TheDeepThingsOfGod
الذهاب إلى القناة على Telegram
Glorious Church the bride of Christ. Rapture ready!
إظهار المزيد1 810
المشتركون
لا توجد بيانات24 ساعات
لا توجد بيانات7 أيام
لا توجد بيانات30 أيام
أرشيف المشاركات
1 810
የፍጥረት ሁሉ ፈጣሪ የአብርሃም፣ የይስሐቅ እና የያዕቆብ አምላክ ይጎብኝህ/ይጎብኝሽ።
አሜን!
May The Creator of creation, the God of Abraham, Isaac and Jacob Visit you.
Type Amen!
1 810
ዛሬ መጽሐፍ ቅዱስ አንብባችኋል፣ አሰላስላችኋል? ጸልያችኋል? የእግዚአብሔር ልጆች ከሆነ መልካም፤ ከልሆነ ግን ቢያንስ ለአንድ ሰዓት አሁኑኑ! የእግዚአብሔር መንፈስ ያገኛችኋል።
“ወደ ፈተና እንዳትገቡ ትጉና ጸልዩ፤ መንፈስስ ተዘጋጅታለች ሥጋ ግን ደካማ ነው አለው።”
— ማቴዎስ 26፥41
1 810
መጽሐፍ ቅዱስን አንዳንዶች በእብራይስጥ ሌሎች ደግሞ በግሪክ ያነባሉ፤ እኔ ግን በመንፈስ ቅዱስ ማንበብ እወዳለሁ።
-ስሚዝ ዊግልስወርዝ
@TheDeepThingsOfTheSpirit
@TheDeepThingsOfTheSpirit
1 810
እግዚአብሔርን መምሰል በሳምንት አንድ ጊዜ እሁድ ከቤተክርስቲያን ጋር ሕብረት በማድረግ የሚመጣ ወይም በቤተክርስቲያን ውስጥ በሚኖረን የጊዜ እርዝመት የሚፈጠር ተዓምራት አይደለም። እግዚአብሔርን መምሰል ያለማቋረጥ ከመንፈስ ቅዱስ ጋር እና ከእግዚአብሔር ቃል ጋር በሚደረግ መለኮታዊ ሕብረት የሚገነባ ባሕርይ ነዉ።
እግዚአብሔርን መምሰል ማለት እግዚአብሔርን ራሱን መምሰል ማለት ነዉ! ከማይታዩ ረቂቅ ባሕርያት ጀምሮ ለሰዎች ሁሉ እስከሚታይ ገብር ድረስ እግዚአብሔርን ለመምሰል ከእርሱ ተወልደናልና። በመንፈስ ቅዱስ ሕብረትና በቃሉ ሕይወት ይህ በእያንዳንዳችን ላይ እንድሆን እግዚአብሔር ፍጹም ፈቃዱ ነዉ።
“የመለኮቱ ኃይል፥ በገዛ ክብሩና በበጎነቱ የጠራንን በማወቅ፥ ለሕይወትና እግዚአብሔርን ለመምሰል የሚሆነውን ነገር ሁሉ ስለ ሰጠን፥ በእግዚአብሔርና በጌታችን በኢየሱስ እውቀት ጸጋና ሰላም ይብዛላችሁ።”
— 2ኛ ጴጥሮስ 1፥2-3
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
@TheDeepThingsOfTheSpirit
@TheDeepThingsOfTheSpirit
1 810
እግዚአብሔርን መምሰል በሳምንት አነድ ጊዜ እሁድ ከቤተክርስቲያን ጋር ሕብረት በማድረግ የሚመጣ ወይም በቤተክርስቲያን ውስጥ በሚኖረን የጊዜ እርዝመት የሚፈጠር ተዓምራት አይደለም። እግዚአብሔርን መምሰል ያለማቋረጥ ከመንፈስ ቅዱስ ጋር እና ከእግዚአብሔር ቃል ጋር በሚደረግ መለኮታዊ ሕብረት የሚገነባ ባሕርይ ነዉ።
