Halal Branding and Marketing PLC ®
الذهاب إلى القناة على Telegram
🟢 Our Services 🟢 ➜Brand Design ➜Logo Design ➜Flyer Design ➜Business Card ➜Banner Design ➜Broucher Design ➜Letterhead Design ➜Social Media Poster ⚪️For More Information⚪️ •Phone Number: 0978065466
إظهار المزيد320
المشتركون
لا توجد بيانات24 ساعات
+17 أيام
-430 أيام
أرشيف المشاركات
እለተ እሁድ #በመወዳ_መዝናኛ እንዲህ ይሆናል!
በሚንበር ቲቪ
ሁለንተናዊ ከፍታ!
ፍሪኴንሲ– 12521
ፖላራይዜሽን– V
ሲምቦል ሬት– 27500
የሚሸጡ የ Convas ካሊግራፊ ስራዎች
በ ችፑድ ላይ የተሰሩ
#150 ብር ብቻ
ለመግዛት ያናግሩን
👇👇👇👇👇👇
@hassuprime
ህመሜ እስኪታገስ ከረውዳው ሀድሬ
ናፍቆት እስኪሰክን ሀገሮን ዘይሬ
ከተራመዱበት አሸዋው ተኝቼ ቆሜም ተቀምጬ
መዲና ሰማይ ስር በቀረው ቀልጬ
share @Alhassanhalalstudio
ሳዱ ኒቃብ እና የሴቶች አልባሳት መሸጫ 0935219377 ኦልሲዝን ህንፃ 1ኛ ፎቅ adress grar
#ምርኩዝ_10
#የጎጆ_ሰምና_ወርቅ
እለተ እሁድ ህዳር 20 ቀን 2013
በአምባሳደር ቴአትር አዳራሽ ከጠዋቱ 3፡00 ጀምሮ!
ውድ የምርኩዝ ቤተሰቦች የ #ምርኩዝ_10 “የጎጆ ሰምና ወርቅ” ዝግጅት ለመታደም የሚከተለውን መረጃ ልብ ብለው ያንብቡ!
በቅድሚያ የዝግጅታችን ታዳሚ ለመሆን ስለመረጣችሁ ከልብ እናመሠግናለን፡፡ በመቀጠል በ COVID-19 ምክንያት የጤና ሚኒስቴር ያወጣውን መመሪያ ለማክበር ሲባል እንዳለፈው ዙር ሁሉ በዚህኛውም ዙር አዳራሹ የሚያስተናግደው የታዳሚ ቁጥር እጅግ ውስን በመሆኑ የቲኬት ቅያሪና ሽያጭ ላይ መጠነኛ ማስተካከያ ማድረግ አስገዳጅ ሆኖ ተገኝቷል፡፡ በመኾኑም
1. ከዚህ ቀደም #ቲኬት_የገዛችሁና_እጃችሁ_ላይ_የሚገኝ ታዳሚያን ነገ ማለትም እለተ #ሐሙስ ህዳር 17 ቀን 2013 ከጠዋቱ 3፡30 – 9፡00 ድረስ ፒያሳ ከሊፋ ህንጻ 10 ፎቅ ቢሮ ቁጥር 1003 በግንባር በመቅረብ ተለዋጭ ቲኬት መውሰድ የምትችሉ መሆኑን ለማሳወቅ እንወዳለን፡፡ በዚህ አጋጣሚ በተጠቀሰው ዕለትና ሰዓት ተለዋጭ ትኬት ሳይወስዱ በሚቀሩ ታዳሚዎች ምትክ አዳዲስ ተሳታፊዎችን ስለምንቀበል፤ ቀደም ሲል ትኬት ኖሯችሁ መስተናገድ ለማትችሉ የምርኩዝ ቤተሰቦቻችን ከታላቅ አክብሮት ጋር ኃላፊነት የማንወስድ መኾናችንን አስቀድመን እናሳውቃለን።
2. #ለአዲስ_ቲኬት_ፈላጊዎች በሚቀሩት እጅግ በጣም ውስን ቦታዎች ላይ ዕለተ #ዓርብ ህዳር 18 ቀን 2013 ከጠዋቱ 3፡30 ጀምሮ ፒያሳ ከሊፋ ህንጻ 10ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 1003 ለሽያጭ የምናቀርብ ሲሆን የመግቢያ ዋጋ ላይ ማስተካከያ ማድረግ አስገዳጅ ሆኖ በመገኘቱ የአንድ ሰው መግቢያ #200 ብር መኾኑን እናሳውቃለን።
3. #የቲኬቶች_ቀድሞ_መጠናቀቅ ማስተናገድ ከምንችለው የሰው ቁጥር አንጻር የሚከሰት መሆኑን ተረድታችሁ የተለመደ ትብብራችሁን እንድታደርጉ ከወዲሁ ለማስታወስ እንወዳለን፡፡
4. ወደ ዝግጅቱ ሲመጡ መኪና ይዘው የሚመጡ ከሆነ መኪናዎን በቶፊቅ (ፍልውሃ) መስጂድ የመኪና ማቆሚያ ሥፍራ እንዲያቆሙ አጥብቀን ለማሳሰብ እንወዳለን፡፡
5. የአፍ እና የአፍንጫ መሸፈኛ ጭንብል እንዲሁም አልኮል ወይም ሳኒታይዘር እንዳይለይዎ፡፡
6. ለጋራ ጥንቃቄ ሲባል እድሜያቸው ከ13 ዓመት በታች የሆኑ ታዳጊዎች እና በእድሜ የገፉ ታዳሚዎች ከቤት ቢቆዩ ይመከራል፡፡
7. የተለየ የሕመም ስሜት ከተሰማዎ ወደ አደራሹ ባለመምጣት ይተባበሩን።
8. ርቀትዎን ጠብቀው ለመስተናገድ ትብብርዎን እንጠይቃለን!
