Joሐnn35 photography
146
المشتركون
لا توجد بيانات24 ساعات
لا توجد بيانات7 أيام
لا توجد بيانات30 أيام
- المشتركون
- التغطية البريدية
- ER - نسبة المشاركة
جاري تحميل البيانات...
معدل نمو المشترك
جاري تحميل البيانات...
ዛሬ እለተ ሠንበት
14/10/2012
#የአባቶች ቀን
ለመልካም አባቶች በሙሉ !
እኳን ለዛሬዋ ቀን አደረሳችሁ !
እረጅም እድሜን ከጤናና ከፀጋ ጋር ያድላችሁ!
❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤
❤❤ለማለት በኬብሮም ስም እንወዳለን❤❤
❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤
🔑በነገራችን ላይ እደዚሕ የሚመሠገኑ አባቶች እዳሉ ሁሉ
የልጁን ህይወት የምያጨልም አባትም
ሞልቷል
🌼🌼 Hand made kids wear for meskel 🌼🌼
u can give us an ordor for the age group u need ...
for more info inbox me Or call me @0923928104
ለጥንቃቄ
ማስኮችን ማግኘት በማትችሉበት ሁኔታ ላይ ለሆናቹ አሪፍ ፈጠራ ናት ይጠቀሙባት
ታሞ ከመማቀቅ አስቀድሞ መጠንቀቅ
Share @ETHIOFUUNN
ዶ/ር ካትሪን ሀምሊን በ96 አመታቸው አርፈዋል!
ላለፉት 61 አመታት ኢትዮጵያ ውስጥ ባደረጉት ከፍተኛ እንቅስቃሴ 60,000 ገደማ ኢትዮጵያውያን የፊስቱላ ህክምና ተደርጎላቸዋል።
ነፍስ ይማር፣ ታላቅ ሰው!🙏
@Johannesphotography
@Johannesphotography
የአፄ ኃይለ ሥላሴ ፎቶ ግራፍ አንሺ በመሆን ያገለገሉት ሰር ሞሂንድራ ዲሎን ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ......
ሞሂንድራ በአፄ ኃይለሥላሴ ይፋዊ የሥራ ጉብኝት ላይ አብረዋቸው በመጓዝ ምስሎችን ያስቀሩ እንደነበር በህይወት ድርሳናቸው ላይ ሰፍሮ ይገኛል። የ85 ዓመቱ ሞሂንድራ የ1977ቱን የኢትዮጵያ ድርቅ በምስል በማስቀረትም ይታወቃሉ።
ሞሂንድራ በሙያቸው ስማቸውን የተከሉበትና አሻራውን ያኖሩበት ይህ ስራቸው መሆኑን የሚናገሩ ሲሆን በኢትዮጵያ ረሃቡ በተከሰተበት ገጠራማ አካባቢዎች ለ13 ወራት በመቀመጥ ዕለት በዕለት በረሃብ የተጎዱ ጨቅላ ሕፃናት ዓይናቸው ስር ሲሞቱ መመልከታቸው በአንድ ወቅት ገልፀው ነበር።
ሞሂንዲራ ከመሐመድ አሚን ጋር በመሆን የቀረፁትና 'አፍሪካን ካላቫሪ' በሚል ርዕስ የተሰራው የ30 ደቂቃ ዘጋቢ ፊልም በወቅቱ ተፈጥሮ የነበረውን ረሃብ ለዓለም ሕዝብ በማሳየት ረገድ ትልቅ ሚና ተጫውቷል።
ከዚህ ዘጋቢ ፊልም ተከትሎ ከ100 ሚሊዮን ዶላር በላይ ገንዘብ መሰብሰብ የተቻለ ሲሆን፣ የዓለም አቀፍ እርዳታ ሰጪ ድርጅቶች የተለያዩ እርዳታዎችን በመጫን ወደ ኢትዮጵያ ያመሩ ሲሆን እማሆይ ቴሬሳን የመሰሉ ታላላቅ ሰዎች ፊልሙ ያሳደረባቸውን ስሜት ገልፀው ነበር።
More https://telegra.ph/BBC-03-10
[ BBC ]
#ቲክቫህ_ልዩ_ልዩ
@tikvahethmagazine @emush21
#STREETPHOTOGRAPHY
#PHONEPHOTOGRAPHY
#ETHIOPIA
#ADDIS Ababa
#Ethiopian victory
#ADWA
@Johannesphotography
👍 3
☝
👎
♥ 1
Captured by J0h#4nn35
Phone A10
Title 🌄
📌 Ethiopia,Addis Ababa
https://t.me/Johannesphotography
اختر خطة مختلفة
تسمح خطتك الحالية بتحليلات لما لا يزيد عن 5 قنوات. للحصول على المزيد، يُرجى اختيار خطة مختلفة.