እግዚአብሔርን መምሰል ማለት እግዚአብሔርን ራሱን መምሰል ማለት ነዉ! ከማይታዩ ረቂቅ ባሕርያት ጀምሮ ለሰዎች ሁሉ እስከሚታይ ገብር ድረስ እግዚአብሔርን ለመምሰል ከእርሱ ተወልደናልና። በመንፈስ ቅዱስ ሕብረትና በቃሉ ሕይወት ይህ በእያንዳንዳችን ላይ እንድሆን እግዚአብሔር ፍጹም ፈቃዱ ነዉ።
“የመለኮቱ ኃይል፥ በገዛ ክብሩና በበጎነቱ የጠራንን በማወቅ፥ ለሕይወትና እግዚአብሔርን ለመምሰል የሚሆነውን ነገር ሁሉ ስለ ሰጠን፥ በእግዚአብሔርና በጌታችን በኢየሱስ እውቀት ጸጋና ሰላም ይብዛላችሁ።”
— 2ኛ ጴጥሮስ 1፥2-3
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
https://t.me/TheDeepThingsOfTheSpirit
https://t.me/TheDeepThingsOfTheSpirit
1 810
እግዚአብሔርን መምሰል በሳምንት አነድ ጊዜ እሁድ ከቤተክርስቲያን ጋር ሕብረት በማድረግ የሚመጣ ወይም በቤተክርስቲያን ውስጥ በሚኖረን የጊዜ እርዝመት የሚፈጠር ተዓምራት አይደለም። እግዚአብሔርን መምሰል ያለማቋረጥ ከመንፈስ ቅዱስ ጋር እና ከእግዚአብሔር ቃል ጋር በሚደረግ መለኮታዊ ሕብረት የሚገነባ ባሕርይ ነዉ።
እግዚአብሔርን መምሰል ማለት እግዚአብሔርን ራሱን መምሰል ማለት ነዉ! ከማይታዩ ረቂቅ ባሕርያት ጀምሮ ለሰዎች ሁሉ እስከሚታይ ገብር ድረስ እግዚአብሔርን ለመምሰል ከእርሱ ተወልደናልና። በመንፈስ ቅዱስ ሕብረትና በቃሉ ሕይወት ይህ በእያንዳንዳችን ላይ እንድሆን እግዚአብሔር ፍጹም ፈቃዱ ነዉ።
“የመለኮቱ ኃይል፥ በገዛ ክብሩና በበጎነቱ የጠራንን በማወቅ፥ ለሕይወትና እግዚአብሔርን ለመምሰል የሚሆነውን ነገር ሁሉ ስለ ሰጠን፥ በእግዚአብሔርና በጌታችን በኢየሱስ እውቀት ጸጋና ሰላም ይብዛላችሁ።”
— 2ኛ ጴጥሮስ 1፥2-3
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
https://t.me/TheDeepThingsOfTheSpirit
https://t.me/TheDeepThingsOfTheSpirit
1 810
የነቢይ ቲ.ቢ ጆሽዋ ባለቤት ኢቭሊን የነቢዩ የመጨረሻ ደቂቃዎች እንዴት እንደነበሩ እና እንዴት ወደ ጌታ እንደሄደ ተናገረች:
' በ June/5 2021 የመጨረሻውን አገልግሎት ተራራ ላይ ከመስጠቱ በፊት ለሦስት ሰዓታት በግሉ እየጸለየ ቆየ እናም በጣም ጤነኛ ነበር ምንም አይነት የሕመም ሆነ የጭንቀት ምልክት አይታይበትም ነበር፤ በጸሎት ፕሮግራሙ ላይ ስለ ሕንድ የ ኮቪድ-19 ሁኔታ በቀጥታ ለመጸለይ ነበር እቅዱ። የግል የጸሎት ጊዜውን ከጨረሰ በኋላ ከጸሎት ክፍሉ ወጥቶ ሰውነቱን ታጠበ ከዛም ለመድረክ እንዲዘጋጅ ተውኩት በዚህ ጊዜ አምልኮ እየተደረገ ነበር።
