cookie

نحن نستخدم ملفات تعريف الارتباط لتحسين تجربة التصفح الخاصة بك. بالنقر على "قبول الكل"، أنت توافق على استخدام ملفات تعريف الارتباط.

avatar

Official Elda

♦️✨Quote❤ ♦️✨fiction 👌 ♦️✨old&new music🎶🎵🎤🎺🎹🎷 ♦️✨video📷 ♦️✨photo ☺ ❤ 🤓 🙍‍♂️ cross & Comments... @Nha_tey Channel - @offical_elda

إظهار المزيد
لم يتم تحديد البلدلم يتم تحديد اللغةالفئة غير محددة
مشاركات الإعلانات
217
المشتركون
لا توجد بيانات24 ساعات
لا توجد بيانات7 أيام
لا توجد بيانات30 أيام

جاري تحميل البيانات...

معدل نمو المشترك

جاري تحميل البيانات...

በጭነት መኪና እየመጣቹ🚛🚛 ኮት ትለብሱና ትጨማለቃላቹ😏😏 #𝑩𝒖𝒏𝒊
إظهار الكل...
ኢትዮጵያ እና ኳስን ማን ያስታርቃቸው ይሆን🙄 #𝐁𝐮𝐧𝐢
إظهار الكل...
ወሬ በቀነስክ ቁጥር ዋጋህ እየጨመረ ይመጣል 100% @offical_elda
إظهار الكل...
የዘነበ ወላ ጨዋታዎች ቁም ነገሮች ንግግሮች አልናፈቀንም ነው የምትሉት ? በሬዲዮ አይቀር በቲቪስ..... በ ጄቲቪ ላይ ይቀርብ የነበረው "ከፀሀይ በታች" የሚል ስያሜ ሰጥቶ ጥሩ ጥሩ ነገሮችን ለእይታ አቅርቦልናል። አክስቴ ደግም በሬዲዮ ከ 1989 እስከ 93 ምናምን(አመቱን ካልተሳሳትኩ) ይቀርብ የነበር "ዳንዲዮ ሰርቤሎ ከ 6 ኪሎ" የሚል ትረካ ቅዳሜ ከሰዐት በመዝናኛ ፕሮግራም ላይ ያቀርብ የነበረውን ስትነግረኝ ደግሞ በቃ ለማንኛውም እሁድ ለት ከ ቀኑ 10 ሰአት ሐረር በወንደርላንድ ሆቴል እንገናኝ። # ማዕዶቶች ነን https://t.me/joinchat/b7DlON6IJbg4OGJk ቴሌግራም ላይ እንገናኝ
إظهار الكل...
ማዕዶት የኪ-ጥበብ ማህበር

