ar
Feedback
Maths & INFORMATION COMMUNICATION TECHNOLOGY❤❤💄💄💄💄🐹🐹🐹🦚🌺🌺🌺🌺🥀🥀🌺🌺🌺🥀🥀🌹🌹🌹🌹🌹🌹

Maths & INFORMATION COMMUNICATION TECHNOLOGY❤❤💄💄💄💄🐹🐹🐹🦚🌺🌺🌺🌺🥀🥀🌺🌺🌺🥀🥀🌹🌹🌹🌹🌹🌹

الذهاب إلى القناة على Telegram

@ ICT @ Join Join t.me//tadefuri

إظهار المزيد
275
المشتركون
-124 ساعات
+37 أيام
-430 أيام
أرشيف المشاركات
ለማታ ተማሪዎች ከላይ የተለቀቀወን worksheet copy አድርጋችሁ ነገ ይዛችሁ እንድትመጡ

አዲሱ የአጠቃላይ ትምህርት የተማሪዎች ምዘና እና የክፍል ዝውውር መመሪያ ምን ይላል? ትምህርት ሚኒስቴር በአጠቃላይ ትምህርት በየክፍል ደረጃው እና በየትምህርት እርከኑ በሚሰጡ የትምህርት አይነቶች ተማሪዎች የጨበጡትን እውቀት ወጥ በሆነ መንገድ በመመዘን ተማሪዎችን ከክፍል ወደ ክፍል ዝውውር ለማከናወን እንዲቻል መመሪያ (ረቂቅ) አዘጋጅቷል። ይህ መመሪያ ከዚህ ቀደም በተለያዩ ክልሎች ወጥነት ያልነበረው የክፍል ክፍል ሽግግርን የሚተካ አሰራርለመፍጠር ታስቦ የተዘጋጀ መሆኑን ከረቂቁ ተመልክተናል። በዚህ መመሪያ መሰረትም፦ - ከ1ኛ - 3ኛ ክፍል ላሉ ተከታታይ ምዘና ከ70% ወስደው የማጠቃለያ ምዘና (ፈተና) ከ30 % እንዲወስዱ ያዛል። ያላለፉ ተማሪዎች በሚቀጥለው የትምህርት ዘመን ድጋፍ አግኝተው የሚዘጋጀውን ፈተና ተፈትነው እንዲገቡ ይደረጋል። - ከ4ኛ - 5ኛ ላሉ ደግሞ ተከታታይ ምዘና ከ60% ወስደው የማጠቃለያ ምዘና (ፈተና) ከ40 % እንዲወስዱ ያስቀምጣል። በእነዚህ ክፍሎች ተማሪዎች ለማለፍ ከ50 በመቶ በላይ ማግኘት አለባቸው። - ከ7ኛ ወደ 8ኛ እንዲሁም ከ8ኛ ወደ 9ኛ ለሚሸጋገሩ ደግሞ 40% ተከታታይ ምዘና 60% ደግሞ የማጠቃለያ ምዘና እንደሚወስዱ ያስቀምጣል። ለማለፍም 50 ከመቶ በላይ ማስመዝገብ አለባቸው። - ከ9-11ኛ ክፍል ሂሳብ (Maths) እና እንግሊዘኛ (English) ትምህርት ከ50% በታች ያመጣ ተማሪ እንዲሁም 1-7ኛ ክፍል 6ኛን ሳይጨምር Maths እና የማስተማሪያ ቋንቋውን ከ50% በታች ካመጣ ወደቀጣይ ክፍል መዛወር የማይችል እንደሆነ ተጠቅሷል። - በመመሪያው አንኳር የትምህርት ዓይነት ተብለው የተለዩ የትምህርት አይነቶች ሲቀመጡ ለአንደኛ እና ለመካከለኛ ደረጃ የትምህርት እርከኖች ትምህርቱ የሚሰጥበት ቋንቋ እና የሒሳብ ትምህርት ዓይነቶች እንዲሁም ለሁለተኛ ደረጃ የእንግሊዘኛ ቋንቋ እና የሒሳብ ትምህርት  አንኳር ዓይነቶች ሆነው ተለይተዋል። - በ6ኛ እና በ8ኛ ክፍሎች ላይ በሚሰጡ ፈተናዎች የማለፊያ ነጥብ ካላገኘ ለአንድ ጊዜ በትምህርት ቤቱ በመደበኛነት ትምህርት እንዲከታተል ይደረጋል። ነገር ግን ከ9ኛ_11ኛ ክፍል ተማሪ በአንድ ክፍል ከ2 ጊዜ በላይ ከደገመ ወይም በተከታታይ ክፍሎች ከደገመ ከትምህርት ዓለም ይሰናበታል። - በሁሉም የትምህርት ደረጃዎች በሁሉም የትምህርት ዓይነቶች 50% እና በላይ ያገኘ ተማሪ ወደ ቀጣዩ ክፍል ይዛዋወራል፡፡ - የአንደኛ ደረጃ ከ1-5 እና 6ኛ የክፍል ክፍል ዝውውር የራሱ የዝውውር አፈፃፀም እንደሚኖረው ሲጠቀስ በተመሳሳይ ፥ የመሀከለኛ ደረጃ 7ኛ እና 8ኛ ክፍል የተማሪዎች ምዘና እንዲሁም የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ተማሪዎች ምዘና እና የክፍል ክፍል ዝውውር አተገባበር የየራሳቸው ዝርዝር መመሪያ ወጥቶላቸዋል። - አስራ አራት አመት የሚወስደውን አጠቃላይ ትምህርት ያጠናቀቁ ተማሪዎች በአንድ የሥራና የተግባር ትምህርት መስክ ጥናት ማጠናቀቃቸውንና በዚያም መስክ መመረቃቸውን ለማረጋገጥ የሚካሄድ የብቃት ማረጋገጫ ፈተና ይኖራል። - መመሪያው ተግባራዊ የሚደረገው ከቅድመ አንደኛ ደረጃ አስከ 12ኛ ክፍል በመደበኛ እንዲሁም በማታውና በርቀት መርሃ ግብሮች ትምህርት በሚሰጡ ተቋማት ሲሆን ከዓለም አቀፍና ከውጭ ማህበረሰብ ትምህርት ቤቶች በስተቀር በመንግስትና በሌሎች በሁሉም አይነት ትምህርት ቤቶች/ተቋማት/ ተግባራዊ ይሆናል ተብሏል።

