደረጃ የኩላሊት ህመም (End-Stage Renal Failure) በመቀየሩ ምክንያት ሁለቱም ኩላሊቷ ስራ ስላቆመ በአጭር ጊዜ ውስጥ ወደ ውጪ ሀገር በመሄድ የኩላሊት ንቅለ ተከላ (RENAL TRANSPLANT OR KIDNEY TRANSPLANT) እንድታዳርግ በዶክተሮቿ ተወስኗል፡፡ለዚህ ህክምና ሁሉንም ሂደት (Process) ጨምሮ እስከ ሁለት ሚልዮን (2,000,000) ብር የምያስፈልግ ሲሆን ቤተሰቦቿ ይህን ሁሉ ወጪ ለብቻቸው መሸፈን ስለማይችሉ ሁላችንም የእህታችንን ህይወት ለማዳን የበኩላችንን የወንድማማችነት; የእህትማማችነት; የሰብዓዊነት እንዲሁም የዜግነት ግዴታ እንወጣ ስንል እንጠይቃለን:: ህመሟ ግዜ የማይሰጥና አስቸኳይ ህክምና የሚፈልግ ሲሆን ከቀን ወደ ቀን እህታችንን እያዳከመ ህይወቷን ሊነጥቅ ስለሆነ እህታችን ሳትደክም እና ህይወቷን ሳናጣ በቻልነው አቅም ትንሽም ብትሆን ፈጣሪ ያገራልንን ያህል እርዳት እናድርግላት። የባንክ አካውንት - የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ (CBE) 1000353443147 Hayat Ebrahim & Sada Sultan - የኦሮሚያ ህብረት ስራ ባንክ (COOP) 1000089014135 Hayat Ebrahim Umer - አዋሽ ባንክ 01425853981500 Hayat Ebrahim Umer ሰልክ ቁጥር 0983676776 0920942369 0912823605