cookie

نحن نستخدم ملفات تعريف الارتباط لتحسين تجربة التصفح الخاصة بك. بالنقر على "قبول الكل"، أنت توافق على استخدام ملفات تعريف الارتباط.

avatar

ETHIO ZENA (ኢትዮ ዜና)🇪🇹🇪🇹🇪🇹

በዚህ ቻናል የሀገር ውሥጥ እና የውጭ ሀገር ዜናዎችን በፍጥነት ይደርስዎታል

إظهار المزيد
مشاركات الإعلانات
3 359
المشتركون
-324 ساعات
-217 أيام
-6530 أيام
توزيع وقت النشر

جاري تحميل البيانات...

Find out who reads your channel

This graph will show you who besides your subscribers reads your channel and learn about other sources of traffic.
Views Sources
تحليل النشر
المشاركاتالمشاهدات
الأسهم
ديناميات المشاهدات
01
ሰበር መግለጫ ከአማራ ፋኖ በጎጃም‼️             ቀን :- ግንቦት 20/2016 ዓ/ም ወቅታዊ የአገዛዙን እንደራደር ጥያቄ አስመልክቶ ከአማራ ፋኖ በጎጃም የተሰጠ መግለጫ❗️ የአማራ ፋኖ በጎጃም ዋና ሰብሳቢ አርበኛ #ዘመነ_ካሴ
1470Loading...
02
የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) ሪፖርት! ▪️የካቲት 20 ቀን 2016 ዓ.ም. በአማራ ክልል ሰሜን ጎጃም ዞን ሜጫ ወረዳ ብራቃት ቀበሌ በሚገኘው የጋፊት ቅዱስ ገብርኤል ቤተክርስቲያን የአብነት ተማሪዎች የዕለቱን ትምህርትና ጉባኤ ከምሽቱ 5፡00 ሰዓት አካባቢ አጠናቀው ወደ ማደሪያ ጎጇቸው ከገቡ በኋላ የመንግሥት የጸጥታ ኃይሎች አባላት ከሌሊቱ 6፡30 ሰዓት ገደማ ወደ ቦታው ደርሰው ተማሪዎችን “ውጡ” እያሉ ተኩስ በመክፈት ቀድመው በወጡ 11 ተማሪዎች ላይ ግድያ እንደፈጸሙ፤ ▪️መጋቢት 6 ቀን 2016 ዓ.ም. በአማራ ክልል በባሕር ዳር ከተማ ዘንዘልማ አካባቢ አቶ ብርሃኑ ሽባባው አካል፣ አቶ በላይ አካል እና አቶ ተሾመ ይበልጣል የተባሉ ነዋሪዎች አንዱ በሚሠራበት ሱቅ እና ሁለቱ በመኖሪያ ቤታቸው ውስጥ ለጥያቄ ትፈለጋላችሁ በሚል በመንግሥት የጸጥታ ኃይሎች በቁጥጥር ሥር ከዋሉ በኋላ መጋቢት 7 ቀን 2016 ዓ.ም. በባሕር ዳር ከተማ ቀበሌ 14 በተለምዶ ጉዶ ባሕር አካባቢ የፊጥኝ እንደታሰሩ በጥይት ተገድለው መገኘታቸውን፤ ሙሉ ሪፖርቱን ከስር ባለው ሊንክ ይከታተሉ! 👉🏿 https://ehrc.org/?p=28122
3430Loading...
03