#ህልም _ትጋት_ስኬት
#ምርኩዝ
وَأَنفِقُوا فِي سَبِيلِ اللَّهِ وَلَا تُلْقُوا بِأَيْدِيكُمْ إِلَى التَّهْلُكَةِ ۛ وَأَحْسِنُوا ۛ إِنَّ اللَّهَ يُحِبُّ الْمُحْسِنِينَ
“በአላህም መንገድ ለግሱ፡፡ በእጆቻችሁም (ነፍሶቻችሁን) ወደጥፋት አትጣሉ፡፡ በጎ ሥራንም ሥሩ፤ አላህ በጎ ሠሪዎችን ይወዳልና፡፡” (አል-በቀረህ፡ 195)
መልእክተኛ ሰለላሁ ዓለይሂ ወሰለም “በሚስጢር የምትሰጥ ሰደቃ የልዕልና ባለቤት የሆነውን የአላህን ቁጣ ታበርዳለች፡፡” ብለዋል፡፡
“ውሃ እሳትን እንደሚያጠፋው ሁሉ ሶደቃም ወንጀልን /ሐጢኣትን/ ታጠፋለች፡፡”
“በግማሽ ተምርም ቢሆን እሳትን ፍሩ፡፡” ማለታቸውን አይተናል፡፡
https://m.facebook.com/HelpHayat
https://t.me/helphayat
በዚህ የተከበረ ቀን በረሱል ላይ ሰለዋት ማውረድ አይርሱ صلى الله عليه وسلم
🎨 @Mahi_Calligraphy
ወደ ቱርክ ሀገር ለትምህርት መሄድ የምትፈልጉ
ሙሉ መረጃውን በ @EkramcommentBot
ላይ መጠየቅ ትችላላችሁ!
"ወገኖቼ! ከፈጣሪ በታች የኔ ህይወት በእጃችሁ ላይ ይገኛል፡፡ እያያችሁ አሳልፋችሁ ለሞት አትስጡኝ!" ሀያት ኢብራሂም
#አስቸኳይ_የእርዳታ_ጥሪ_ለእህታችን_ሀያት_ኢብራሂም
እህታችን ሀያት ኢብራሂም የ11ኛ ክፍል ተማሪ ስትሆን ኩላሊቷን በመታመሟ ምክንያት በአዲስ አበባ ግሩም ሆስፒታል (Girum Hospital) ለ3 ወር ስትታከም ቆይታለች። በአሁን ሰዓት በጣም በሚያሳዝን መልኩ የህመሟ ሁኔታ ወደ መጨረሻው ደረጃ የኩላሊት ህመም (End-Stage Renal Failure) በመቀየሩ ምክንያት ሁለቱም ኩላሊቷ ስራ ስላቆመ በአጭር ጊዜ ውስጥ ወደ ውጪ ሀገር በመሄድ የኩላሊት ንቅለ ተከላ (RENAL TRANSPLANT OR KIDNEY TRANSPLANT) እንድታዳርግ በዶክተሮቿ ተወስኗል፡፡ለዚህ ህክምና ሁሉንም ሂደት (Process) ጨምሮ እስከ ሁለት ሚልዮን (2,000,000) ብር የምያስፈልግ ሲሆን ቤተሰቦቿ ይህን ሁሉ ወጪ ለብቻቸው መሸፈን ስለማይችሉ ሁላችንም የእህታችንን ህይወት ለማዳን የበኩላችንን የወንድማማችነት; የእህትማማችነት; የሰብዓዊነት እንዲሁም የዜግነት ግዴታ እንወጣ ስንል እንጠይቃለን:: ህመሟ ግዜ የማይሰጥና አስቸኳይ ህክምና የሚፈልግ ሲሆን ከቀን ወደ ቀን እህታችንን እያዳከመ ህይወቷን ሊነጥቅ ስለሆነ እህታችን ሳትደክም እና ህይወቷን ሳናጣ በቻልነው አቅም ትንሽም ብትሆን ፈጣሪ ያገራልንን ያህል እርዳት እናድርግላት።
የባንክ አካውንት
- የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ (CBE)
1000353443147
Hayat Ebrahim & Sada Sultan
- የኦሮሚያ ህብረት ስራ ባንክ (COOP)
1000089014135
Hayat Ebrahim Umer
- አዋሽ ባንክ
01425853981500
Hayat Ebrahim Umer
ሰልክ ቁጥር
0983676776
0920942369
0912823605
متاح الآن! بحث تيليغرام 2025 — أهم رؤى العام 
