cookie

نحن نستخدم ملفات تعريف الارتباط لتحسين تجربة التصفح الخاصة بك. بالنقر على "قبول الكل"، أنت توافق على استخدام ملفات تعريف الارتباط.

avatar

የካቴድራል፣ ቅድስት ማርያም እና ላዛሪስት ት/ቤት ተማሪዎች ግቢ ጉባኤ

ከመ/ገ/ጽ/ቅ ጊዮርጊስ ቤ/ክ ሰንበት ት/ቤት ጋር በመሆን ☞ ዘወትር ረቡዕ ከ10:00 - 11:30 ☞ በመ/ገ/ጽጌ ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤ/ክ ሰ/ት/ቤት አዳራሽ መንፈሳዊ ትምህርት የምንማማር ሲሆን ይህንን የተማሪዎች ጊቢ ጉባኤ አገልግሎት ለማጠናከር የተከፈተ የቴሌግራም ማኅበር ነው። @YeGibi_Gubae ✞ ኢንኅድግ ማኅበረነ ✞ አንድነታችንን አንተው

إظهار المزيد
مشاركات الإعلانات
1 666
المشتركون
-124 ساعات
+17 أيام
+3530 أيام

جاري تحميل البيانات...

معدل نمو المشترك

جاري تحميل البيانات...

Photo unavailableShow in Telegram
በባለፈው ያልተመቸው ሰው ስለነበረ ድጋሜ ተዘጋጅቷል እንዳትቀሩ እና እንዳታረፍዱ ለ2016ዓ.ም. ብሔራዊ ፈተና ተፈተኞች የተዘጋጀ የጸሎት መርሐግብር                               “በቀረውስ በጌታና በኃይሉ ችሎት የበረታችሁ ሁኑ።”                 ---ኤፌ. 6፥10---    🗓ዛሬ ቅዳሜ ሐምሌ 1/2016 ዓ.ም    ⌚️10:00 በመናገሻ ገነተ ጽጌ ቅዱስ ጊዮርጊስ ሰንበት ት/ቤት አዳራሽ   የካቴድራል ቅድስተ ማርያምና ላዛሪስት        ት/ቤት ተማሪዎች ግቢ ጉባኤ
إظهار الكل...
👍 8 3
Photo unavailableShow in Telegram
ለ2016ዓ.ም. ብሔራዊ ፈተና ተፈተኞች የተዘጋጀ የጸሎት መርሐግብር                               “በቀረውስ በጌታና በኃይሉ ችሎት የበረታችሁ ሁኑ።”                 ---ኤፌ. 6፥10---    🗓ዛሬ ቅዳሜ ሰኔ 29/2016 ዓ.ም በመናገሻ ገነተ ጽጌ ቅዱስ ጊዮርጊስ ሰንበት ት/ቤት አዳራሽ   የካቴድራል ቅድስተ ማርያምና ላዛሪስት        ት/ቤት ተማሪዎች ግቢ ጉባኤ
إظهار الكل...
👍 9 3
አንደምን አረፈዳችሁ በዛሬዉ የሙከራ ፈተና ምክንያት ያሰብነዉ የጸሎት መርሀግብር ለሌላ ቀን ተዘዋዉሯል።
إظهار الكل...
አንደምን አረፈዳችሁ በዛሬዉ የሙከራ ፈተና ምክንያት ያሰብነዉ የጸሎት መርሀግብር ለሌላ ቀን ተዘዋዉሯል።
إظهار الكل...
Photo unavailableShow in Telegram
------------የመዝጊያ ልዩ ጉባኤ ------------
አንተ ግን በተማርኽበትና በተረዳኽበት ነገር ጸንተኽ ኑር ከማን እንደ ተማርኸው ታውቃለኽና፤                 2ጢሞ 3፥14
ረቡዕ ሰኔ 26/2016 በመናገሻ ገነተ ጽጌ ቅዱስ ጊዮርጊስ ሰንበት ት/ቤት አዳራሽ የካቴድራል፣ቅድስት ማርያም እና ላዛሪስት ት/ቤት ተማሪዎች ግቢ ጉባኤ
إظهار الكل...
5👍 4
Photo unavailableShow in Telegram
🕯 ዝክረ ቅዱስ ጊዮርጊስ 🕯         🎯      ቅዳሜ ሰኔ 29 2016 ዓ.ም.      🕰           ከ 6:30 - 8:30      🏤        በሰንበት ት/ቤቱ ሕንጻ    ሁላችንም ከጓደኞቻችን ጋር እንድንገኝ ስንል በአክብሮት በአክብሮት እንጠይቃለን። "ፍቅር ያጌብረኒ ከመእንግር ዜናሆሙ ለቅዱሳን" የቅዱሳንን ዜና እንድመሰክር ፍቅር ያስገድደኛል።                           ✍አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ ማኅበራችንን አንተው! @StGeorge_Gibi_Gubae በሰዓታችን እንገኝ!
إظهار الكل...
👍 3
إظهار الكل...
መናገሻ ገነተ ጽጌ ቅዱስ ጊዮርጊስ ሰ/ት/ቤት

በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን!!! ሰላም አንደምን አላችሁ? ይህ መጠይቅ በመናገሻ ገነተ ጽጌ ቅዱስ ጊዮርጊስ ሰ/ት/ቤት ተመራቂ የራብዓይ ክፍል ተማሪዎች የተዘጋጀ "የቅድመ ጊቢ ጉባኤ አገልግሎትን በቴክኖሎጂ እንዴት መደገፍ እንችላለን?" በሚል ርዕስ ለሚሰራው ጥናታዊ ጽሑፍ ግብዓት የሚሆኑ መረጃዎችን ለመሰብሰብ ታስቦ የተሰናዳ መጠይቅ ነው። መጠይቁን በመሙላት እንድትተባበሩን በእግዚአብሔር ስም እንጠይቃለን። እግዚአብሔር ይስጥልን! መልካም ጊዜ።

Photo unavailableShow in Telegram
------------የመዝጊያ ልዩ ጉባኤ ------------
አንተ ግን በተማርኽበትና በተረዳኽበት ነገር ጸንተኽ ኑር ከማን እንደ ተማርኸው ታውቃለኽና፤                 2ጢሞ 3፥14
ረቡዕ ሰኔ 26/2016 በመናገሻ ገነተ ጽጌ ቅዱስ ጊዮርጊስ ሰንበት ት/ቤት አዳራሽ የካቴድራል፣ቅድስት ማርያም እና ላዛሪስት ት/ቤት ተማሪዎች ግቢ ጉባኤ ◈◎◈◎◈◎◈◎◈◎◈◎◈◎◈◎◈◎◈ ያወቅነውን በማሳወቅ የበኩላችንን እንወጣ               share & join @StGeorge_Gibi_Gubae ለማንኛውም ጥያቄ እና አስተያየት @YeGibi_Gubae ላይ ያናግሩን
إظهار الكل...
8🔥 2👍 1
Photo unavailableShow in Telegram
------------የመዝጊያ ልዩ ጉባኤ ------------
አንተ ግን በተማርኽበትና በተረዳኽበት ነገር ጸንተኽ ኑር ከማን እንደ ተማርኸው ታውቃለኽና፤                 2ጢሞ 3፥14
ረቡዕ ሰኔ 26/2016 በመናገሻ ገነተ ጽጌ ቅዱስ ጊዮርጊስ ሰንበት ት/ቤት አዳራሽ የካቴድራል፣ቅድስት ማርያም እና ላዛሪስት ት/ቤት ተማሪዎች ግቢ ጉባኤ ◈◎◈◎◈◎◈◎◈◎◈◎◈◎◈◎◈◎◈ ያወቅነውን በማሳወቅ የበኩላችንን እንወጣ               share & join @StGeorge_Gibi_Gubae ለማንኛውም ጥያቄ እና አስተያየት @YeGibi_Gubae ላይ ያናግሩን
إظهار الكل...
👍 4
اختر خطة مختلفة

تسمح خطتك الحالية بتحليلات لما لا يزيد عن 5 قنوات. للحصول على المزيد، يُرجى اختيار خطة مختلفة.