ጥበብን ለጥበበኞች

ኢትዮጽያና ኢትዮጽያዊነት#3 # ማዕዶት የኪነ ጥበብ ማህበር እነሆ 4ኛውን የኪነ-ጥበብ መድረክ የፊታችን እሁድ በ 19/03/2014 ከ10:00 ሰዓት ጀምሮ በወንደርላንድ ኢንተርናሽናል ሆቴል "ኢትዮጽያና ኢትዮጽያዊነት" በሚል ርዕስ ይካሔዳል። የሐገር ፍቅር የሚንፀባረቅበት አያሌ ጀግኖች የሚታወሱበት ብዙ ለሐገር ደክመው ሐገርን ከነክብሯ ያስረከቡን ጀግኖች የሚሸለሙበት መርሐ ግብር ነው። በዕለቱ :- * ግጥሞች * ወግ * ድምፅ አልባ ተውኔት /ማይም/ * መነባንብ * ዲስኩር * የታሪክ ትንታኔዎች * የህይወት ዘመን ሽልማት እንዲሁም የተለያዩ ጥበባዊ ስራዎች ለታዳሚያን ይቀርባሉ:: በዚህ መርሐግብር ላይ ደራሲ ዘነበ ወላ ገጣሚ ሲሳይ ዘለገሐሬ ደራሲ ሽመልስ ሶሬሳ ተጋባዥ እንግዶቻችን ሲሆኑ በተወዳጅ ስራዎቻቸው በመድረካችን ብቅ ይላሉ። በተጨማሪም እሁድ ጠዋት 4 ሰዓት ላይ የደራስያኑ የሆኑ ስራዎችን የመፃህፍት ማስፈረም፣ ስለመፃህፍቱ የተወሰኑ ጥያቄዎች የሚስተናገዱበትና የፎቶ ፕሮግራም ይኖረናል። መፃህፍትን ከዚህ ቀደም ካለን ይዘን በመምጣት አልያም እኛ ጋር በቅናሽ ያገኙታል። የመግቢያ ዋጋ 50 ብር ከልዩ የሎተሪ እጣ ጋር ተዘጋጅቷል ትኬቶቹን ስላሴ ወጋገን ባንክ ስር የሚገኘው ኮፒ ቤት ያገኛሉ ለተጨማሪም መረጃ እነዚህ ቁጥሮች ይጠቀሙ 0904049504 0920545857 0942520151 ከወዳጅ ዘመድዎ ጋር ተገኝተው ጥሩ ጊዜ ያሳልፉ የክብር ስፖንሰሮች ሐሮማያ ዩኒቨርሲቲ የሐረሪ ሕዝብ ክልላዊ መንግስት የሐረር ከተማ ዳኞች ማህበር መምህራን፣ የመከላከያ ሰራዊት አባላት እና አካል ጉዳተኞች በነፃ መሳተፍ ይችላሉ። መምህራን የመምህርነት መታወቂያ እንዳይለይዎ! ጥበብን ለጥበበኞች # ማዕዶት_የኪነ_ጥበብ_ማህበር ለፈጣን መረጃዎች የፌስቡክ ገፃችንን ላይክ በማድረግ ቤተሰብ ይሁኑ https:// www.facebook.com/100901132264871/posts/ 120003240354660/?app=fbl ቴሌግራም ቻናል https://t.me/joinchat/b7DlON6IJbg4OGJk
إظهار الكل...
Log in or sign up to view

See posts, photos and more on Facebook.