"ከጥቂት ደቂቃዎች በኋላ ለማገልገል መጣ። ከዛም ስለመምጣት ጊዜ እና ተመልሶ ስለመሄድ ጊዜ ተናገረ። ንግግሩ መንፈሳዊ እና በድንገት የሆነ ነበር፤ ከዚያም ማይክሮፎኑን በማስቀመጥ ወደ ግል ክፍሉ ተመልሶ ገባ።
"ለተወሰኑ ደቂቃዎች በትዕግሥት ከጠበቅነው በኋላ ወደ ክፍሉ ለመሄድና ነገሩን ለማጣራት ወሰንኩኝ፤ ወደ ክፍሉ ስገባ ወንበር ላይ ተቀምጦ ነበር ፊቱም ብሩህ ነበር ነገር ግን በአእምሮው አልነበረም። ከዛም አገልጋዮች መጥተው ሊቀሰቅሱት ሞከሩ ነገር ግን ምንም የለም።"
ወደ ጌታ ሄዶ ነበር። ነቅታችሁ ጸልዩ የሚል መልእክት ትቶልን ነዉ የሄደው።
#EvelynJoshua #TBJoshua'swife
የተወደዳችሁ የእግዚአብሔር ልጆች ነቢይ ቲ.ቢ ጆሽዋ“መልካሙን ገድል ተጋድሏል፥ ሩጫውን ጨርሷል፥ ሃይማኖትን ጠብቋል፤ አሁን ከጌታ ጋር ቢሆንም እንደ ደመና በእኛ ዙርያ የሚኖር ምስክር ነዉ።
“የእግዚአብሔርን ቃል የተናገሩአችሁን ዋኖቻችሁን አስቡ፥ የኑሮአቸውንም ፍሬ እየተመለከታችሁ በእምነታቸው ምሰሉአቸው።”
— ዕብራውያን 13፥7
https://t.me/TheDeepThingsOfTheSpirit
https://t.me/TheDeepThingsOfTheSpirit
1 810
የነቢይ ቲ.ቢ ጆሽዋ ባለቤት ኢቭሊን የነቢዩ የመጨረሻ ደቂቃዎች እንዴት እንደነበሩ እና እንዴት ወደ ጌታ እንደሄደ ተናገረች:
' በ June/5 2021 የመጨረሻውን አገልግሎት ተራራ ላይ ከመስጠቱ በፊት ለሦስት ሰዓታት በግሉ እየጸለየ ቆየ እናም በጣም ጤነኛ ነበር ምንም አይነት የሕመም ሆነ የጭንቀት ምልክት አይታይበትም ነበር፤ በጸሎት ፕሮግራሙ ላይ ስለ ሕንድ የ ኮቪድ-19 ሁኔታ በቀጥታ ለመጸለይ ነበር እቅዱ። የግል የጸሎት ጊዜውን ከጨረሰ በኋላ ከጸሎት ክፍሉ ወጥቶ ሰውነቱን ታጠበ ከዛም ለመድረክ እንዲዘጋጅ ተውኩት በዚህ ጊዜ አምልኮ እየተደረገ ነበር።
"ከጥቂት ደቂቃዎች በኋላ ለማገልገል መጣ። ከዛም ስለመምጣት ጊዜ እና ተመልሶ ስለመሄድ ጊዜ ተናገረ። ንግግሩ መንፈሳዊ እና በድንገት የሆነ ነበር፤ ከዚያም ማይክሮፎኑን በማስቀመጥ ወደ ግል ክፍሉ ተመልሶ ገባ።
"ለተወሰኑ ደቂቃዎች በትዕግሥት ከጠበቅነው በኋላ ወደ ክፍሉ ለመሄድና ነገሩን ለማጣራት ወሰንኩኝ፤ ወደ ክፍሉ ስገባ ወንበር ላይ ተቀምጦ ነበር ፊቱም ብሩህ ነበር ነገር ግን በአእምሮው አልነበረም። ከዛም አገልጋዮች መጥተው ሊቀሰቅሱት ሞከሩ ነገር ግን ምንም የለም።"
ወደ ጌታ ሄዶ ነበር። ነቅታችሁ ጸልዩ የሚል መልእክት ትቶልን ነዉ የሄደው።
#EvelynJoshua #TBJoshua'swife