አዲሱ የአጠቃላይ ትምህርት የተማሪዎች ምዘና እና የክፍል ዝውውር መመሪያ ምን ይላል? ትምህርት ሚኒስቴር በአጠቃላይ ትምህርት በየክፍል ደረጃው እና በየትምህርት እርከኑ በሚሰጡ የትምህርት አይነቶች ተማሪዎች የጨበጡትን እውቀት ወጥ በሆነ መንገድ በመመዘን ተማሪዎችን ከክፍል ወደ ክፍል ዝውውር ለማከናወን እንዲቻል መመሪያ (ረቂቅ) አዘጋጅቷል። ይህ መመሪያ ከዚህ ቀደም በተለያዩ ክልሎች ወጥነት ያልነበረው የክፍል ክፍል ሽግግርን የሚተካ አሰራርለመፍጠር ታስቦ የተዘጋጀ መሆኑን ከረቂቁ ተመልክተናል። በዚህ መመሪያ መሰረትም፦ - ከ1ኛ - 3ኛ ክፍል ላሉ ተከታታይ ምዘና ከ70% ወስደው የማጠቃለያ ምዘና (ፈተና) ከ30 % እንዲወስዱ ያዛል። ያላለፉ ተማሪዎች በሚቀጥለው የትምህርት ዘመን ድጋፍ አግኝተው የሚዘጋጀውን ፈተና ተፈትነው እንዲገቡ ይደረጋል። - ከ4ኛ - 5ኛ ላሉ ደግሞ ተከታታይ ምዘና ከ60% ወስደው የማጠቃለያ ምዘና (ፈተና) ከ40 % እንዲወስዱ ያስቀምጣል። በእነዚህ ክፍሎች ተማሪዎች ለማለፍ ከ50 በመቶ በላይ ማግኘት አለባቸው። - ከ7ኛ ወደ 8ኛ እንዲሁም ከ8ኛ ወደ 9ኛ ለሚሸጋገሩ ደግሞ 40% ተከታታይ ምዘና 60% ደግሞ የማጠቃለያ ምዘና እንደሚወስዱ ያስቀምጣል። ለማለፍም 50 ከመቶ በላይ ማስመዝገብ አለባቸው። - ከ9-11ኛ ክፍል ሂሳብ (Maths) እና እንግሊዘኛ (English) ትምህርት ከ50% በታች ያመጣ ተማሪ እንዲሁም 1-7ኛ ክፍል 6ኛን ሳይጨምር Maths እና የማስተማሪያ ቋንቋውን ከ50% በታች ካመጣ ወደቀጣይ ክፍል መዛወር የማይችል እንደሆነ ተጠቅሷል። - በመመሪያው አንኳር የትምህርት ዓይነት ተብለው የተለዩ የትምህርት አይነቶች ሲቀመጡ ለአንደኛ እና ለመካከለኛ ደረጃ የትምህርት እርከኖች ትምህርቱ የሚሰጥበት ቋንቋ እና የሒሳብ ትምህርት ዓይነቶች እንዲሁም ለሁለተኛ ደረጃ የእንግሊዘኛ ቋንቋ እና የሒሳብ ትምህርት  አንኳር ዓይነቶች ሆነው ተለይተዋል። - በ6ኛ እና በ8ኛ ክፍሎች ላይ በሚሰጡ ፈተናዎች የማለፊያ ነጥብ ካላገኘ ለአንድ ጊዜ በትምህርት ቤቱ በመደበኛነት ትምህርት እንዲከታተል ይደረጋል። ነገር ግን ከ9ኛ_11ኛ ክፍል ተማሪ በአንድ ክፍል ከ2 ጊዜ በላይ ከደገመ ወይም በተከታታይ ክፍሎች ከደገመ ከትምህርት ዓለም ይሰናበታል። - በሁሉም የትምህርት ደረጃዎች በሁሉም የትምህርት ዓይነቶች 50% እና በላይ ያገኘ ተማሪ ወደ ቀጣዩ ክፍል ይዛዋወራል፡፡ - የአንደኛ ደረጃ ከ1-5 እና 6ኛ የክፍል ክፍል ዝውውር የራሱ የዝውውር አፈፃፀም እንደሚኖረው ሲጠቀስ በተመሳሳይ ፥ የመሀከለኛ ደረጃ 7ኛ እና 8ኛ ክፍል የተማሪዎች ምዘና እንዲሁም የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ተማሪዎች ምዘና እና የክፍል ክፍል ዝውውር አተገባበር የየራሳቸው ዝርዝር መመሪያ ወጥቶላቸዋል። - አስራ አራት አመት የሚወስደውን አጠቃላይ ትምህርት ያጠናቀቁ ተማሪዎች በአንድ የሥራና የተግባር ትምህርት መስክ ጥናት ማጠናቀቃቸውንና በዚያም መስክ መመረቃቸውን ለማረጋገጥ የሚካሄድ የብቃት ማረጋገጫ ፈተና ይኖራል። - መመሪያው ተግባራዊ የሚደረገው ከቅድመ አንደኛ ደረጃ አስከ 12ኛ ክፍል በመደበኛ እንዲሁም በማታውና በርቀት መርሃ ግብሮች ትምህርት በሚሰጡ ተቋማት ሲሆን ከዓለም አቀፍና ከውጭ ማህበረሰብ ትምህርት ቤቶች በስተቀር በመንግስትና በሌሎች በሁሉም አይነት ትምህርት ቤቶች/ተቋማት/ ተግባራዊ ይሆናል ተብሏል።