Some are leaves some are branches I and I are root.
إظهار الكل...
إظهار الكل...
ለብቻህ መቆም ማለት ብቸኛ ነህ ማለት አይደለም ነገሮችን ለብቻህ የመቋቋም ብቃት አለህ ማለት ነው። 🧑 @offical_elda
إظهار الكل...
በጮሀብህ ውሻ ላይ ሁሉ አየቆምክ ድንጋይ የምትወረውር ከሆነ . . . . መድረሻህ ላይ አትደርስም!! @offical_elda
إظهار الكل...
💍ባሌ በ50 ብር ሸጠኝ !😢 #ክፍል7⃣ #ተከታታይ ልቦለድ ✍ደራሲ ወንድማገኝ ለማ . . . ፒኪኒዬን አውልቃ ለታዳሚዎቹ ሀፍረቴን እያሳየች "ይቺ የምትመለከቷትን እሸት ማንም ቀጥፎ ፍሬዋን አልቀመሰውም ከናንተ ውስጥ እርጅናውን ማደስ የሚፈልግ ካለ መጫረት ይችላል" እያለች ታጫርታለች። ቤቱ ውስጥ ያሉ የናጠጡ ሀብታሞች ታሪካዊ ዕቃ እንደሚሸምቱ ሁሉ ሰቅጣጭ ሰቅጣጭ ብሮችን እየጠሩ ጭኔ ውስጥ ላለው ስስ ስጋ ብለው ድብድብ ቀረሽ ፉክክር እያደረጉ ነው። በስተመጨረሻ ያ ህፃናት መደፈር የለባቸውም እያለ በየሚዲያው የሚደሰኩረው ሰውዬ በ25,000 ብር ጨረታውን አሸንፎ የግል ንብረቱ አደረገኝ። ያቺ ደዘደዝ ብሯን ተቀበለች። ይሄ በሴት ህፃናት ስም የሚነግድ የNGO ባለቤት መድረኩ ላይ ወጥቶ አንጠለጠለኝ። እኔ በሀሽሹ በመደንዘዜ የተነሳ ማፈሬን ትቼ እንደሚመቸው አድርጌ ሰውነቴን አፍታታሁለት። እዛው መድረኩ ላይ አይሆኑ ቦታ ይስመኝ ጀመር። የቤቱ ታዳሚዎች በምንሰራው የፖርኖ ግራፊ ቲያትር ያፏጫሉ ያጨበጭባሉ። ሰውየው ገላዬን በነካካኝ ቁጥር የደም ስርዓቴ ፍጥነቱን ይጨምራል የትንፋሼ ግለት ከአፌ ሲወጣ ምላሴን ሳይቀር እየለበለበኝ ነው እያንዳንዷ የገላዬ ሴል እርካታን ተጠምታ በስሜት ተወጣጥራ ልትፈነዳ ደርሳለች። ይህ የሀሽሹ ተፅእኖ እንጂ የኔ ትክክለኛው ስሜቴ እንዳልሆነ ይገባኛል ፣ ነገር ግን ስሜቴ መቆጣጠር ከምችለው በላይ ገዝፎብኝ እኔን እየተቆጣጠረኝ ነው። የNGOው ሰውዬ ጥቂት ቆይቶ በትከሻው ተሸክሞኝ ከሚስጥራዊው ክለቡ ይዞኝ ወጣና መኪናው ውስጥ ከትቶኝ ወደ ቤቱ ይዞኝ ከነፈ። ሁለታችንም እየተጣደፍን ከመኪናው ወርደን ወደ ቤቱ ውስጥ ገባን። በሶስት እርምጃ የምንደርስበት መኝታ ቤቱ ርቆን የሳሎኑ ወለል ላይ ተዘረርን።እሱ ያደረገውን ልብስ ወዴትም ወርውሮ ጣለው ያደረኩትን ፒኪኒ እላዬ ላይ ቀደደው የሱ እንዲህ ለኔ ገላ መንሰፍሰፍ ሳይ ሴት ነኝና ልቤ ውስጥ ሀሴት ተሰማኝ ጡት ማስያዢያዬን ብትንትኑን አወጣው። እስኪበቃው ድረስ ከተረከዜ እስከ ማጅራቴ ድረስ ላሰኝ ፣ ሳመኝ እኔ ለመጀመሪያ ጊዜ በወንድ ልጅ እየተነካሁ ስለሆነ ነው መሰለኝ በስሜት ናላዬ ዞሮብኝ አቅም አጠረኝ…….. ጥቂት ከተፋተገኝና እኔንም ከቁጥጥሬ ውጪ ካደረገኝ በኋላ ወደ ውስጤ ገባ!!!!!!!!!!!!!!! አቤት ያኔ የጮህኩት ጩኸት ሙሉ ኣዲስኣበባ ላይ ሳይሰማው የሚቀር አይመስለኝም። ነፍስና ስጋዬ የተላቀቀ ያህል ነበር የተሰማኝ እሱ ለሀጩን እያዝረበረበ ጭኔ ውስጥ ይንደፋደፋል.......