የተወደዳችሁ የእግዚአብሔር ልጆች ነቢይ ቲ.ቢ ጆሽዋ“መልካሙን ገድል ተጋድሏል፥ ሩጫውን ጨርሷል፥ ሃይማኖትን ጠብቋል፤ አሁን ከጌታ ጋር ቢሆንም እንደ ደመና በእኛ ዙርያ የሚኖር ምስክር ነዉ።
“የእግዚአብሔርን ቃል የተናገሩአችሁን ዋኖቻችሁን አስቡ፥ የኑሮአቸውንም ፍሬ እየተመለከታችሁ በእምነታቸው ምሰሉአቸው።”
— ዕብራውያን 13፥7
https://t.me/TheDeepThingsOfTheSpirit
https://t.me/TheDeepThingsOfTheSpirit
1 810
የነቢይ ቲ.ቢ ጆሽዋ ባለቤት ኢቭሊን የነቢዩ የመጨረሻ ደቂቃዎች እንዴት እንደነበሩ እና እንዴት ወደ ጌታ እንደሄደ ተናገረች:
' በ June/5 2021 የመጨረሻውን አገልግሎት ተራራ ላይ ከመስጠቱ በፊት ለሦስት ሰዓታት በግሉ እየጸለየ ቆየ እናም በጣም ጤነኛ ነበር ምንም አይነት የሕመም ሆነ የጭንቀት ምልክት አይታይበትም ነበር፤ በጸሎት ፕሮግራሙ ላይ ስለ ሕንድ የ ኮቪድ-19 ሁኔታ በቀጥታ ለመጸለይ ነበር እቅዱ። የግል የጸሎት ጊዜውን ከጨረሰ በኋላ ከጸሎት ክፍሉ ወጥቶ ሰውነቱን ታጠበ ከዛም ለመድረክ እንዲዘጋጅ ተውኩት በዚህ ጊዜ አምልኮ እየተደረገ ነበር።
"ከጥቂት ደቂቃዎች በኋላ ለማገልገል መጣ። ከዛም ስለመምጣት ጊዜ እና ተመልሶ ስለመሄድ ጊዜ ተናገረ። ንግግሩ መንፈሳዊ እና በድንገት የሆነ ነበር፤ ከዚያም ማይክሮፎኑን በማስቀመጥ ወደ ግል ክፍሉ ተመልሶ ገባ።
"ለተወሰኑ ደቂቃዎች በትዕግሥት ከጠበቅነው በኋላ ወደ ክፍሉ ለመሄድና ነገሩን ለማጣራት ወሰንኩኝ፤ ወደ ክፍሉ ስገባ ወንበር ላይ ተቀምጦ ነበር ፊቱም ብሩህ ነበር ነገር ግን በአእምሮው አልነበረም። ከዛም አገልጋዮች መጥተው ሊቀሰቅሱት ሞከሩ ነገር ግን ምንም የለም።"
ወደ ጌታ ሄዶ ነበር። ነቅታችሁ ጸልዩ የሚል መልእክት ትቶልን ነዉ የሄደው።
#EvelynJoshua #TBJoshua'swife
የተወደዳችሁ የእግዚአብሔር ልጆች ነቢይ ቲ.ቢ ጆሽዋ“መልካሙን ገድል ተጋድሏል፥ ሩጫውን ጨርሷል፥ ሃይማኖትን ጠብቋል፤ አሁን ከጌታ ጋር ቢሆንም እንደ ደመና በእኛ ዙርያ የሚኖር ምስክር ነዉ።
“የእግዚአብሔርን ቃል የተናገሩአችሁን ዋኖቻችሁን አስቡ፥ የኑሮአቸውንም ፍሬ እየተመለከታችሁ በእምነታቸው ምሰሉአቸው።”
— ዕብራውያን 13፥7
https://t.me/TheDeepThingsOfTheSpirit
https://t.me/TheDeepThingsOfTheSpirit
1 810
የነቢይ ቲ.ቢ ጆሽዋ ባለቤት ኢቭሊን የነቢዩ የመጨረሻ ደቂቃዎች እንዴት እንደነበሩ እና እንዴት ወደ ጌታ እንደሄደ ተናገረች:
' በ June/5 2021 የመጨረሻውን አገልግሎት ተራራ ላይ ከመስጠቱ በፊት ለሦስት ሰዓታት በግሉ እየጸለየ ቆየ እናም በጣም ጤነኛ ነበር ምንም አይነት የሕመም ሆነ የጭንቀት ምልክት አይታይበትም ነበር፤ በጸሎት ፕሮግራሙ ላይ ስለ ሕንድ የ ኮቪድ-19 ሁኔታ በቀጥታ ለመጸለይ ነበር እቅዱ። የግል የጸሎት ጊዜውን ከጨረሰ በኋላ ከጸሎት ክፍሉ ወጥቶ ሰውነቱን ታጠበ ከዛም ለመድረክ እንዲዘጋጅ ተውኩት በዚህ ጊዜ አምልኮ እየተደረገ ነበር።
"ከጥቂት ደቂቃዎች በኋላ ለማገልገል መጣ። ከዛም ስለመምጣት ጊዜ እና ተመልሶ ስለመሄድ ጊዜ ተናገረ። ንግግሩ መንፈሳዊ እና በድንገት የሆነ ነበር፤ ከዚያም ማይክሮፎኑን በማስቀመጥ ወደ ግል ክፍሉ ተመልሶ ገባ።
"ለተወሰኑ ደቂቃዎች በትዕግሥት ከጠበቅነው በኋላ ወደ ክፍሉ ለመሄድና ነገሩን ለማጣራት ወሰንኩኝ፤ ወደ ክፍሉ ስገባ ወንበር ላይ ተቀምጦ ነበር ፊቱም ብሩህ ነበር ነገር ግን በአእምሮው አልነበረም። ከዛም አገልጋዮች መጥተው ሊቀሰቅሱት ሞከሩ ነገር ግን ምንም የለም።"
ወደ ጌታ ሄዶ ነበር። ነቅታችሁ ጸልዩ የሚል መልእክት ትቶልን ነዉ የሄደው።
#EvelynJoshua #TBJoshua'swife
የተወደዳችሁ የእግዚአብሔር ልጆች ነቢይ ቲ.ቢ ጆሽዋ“መልካሙን ገድል ተጋድሏል፥ ሩጫውን ጨርሷል፥ ሃይማኖትን ጠብቋል፤ አሁን ከጌታ ጋር ቢሆንም እንደ ደመና በእኛ ዙርያ የሚኖር ምስክር ነዉ።
“የእግዚአብሔርን ቃል የተናገሩአችሁን ዋኖቻችሁን አስቡ፥ የኑሮአቸውንም ፍሬ እየተመለከታችሁ በእምነታቸው ምሰሉአቸው።”
— ዕብራውያን 13፥7
https://t.me/TheDeepThingsOfTheSpirit
https://t.me/TheDeepThingsOfTheSpirit
1 810
የነቢይ ቲ.ቢ ጆሽዋ ባለቤት ኢቭሊን የነቢዩ የመጨረሻ ደቂቃዎች እንዴት እንደነበሩ እና እንዴት ወደ ጌታ እንደሄደ ተናገረች:
' በ June/5 2021 የመጨረሻውን አገልግሎት ተራራ ላይ ከመስጠቱ በፊት ለሦስት ሰዓታት በግሉ እየጸለየ ቆየ እናም በጣም ጤነኛ ነበር ምንም አይነት የሕመም ሆነ የጭንቀት ምልክት አይታይበትም ነበር፤ በጸሎት ፕሮግራሙ ላይ ስለ ሕንድ የ ኮቪድ-19 ሁኔታ በቀጥታ ለመጸለይ ነበር እቅዱ። የግል የጸሎት ጊዜውን ከጨረሰ በኋላ ከጸሎት ክፍሉ ወጥቶ ሰውነቱን ታጠበ ከዛም ለመድረክ እንዲዘጋጅ ተውኩት በዚህ ጊዜ አምልኮ እየተደረገ ነበር።
"ከጥቂት ደቂቃዎች በኋላ ለማገልገል መጣ። ከዛም ስለመምጣት ጊዜ እና ተመልሶ ስለመሄድ ጊዜ ተናገረ። ንግግሩ መንፈሳዊ እና በድንገት የሆነ ነበር፤ ከዚያም ማይክሮፎኑን በማስቀመጥ ወደ ግል ክፍሉ ተመልሶ ገባ።
"ለተወሰኑ ደቂቃዎች በትዕግሥት ከጠበቅነው በኋላ ወደ ክፍሉ ለመሄድ ነገሩን ለማጣራት ወሰንኩኝ፤ ወደ ክፍሉ ስገባ ወንበር ላይ ተቀምጦ ነበር ፊቱም ብሩህ ነበር ነገር ግን በአእምሮው አልነበረም። ከዛም አገልጋዮች መጥተው ሊቀሰቅሱት ሞከሩ ነገር ግን ምንም የለም።"