ባለፈው አንድ ዓመት፤ የዐቢይ አሕመድ ሠራዊት  ከፈጸማቸው የጦር ወንጀሎች ውስጥ (ከብዙ በጥቂት ለመጥቀስ ያህል)፡- ➡️ በደብረማርቆስ፣ በመራዊ፣ ደጋዳሞት፣ በወልድያ፣ ቆቦ፣ ደብረታቦር፣ እስቴ፣ ኮምበልቻ፣ ማጀቴ፣ ምንጃር፣… ወዘተ የጅምላ ጭፍጨፋ ፈጽሟል፤ ➡️ ምንም የማያውቁ አርሶ አደሮችን ሰብስቦ በጅምላ ገድሏል፤ ሴቶችን ዕድሜ ሳይለይ አስገድዶ ደፍሯል፤ ➡️ የቄስ ሚስትን ለ3 ለ4 ደፍረዋል፤ ባል እያየ ሚስቱን እንደፈለጉ በመቀያየር ደፍረዋታል፤ ➡️ ወደአርሶ አደሮች ቤት በመግባት ጎተራ እህል ድፈቷል፤ ማሳ አቃጥሏል፣ ➡️ ቤተክርስቲያን ቤተ-መቅደስ ውስጥ ካህናትን አስረው ገርፈዋል፤ ➡️በመስጅድ ውስጥ ቢራ ጠጥተዋል፤ ➡️ በደብረታቦር ከተማ የ9 አመት እና የ6 አመት ታዳጊ ወንድ ህፃናት በወታደራዊ ካምፕ ውስጥ ግብረሰዶማዊ ጥቃት ተፈፅሞባቸዋል፡፡ እነዚህ ሁሉ አረመኔያዊ ተግባራት የጦር ወንጀል አካል ናቸው፡፡ በአጠቃላይ የዐቢይ ሠራዊት በአማራ ክልል እየፈጸመ ያለው የጦር ወንጀል በዓለማቀፉ የወንጀል ፍርድ ቤት የሚያስጠይቀው ነው፡፡ የአማራ ፋኖ በአሸናፊነት ወደአራት ኪሎ ሲገባ ዐቢይ አሕመድ አገር ጥሎ ቢፈረጥጥ እንኳ፡- ዱባይም ይግባ አዘርባጃን በሕግ መጠየቁ አይቀርም፡፡
4511Loading...
04
ሰበር ዜና! በቁጥር አስር የፋኖ አባላት የደላንታ ወረዳ መቀመጫ በሆነችው ወገል ጤና ከተማ በመግባት በሚሊሻና አድማ ብተና አባላት ላይ እርምጃ መውሰዳቸው ታወቀ! የፋኖ አባላቱ ወደ ከተማዋ ዘልቀው መግባታቸውን ተከትሎ ለውስን ሰዓታት የቆየ ከባድ የተኩስ ልውውጥ መደረጉም ተሰምቷል። ወደ ከተማዋ ዘልቀው የገቡትን በቁጥር አስር የፋኖ አባላት ለማስወጣት የገዢው ቡድን ወታደሮች ከዙ 23 ጀምሮ ሌሎች ከባድ መሣሪያዎችን ሲተኩሱ እንደነበር ነው የተገለፀው። ትናንት በደሴት ከተማ ጦሳ ተራራ ላይ በተደረገ ውጊያ ከ15 በላይ የገዢው ቡድን አየር ወለድ ኮማንደዎች መገደላቸው ተሰማ! የፋኖ ኮማንዶዎቹ ውጊያውን ያደረጉት ደሴ ከተማ ሰፍሮ ከነበረው 105ኛና 107ኛ የአየር ወለድ ኮማንዶ ክፍለጦር የአገዛዙ ወታደሮች ጋር ሲሆን ውጊያው ኮማንዶ ለኮማንዶ ነበር ተብሏል። ለአዳዲስ መረጃዎች
8760Loading...
05
ዛሬ አዳሩን በደሴ ከተማ ከባድ ውጊያ መካሄዱ ተሰማ! የደቡብ ወሎ ዞን መቀመጫ በሆነችው ደሴ ከተማ ጦሳ ተራራ ላይ በከባድ መሣሪያ የታገዘ ውጊያ መካሄዱን የአማራ ድምፅ ሚድያ በአማራ ፋኖ ወሎ ዕዝ የኮማንዶ አዛዡ ፋኖ ዮሴፍ አስማረን በማነጋገር ለማረጋገጥ ችሏል። በጦሳ ተራራ አቆራርጦ ወደ ከተማዋ ዘልቆ መግባት የቻለው አንድ የኮማንዶ ሻለቃ ፋኖ በርካታ የገዢው ቡድን ወታደሮች ላይ እርምጃ መውሰዱን ኮማንዶ ዮሴፍ ጨምሮ ገልጿል። አጥቢያ ለሊት ስድስት ሰዓት ጀምሮ እስከ ለሊቱ ስምንት ገደማ ድረስ በዘለቀው ውጊያ ቁጥራቸው በውል ያልታወቀ የአገዛዙ ወታደሮች ሙትና ቁስለኛ መሆናቸው ታውቋል። ፋኖዎች መስራት የሚፈልጉትን ስራ ፈፅመው ጦሳ ተራራን ለቀው መውጣታቸው ሲገለፅ፡ ነገር ግን አገዛዙ እስከ ንጋት ድረስ አከባቢውን በከባድ መሣሪያ ሲደበድብ ማደሩንም የደሴ ከተማ ነዋሪዎች  ገልፀዋል።
