ዝክረ ማርያም
❤እንኮን ደህና መጡ የአምላካችን የጌታችን ልጆች የእናታችን የድግል ማርያምየአስራት ልጆች❤ ✌በዚህ ቻናል ስብከት በሰፊው መዝሙር ፣ እንዲሁም የተለያዩ ነገሮች ይቀርባሉ✌ ። #ጥያቄ👇 #መልክት👇 #አስተያየት 👉 @Zekre_maryamm_bot 👈 << ብትኖሩ እራሳችሁን መርምሩ>> 2ኛ ቆሮ 13 ፦ 5
إظهار المزيد- المشتركون
- التغطية البريدية
- ER - نسبة المشاركة
جاري تحميل البيانات...
جاري تحميل البيانات...
Ethiopian Orthodox Tewahdo Church : Memeher Mihreteab Asefa - መምህር ምሕረተአብ አሰፋ | ታላቁ ፍጥጫ መስቀል አደባባይ ሊወረስ ነው | ወቅታዊ ጉዳይ - New Ethiopian Orthodox Tewahdo Church 2022 Yemankiya Dewel is a privately held non-profit organization established in 2017 in Addis Ababa, Ethiopia. Yemankiya Dewel aims to promote Ethiopian Orthodox Tewahdo Church values globally. The much-needed information provided by Yemankiya Dewel would help bridge the Ethiopian Orthodox Tewahdo Church followers narrow the communication gap for Ethiopians residing around the world. Yemankiya Dewel also envisions providing programs on teaching God's Word, Ethiopian Orthodox Tewahdo Church Values, the rich religious heritage of Ethiopia, its history, and tradition. Facebook:
https://www.facebook.com/YemankiyaDew...Instagram:
https://www.instagram.com/yemankiya_d...Flickr:
https://www.flickr.com/people/yemanki...Website:
https://www.yemankiyadewel.orgSubscribe:
https://www.youtube.com/channel/UCTuO...#Yemankiya_Dewel #Memihir_Mehreteab_Asefa #Ethiopian_Orthodox_Tewahdo_Church #New_preaching #New_Sibket_2022 #Mehreteab_Asefa #መምህር_ምሕረተአብ_አሰፋ #ወቅታዊ_ጉዳይ_Current_isuue Subscribe to Yemankiya Dewel Tube and turn on notifications to stay updated with all new uploads!🔔 Any unauthorized use, copying, or distribution is strictly prohibited. Yemankiya Dewel © 2022. All Rights Reserved.
From Wello Kombolcha ወዳጆቼ ሆይ በኢየሱስ ይሁንባችሁ ጴንጤም ሁኑ ኦርቶዶክስ ወይም ካቶሊክ ስሕተቴን ንገሩኝ፡፡፡፡ ፈቃዴ ነው፡፡ ተሳዳቢዎቹም መሳደብ ይቻላል፡፡ ፧ ✍ የእግዚአብሔር ወዳጅ እንደ ልቤ የተባለ ክቡር ዳዊት "ቃሉን የምትፈጽሙ፥ ብርቱዎችና ኃያላን፥ የቃሉንም ድምፅ የምትሰሙ #መላእክቱ ሁሉ፥ እግዚአብሔርን ባርኩ" ብሎ ከዘመረ (መዝ 103:20) ☞ እኔም እንደ ዳዊት ቃሉን የምትፈጽሙ፥ ብርቱዎችና ኃያላን፥ የቃሉንም ድምፅ የምትሰሙ መላእክቱ ሁሉ፥ እግዚአብሔርን ለምኑልን አማልዱኝ ብየ ወደ መላእክት ወደ ቅዱሳን ብጸልይ የት ላይ ነው ስህተቴ?? ፧ ✍ዳዊት "ሠራዊቱ ሁሉ፥ ፈቃዱን የምታደርጉ አገልጋዮቹ፥ እግዚአብሔርን ባርኩ" ካላቸው (መዝ 103:21) የልጇን ፈቃድ የፈጸመች ድንግልን "ነፍሴ እግዚአብሔርን ታከብረዋለች" ብላ ባመሰገነች ጊዜ ስለ እኔ እንድታሳስብልኝ ወደ እርሷ ባሳስብ…
تسمح خطتك الحالية بتحليلات لما لا يزيد عن 5 قنوات. للحصول على المزيد، يُرجى اختيار خطة مختلفة.