ወደ ጌታ ሄዶ ነበር። ነቅታችሁ ጸልዩ የሚል መልእክት ትቶልን ነዉ የሄደው።
#EvelynJoshua #TBJoshua'swife
የተወደዳችሁ የእግዚአብሔር ልጆች ነቢይ ቲ.ቢ ጆሽዋ“መልካሙን ገድል ተጋድሏል፥ ሩጫውን ጨርሷል፥ ሃይማኖትን ጠብቋል፤ አሁን ከጌታ ጋር ቢሆንም እንደ ደመና በእኛ ዙርያ የሚኖር ምስክር ነዉ።
“የእግዚአብሔርን ቃል የተናገሩአችሁን ዋኖቻችሁን አስቡ፥ የኑሮአቸውንም ፍሬ እየተመለከታችሁ በእምነታቸው ምሰሉአቸው።”
— ዕብራውያን 13፥7
https://t.me/TheDeepThingsOfTheSpirit
https://t.me/TheDeepThingsOfTheSpirit
1 810
share ሁላችሁም!
This Video shows that the Name of Jesus is so powerful when it's mentioned in understanding.
1 810
በነቢይ ቲ.ቢ ጆሽዋ አገልግሎት ይገለጥ የነበረው የእግዚአብሔር ሃይል እጅግ አስፈሪና ከባድ ነበር ከዚህም የተነሳ ነዉ ብዙ ሰዎች ለማመን ይቸገሩ የነበረው። ተመልከቱ!
እንደዚህ አይነት ሃይል ከዚህ በፊት አይተን እናውቅ ይሆን??? ይደገምስ ይሆን??? እግዚአብሔር ሆይ ሰዎች እንዲድኑ እንደገና አድርገው😭😭😭
👇👇👇👇join 👇👇👇👇👇
https://t.me/TheDeepThingsOfTheSpirit
https://t.me/TheDeepThingsOfTheSpirit
1 810
ለማየት እና ወደ ያላችሁበት Group #ሼር በማድረግ የኢየሱስን የስም ሃይል ለማሳወቅ ተዘጋጁ። ቪድዮው 5 ደቂቃ ነዉ መጠኑ ደግሞ 12 MB ብቻ ነዉ።
ተባረኩ!
1 810
The video i will be uploading now is somehow hard to watch and even to believe, as PROPHET T.B JOSHUA leads a mass prayer you see fibroids fleshing out and worms coming out of peoples body.
1 810
ነቢይ ቲ.ቢ ጆሽዎ በአገልግሎቱ እጅግ ብዙ ሰዎች ጌታን አግኝተዋል እጅግ ብዙ ሰዎች ከጨለማ ነጻ ወጥተዋል ብዙዎች ደግሞ ፈውሳቸውን ተቀብለዋል: ነቢዩ ዓለም አቀፋዊ ትንቢቶችን ተናግሯል የማይቆጠሩ ተዓምራቶች በአገልግሎቱ ሆነዋል!
በነብዩ ሕይወት ይሰራ የነበረውን ሃይል በትንሹ የሚያሳይ አንድ ቪድዮ ለመልቀቅ አስብያለሁ: ስንት ሰው ያየዋል🖐
1 810
ነቢይ ቲ.ቢ ጆሽዎ በአገልግሎቱ እጅግ ብዙ ሰዎች ጌታን አግኝተዋል እጅግ ብዙ ሰዎች ከጨለማ ነጻ ወጥተዋል ብዙዎች ደግሞ ፈውሳቸውን ተቀብለዋል: ነቢዩ ዓለም አቀፋዊ ትንቢቶችን ተናግሯል የማይቆጠሩ ተዓምራቶች በአገልግሎቱ ሆነዋል!