የአጠቃላይ_ትምህርት_የተማሪዎች_ምዘና_እና_የክፍል_ክፍል_ዝውውር_መመሪያ_16_1_2016.pdf7.53 KB

የመፀሀፍ app ናቸው ሁሉንም መፀሀፍ ይዟል ተጠቀሙበት

ለማታ ተማሪዎች በሙሉ የመጨረሻ ዕድል 8:00 21/2/2016 ሰዓት ላይ መጥታችሁ ተመዝገቡ የመጨረሻ ዐዕድል አስቸኳይ አስቸኳይ አስቸኳይ አስቸኳይ አስቸኳይ share Shre Share 👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆

ለማታ ተማሪዎች በሙሉ ዛሬ ማለትም 21/2/2016 ዓ.ም ለመጨረሻ ጊዜ የማታ ምዝገባ ሥለምናደርግ ያልተመዘገባችሁ ተመሪዎች መጥታቸሁ እንድትመዘገቡ ላስታውሳችሁ እወዳለሁ :: ይሄ ቀን ካለፋችሁ ግን ምዝገባው ያቆመ እንድትውቁ የምዝገባው ሰዓት ከጠዋቱ 2 ሰዓት ጀምሮ ነው በአስቸኳይ መጥታሁ ተመዝገቡ እና እድሉን ተጠቀሙ ለጓደኞቻችሁ share adrgu