እኔ እርካታና ስቃይ ተደበላልቀውብኝ አእምሮዬ ይሄንን መቋቋም ስላልቻለ መጀመሪያ ሰመመን ውስጥ ገባሁኝ ፣ ብዙም ሳልቆይ ሙሉ ለሙሉ ራሴን ሳትኩኝ። ጠዋት ላይ እንደ ደመና ምቾት በሚሰጥ ፍራሽ ላይ በተኛሁበት ማታ ይዞኝ የመጣው ሰውዬ እያቻኮለ ቀሰቀሰኝ ፣ ፊቱ ላይ ለኔ ያለው ንቀት በጉልህ የስሜት ፊደላት ተፅፈው አንብቤያለሁ ከእንቅልፌ ስባንን ጭኖቼ መሀል ለዘመናት ስሳሳለት የነበረው ቁስሌ ላይ ሚጥሚጣ የተነሰነሰብኝ ይመስል የሌለ አመመኝ። "አንቺ ሸርሙጣ!....ተነሽ ሰው እንዳያየኝ በጠዋቱ ላድርስሽ!!" አለኝ አመነጫጨቀኝ። ማታ አምላኬ አንቺ ነሽ በጭኖችሽ ግለት እስትንፋስ የዘራሽብኝ ፣ የውበት ማደሪያ ታቦቴ ነሽና እሰግድልሻለሁ ፣ ለነፍሴም ለስጋዬም ፈውስን የምትሰጪኝ ፀበሌ ነሽና በላቦትሽ ጥመቂኝ እያለ እንዳልሰገደልኝ ፣ ለሴትነቴ ክብር ማህሌትና ሰዓታት እንዳልቆመልኝ ፣ በጠራራ ለሊት ካህኑም ዲያቆኑም እርሱ ሆኖ እኔ ተሰጦዬን እየመለስኩለት እንዳልቀደሰልኝ ሀጢያቱን ውስጤ ከተፋብኝ በኋላ ንቆኝ ያመናጭቀኝ ጀመር። ወንዴ! ወንዶች ስትባሉ አስተሳሰባችሁ ሁሉ አንድ አይነት ነው። የፈለጋችሁትን እስክታገኙ ድረስ ምላሳችሁን እንደ እንዝርት ታሾራላችሁ ክብርና ጉራችሁን እንደ አውራ ዶሮ ክንፍ ጣል አድርጋችሁ በዙሪያችን ታንጃብባላችሁ ልክ አንዴ አክታችሁን ከተፋችሁብን በኋላ እንደ ቻይና ዕቃ ታራክሱናላችሁ እና ስታጣጥሉን እኛ ስጋ እንዳየ ውሻ ቂጥ ቂጣችሁ ስር እንድንከተላችሁ ትሻላችሁ። እኔ ግን ወንዶች እንዲህ እንዳያደርጉኝ ሸሌ በመሆኔ ተጠቅሜያለሁ ወንዴ ሸሌነትን አንተም እንደሌሎቹ እንደ ርካሽ ስራ እንዳታየው በጣም ክቡር የሆነ ጥበብ ነው አንተ ደራሲ ነኝ እያልክ የሰውን ህይወት እያዘከዘክ እንደምትቸከችከው ሁሉ ሸሌነትም ተሰጦ ያስፈልገዋል። ካለበለዚያ እንደ ሰባተኛና እንደ ቁጭራ ሴቶች ርካሽ ትሆናለህ ስትለኝ አቋረጥኳትና " ሪችዬ ወደ ሌላ ወሬ ከመሄድሽ በፊት ጥበብ ነው ያልሽኝን ነገር በደንብ አብራሪልኝ" "ምን መሰለህ ወንዴ! ለምሳሌ ሌብነት ትልቅ ጥበብ ነው። ይሄ ከተማው ውስጥ ከ*** ብሔር ፈልሰው መጥተው አንጀት እየዘረገፉ የሶስት መቶ ብር ሞባይል እየሰረቁ ብሔራቸውን የሚያሰድቡትን ፋራ ሌቦች አላልኩህም። እነርሱ ጠቢባን ሌቦች ሳይሆኑ ተራ ቀማኞች ናቸው። እኔ የማወራልህ ከእንጥልህ ላይ ሳይቀር ምራቅህን የሚሰርቁህን የሸገር ጠቢባን ሌቦችን ነው አየህ እነርሱ አንተን ለመስረቅ እንደሌሎቹ ዱላና ጉልበት