በነብዩ ሕይወት ይሰራ የነበረውን ሃይል በትንሹ የሚያሳይ አንድ ቪድዮ ለመልቀቅ አስብያለሁ: ስንት ሰው ያየዋል🖐
1 810
📌እግዚአብሔር ትልቅ ስራን እየሰራባቸው ካሉ አገልጋዮች መካከል አንዱ ስለነበረው ነብይ ቲቢ ጆሽዋ እና ሰለሚያገለግልባት ቤተ ክርስቲያን መረጃ ክፍል-1
ነብይ ቲ.ቢ ጆሽዋ ሙሉ ስሙ Temitope Balogun Joshua ሲሆን በአፍሪካ እና በደቡብ(ላቲን) አሜሪካ በይበልጥ ታዋቂ የሆነ አገልጋይ ነው። በሌሎች ክፍላተ ዓለምም ተፅእኗቸው ከጎላ ጥቂት የዘመናችን አገልጋዮች መካከል አንዱ ነው።
በማህበራዊ ሚዲያ ትስስር በፈስቡክና ዩቲዩብ ብቻ ከ4.6 ሚሊየን ሰው በላይ ቤተሰብ ያለው ሲሆን፣ በዩቲዩብ የአላማችን ብዙ ተመልካች ያለው የክርስቲያን ሚኒስትሪ ነው። ባለው ተመልካች ብዛት አንዳንዶች "የወንጌላዊያን ኦፕራህ" ብለውም ይጠሩታል።
ነብይ ጆሽዋ ከ50 ተፅእኖ ፈጣሪ አፍሪካዊያን መካከልም አንዱ ነው እንደ አፍሪካን ሪፖርት እና አፍሪካን መጋዚን መረጃ።
🔥የልጅነት ህይወቱ
ነብይ ቲ.ቢ ጆሽዋ ውልደቱ ያስገርማል። ሰኔ 12, 1963 እ.ኤ.አ በእናቱ ማህፀን ለ15 ወራት ከኖረ በኋላ በአርየጊዲ፣ ናይጄሪያ ተወለደ።
የጆሽዋ ውልደት ከሱ ውልደት ከ100 አመት በፊት የተተነበየ እንደነበር ጆሽዋ ራሱ በማስታወሻው አስፍሮታል።
ቲ.ቢ ጆሽዋ በህፃንነቱ Balogun Francis ይባል ነበር። የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርቱን በትውልድ ቀዬው አርየጊዲ አኮኮ St Stephen's Anglical በሚባል የአንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ከ1971-1977(እ.ኤ.አ) ተከታትሏል። ቢሆንም የ2ኛ ደረጃ ትምህርቱን ለማጠናቀቅ አንድ አመት ሲቀረው አቋርጧል። በትምህርት ቤት ቆይታው ለመፅሐፍ ቅዱስ ካነበረው ትልቅ ፍቅር የተነሳ "ትንሹ ፓስተር" እየተባለ ይጠራ ነበር።
ትምህርቱን ካቋረጠ በኋላ ብዙ ስራዎችን ይሰራ ነበር። የዶሮ ኩስ ተሸክሞ ይጥል ነበር። በዚህ ወቅት ጆሽዋ ስራዉን ብቻ አልነበረም ይሰራ የነበረው ይልቁንስ በአካባቢው ለሚኖሩ ህፃናትና ታዳጊዎች የመፅሐፍ ቅዱስ ጥናትን ያመቻችላቸው ነበር። በዚያውም ያቋረጠውን ትምህርት በማታ መርሃ ግብር ለመቀጠል ችሏል።
ጆሽዋ የናይጄሪያን መከላከያ ሰራዊት ለመቀላቀል ቢሞክርም በሚገርም ሁኔታ ተመልማይ የሚያጓግዘው ባቡር በመሰበሩ ምክንያት ይህ ፍላጎቱ ሊሳካ አልቻለም።
🔥The Synagogue Church of All Nations(SCOANS)
