4 875
المشتركون
+7724 ساعات
+2277 أيام
+14330 أيام
- المشتركون
- التغطية البريدية
- ER - نسبة المشاركة
جاري تحميل البيانات...
معدل نمو المشترك
جاري تحميل البيانات...
Photo unavailable
ሰበር ዜና!
፨፨፨፨፨፨
የአማራ ፋኖ በጎጃም በላይ ዘለቀ ክፍለጦር ስር የሚገኘው የደጀኑ የዛምብርሃ ብርጌድ ብርቅዬዎቹ ለጠላት ረመጦች የወገን ኮራቶች ዛሬም እንደተለመደው ኦህዴድ መራሹ የብልፅግና ሰራዊት በመኪና 1:00 ሰዓት ከጉብያ ተነስቶ ወደ ደጀን ከተማ በመጋዝ ላይ እያለ ቆልም የሚባል ቦታ ላይ ብርቅዬዎቹ ደፈጣ በመያዝ በrbj እና በቦምብ ከነመኪናው አጋይተውታል።
ይህንን የሰማ ተስፋ የቆረጠው የብልፅግና ጦር ሙሉ ጦሩን ይዞ ደፈጣ ወደ ተደረገበት ቦታ በመጓዝ በከባድ መሣሪያ የታገዘ ከበባ አድርጎ ተኩስ ቢከፍትም ብርቅዬዎቹ ከበባውን በመስበር የመጣውን የጠላት ጦር በእስናይፐር፣ በክላሽ እያጣደፊ አስከሬኑን እንኳ ማንሳት እንዳይችል አርገው በሚገባው ቋንቋ ሲያናግሩት አርፍደዋል። ከዛምብራ ብርጌድ ምንም አይነት ጉዳት ሳይደርስባቸው እንደ አባቶቻቸው በድል ወደ ይዞታቸው መመለሳቸውን የብርጌዱ ሰብሳቢ ፋኖ በላይነህ ለኢትዮ 251 ሚዲያ ገልጿል።
#ድል ለመላው አምሓራ ፋኖ!
አርብ ሐ./5 2016 ዓ.ም
https://t.me/Moamediamoresh
1 28010
اختر خطة مختلفة
تسمح خطتك الحالية بتحليلات لما لا يزيد عن 5 قنوات. للحصول على المزيد، يُرجى اختيار خطة مختلفة.