አይጠቀሙም። መጀመሪያ በጥበባቸው አንተን ያዘናጉሀል ወይም ያደነዝዙሀል ሰው ማዘናጋት ብቻውን ትልቅ ጥበብ ነው። ከዛ ኪስህን ኪሳቸው አድርገው የሚፈልጉትን ወስደው የማይፈልጉትን ይመልሱልሀል ልክ እንደዛ ሁሉ ሸሌነትም በቅድሚያ ወንድ ልጅ ከሌሎች ሴቶች በላይ አንተ ላይ ትኩረት እንዲያደርግብህ ቀልቡን መሳቢያ ጥበብ ያስፈልግሀል። ሁልጊዜም ሴት ልጅ ተፈላጊ እንጂ ፈላጊ መሆን የለባትም። ምክንያቱም ክብሯና ውበቷ ኩራቷ ነውና! ትኩረቱን ካደረገብህ በኋላ የልጆቹን እናት የሚያስረሳ ሌላ ጥበብ ደግሞ ያስፈልግሀል ከዛ አልጋ ላይ እሱ እንዲጨፍርብኝ አልፈቅድለትም። "ለምን?" " አሃ!እንደዛ ከሆነማ እንደ ሚስቱ ይጠግበኝና እሰለቸዋለኋ። ስለዚህ እኔ እጨፍርበታለሁ!! ሙሉ ለሙሉ እንዳይጠግበኝ ስሜቴን ተቆጣጥሬ ቀመስ እንዲያደርገኝ ብቻ እፈቅድለታለሁ ያኔ ወንድነቱን ለማሳየት በየቀኑ ብሩን እየመዠረጠ ይሳለመኛል። በኔ የተነሳ ሚስትና ልጆቹን ይረሳል ፣ ያኔ እኔ ጣል ጣል አደርገዋለሁ። ወንዶች ስትባሉ አንዴ በእንትናችሁ ማሰብ ከጀመራችሁ ሌላው አለም አይታያችሁምና ሙሉ በሙሉ በቁጥጥሬ ስር አደረኩት ማለት ያኔ አይደል? ከዚህ በላይ ጥበብ ከወዴት ይመጣል! እናልህ ያኔ ገና ጀማሪ ስለነበርኩ ሰውየው እንደ ጀርባው ቅማል እያንቋሸሸኝ ወደ ክለቡ መለሰኝ። ደዘደዟ አቅፋኝ ስማኝ ወደ ቢሮዋ አስገባችኝ። "ይሄ ማታ የተበተነልሽ 2150 ብር ነው የድንግልናሽን ዋጋ ደግሞ 8000 ብር ይኸው" ብላ 10150 ብር ሰጠችኝ። እጄ ብሩን መሸከም አቅቶት ተንቀጠቀጠ። ህመሜን ሁሉ ረሳሁት። "ሪችዬ ይቺ ሳንቲም ማለት ገና ጀማሪ ስለሆንሽ ያገኘሻት ነው። አንቺ ብልጥ ከሆንሽ ገና ከሰማይ ዶላር ታዘንቢያለሽ። ግን ማወቅ ያለብሽ ነገር የሸሌ ገንዘብ ፈንድሻ ነው! ምኑንም ሳታውቂው ብትንትኑ ነው የሚወጣው ስለዚህ እኔ ቤት የሚሰሩ ሴቶች በሙሉ እንድትጎዱብኝ ስለማልፈልግ በቀን 2000 ብር ዕቁብ መጣል ግዴታ አለባችሁ። ብርሽን በቸገረሽ ሰዓት መውሰድ ትችያለሽ" አለችኝ። ሰይጣንም ደግ ይሆናል እንዴ! ብዬ እየተገረምኩ በሀሳቧ ተስማማሁ። መንግሥት ራቁት ጭፈራ ቤታችንን እስኪያሽግብን ድረስ ማመን የሚያቅትህን ብር በቀን አገኝ ነበር። ነገር ግን ያው የሸሌ ገንዘብ የሰይጣን ብር ስለሆነ በረከት የለውም ነበር "አለችኝ። እሷ እያወራች ድምጿን የምቀዳበት ሞባይሌ የባትሪ ማለቁን ድምፅ አሰማኝ። ሰአቱን ተመለከትኩ ከለሊቱ 7:12 ደቂቃ ይላል። "ምነው መሸ እንዴ?" አለችኝ። የሺሻ ዕቃ
إظهار الكل...
اختر خطة مختلفة

تسمح خطتك الحالية بتحليلات لما لا يزيد عن 5 قنوات. للحصول على المزيد، يُرجى اختيار خطة مختلفة.