ነብይ ጆሽዋ በአህጉሪቱ በተፅእኖአቸው ግንባር ቀደም ከሆኑ ሚኒስትሪዎች መካከል የሆነው The Synagogue Church of All Nations መስራች ሲሆን፤ ለዚህ ደግሞ ቃልኪዳንና መለኮታዊ ቅባትን ከእግዚአብሔር እንደተቀበለ በመፅሐፉ ላይ አስፍሯል።
እሁድ መደበኛ ፕሮግራም ላይ ከ16 ሺህ ሰው በላይ ተገኝተው ይገለገላሉ። ከውጪ ሃገር ለሚመጡ ሰዎች ምቹ ቦታ በቤተ ክርስቲያኒቷ ቅጥር ግቢ ውስጥ ተገንብቷል።
እንደ ጋርዲያን መረጃ ከሆነ የSCOAN ጎብኚዎች ከ Buckingram palace እና ታዋቂውን የለንድን ማማ(Tower of London) ከሚጎበኙ ሰዎች ይበልጣል።
የቤተ ክርስቲያኒቱ መኖር ለአከባቢው በረከት መሆን ችሏል። የአከባቢውን ንግድ በጣም አሳድጎታል።
ቤተ ክርስቲያኒቱ ከሌጎሱ ዋና አጥቢያ ውጪ በጋና አንድ አጥቢያ አላት።
SCOAN የናይጄሪያ ትልቁ የቱሪዝም መስህብ ነው ይባላል። በምዕራብ አፍሪካ እንደዚች ቤተ ክርስቲያን በጉብኝት የሚጠለቀለቅ የሃይመኖት ተቋም የለም።
ብዙ የውጪ ሃገር ዜጎች እግዚአብሔር በቤተ ክርስቲያኒቷ ውስጥ እየሰራ ስላለው ስራ አይተውና ሰምተው ፕሮግራሞችን ለመካፈል ከሳምንት ሳምንት ወደዚች ቤተክርስቲያን ይተማሉ።
እንደ ናይጄሪያ ኢሚግሬሽን ቢሮ መረጃ ከሆነ ከ10 የውጪ ሃገር ተጓዦች 6ቱ የሚሄዱት ከSCOAN ጋር በተያያዘ ጉዳይ ነው።
ይህም ለሃገሪቷ የሚሰጣትን ዘርፈ ብዙ ጥቅም በተለይም በቱሪዝም ዘርፍ እና የውጪ ምንዛሬ በማስገኘት ምን ያህል እንደረዳት ማስተዋል በጣም ቀላል ነው። ይህን ያዩት የዙምባቡዌ ፓርላማ አባላት "ለኢኮኖሚ ማነቃቀያ ሃይማኖታዊ ቱሪዝም" ማዕቀፍ አዘጋጅተው ተሰብስበዋል።
በየ አመቱ ቤተክርስቲያኒቷ በ2 ሚሊየን ሰዎች እንደምትጎበኝ This Day የሚባል ጋዜጣ ሪፖርት አድርጓል። እግዚአብሔር በቤተ ክርስቲያኗ እየሰራ ያለው ስራ በመላ አፍሪካ ከመሰማቱ የተነሳ በ2013 ሌጎስ ከቡዙ የአፍሪካ ሃገራት በረራን ማስተናገድ ችላ ነበር።
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
✅ @TheDeepThingsOfTheSpirit
@TheDeepThingsOfTheSpirit
1 810
1ኛ ተሰሎንቄ 4
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
¹³ ነገር ግን፥ ወንድሞች ሆይ፥ ተስፋ እንደሌላቸው እንደ ሌሎች ደግሞ እንዳታዝኑ፥ አንቀላፍተው ስላሉቱ ታውቁ ዘንድ እንወዳለን።
¹⁴ ኢየሱስ እንደ ሞተና እንደ ተነሣ ካመንን፥ እንዲሁም በኢየሱስ ያንቀላፉቱን እግዚአብሔር ከእርሱ ጋር ያመጣቸዋልና።