9111Loading...
06
ሰበር ዜና-የአማራ ፋኖ ጎንደር ዕዝ ⨳⨳⨳ የማራ ፋኖ ጎንደር ዕዝ አካል የሆነው ቋራ ኦሜዳድ ክፍለጦር ቋራ ወረዳን ሙሉ በሙሉ ተቆጣጠረ። ክፍለጦሩ አዳሩን እልህ አስጨራሽ ውጊያ ሲያደርግ ያደረ ሲሆን በመጨረሻም ሶስት ካፖችን መደምሰስ ችሏል። አሶል አካባቢ የሚገኘ የሚሊሻ እና የፀረ ሽምቅ ካፕ፣ ሽመልእግር መውጫ የሚገኝ የአድማ ብተና ካፕ እና አለሙ በር አካባቢ የሚገኝ የመከላከያ ሐይል ካፕ ሙሉ በሙሉ የተመቱ ሲሆን አድማ ብተና፣ፀረሽምቅ እና ሚሊሻ እጅ የሰጠው እጅ ሰጥቶ የተረፈው ተረሽኖል ያለው የክፍለጦሩ አዛዥ እራሱን የመከላከያ ሐይል ብሎ የሚጠራው ገዳይ ቡድን ከተመታው እና ከተማረከው የተረፈው ካፑን ጥሎ በመፈርጠጥ ወደ ጎረቤት ሐገር ሱዳን ተጠግቷል ብሏል። በአሁኑ ሰዓት ወደ ኢትዮጵያ በኩል ያለው መስመሩ የተቋረጠበት ሲሆን አልጣሽ ፓርክ ከመግባት እና ወደ ጎረቤት ሐገር ከመሻገር የዘለለ አማራጭ የለውም ብሏል። የነብስ አውጭኙን በከባድ መሳሪያ ከርቀት እየተኮሰ እየፈረጠጠ እንደሚገኝ እና ፋኖም እየተከተለ እያሳደደው እንደሆነ ሻለቃ ሸጋው ጌታቸው ለሚዲያችን ተናግሯል። በተልዕኮው በቋራ ኦሜዳድ ክፍለጦረ ስር የሚገኙ 100 አለቃ ደጀኔ ብርጌድ፣ ነብሮ ብርጌድ እና ዳግማዊ ቴውድሮስ ብርጌድ እየተሳተፋ ይጋኛል ሲል ሻለቃው ተናግሯል። መረጃው የአማራ ፋኖ ጎንደር ዕዝ ነው! ግንቦት 13/2016 ዓ/ም ድል ለአማራ ህዝብ! ድል ለአማራ ፋኖ!
8930Loading...
07
ሰበር ዜና የአማራ የቁርጥ ልጅ ፋኖ በአዲስ አበባ ሁለተኛውን ኦፕሬሽን ፈፀመ።  የጠቅላይ ሚኒስትሩ ጽ/ቤት ምክትል ኃላፊ እና የፓርኮች አስተዳደር ኃላፊ የሆነው ዶክተር ታምራት ኃይሌ የአካል ጥበቃና ሹፌር የነበረው ገብረእግዚአብሔር በፋኖ ኃይሎች የማያዳግም እርምጃ እንደተወሰደበት የኢትዮ 251 ሚዲያ የመረጃ ምንጮች አረጋግጡ። ዶ/ር ታምራት ኃይሌ በሚኒስቴር ዲኤታ ማዕረግ የጠቅላይ ሚኒስትር ፅ/ቤት ምክትል ቢሮ ሀላፊ እና የፓርኮች አስተዳደር ኃላፊ ሹፌር  የሆነው ገ/እግዚአብሔር በፋኖ ኃይሎች እርምጃ የተወሰደበት አዲሱ ገበያ አካባቢ ነው። የዶክተር ታምራት ኃይሌ የአካል ጥበቃ እና ሹፌር የሆነው ገብረእግዚአብሔር በዛሬው ዕለት ግንቦት 12/2016 ማለዳ 12:40 አለቃውን ይዞ በመጓዝ ላይ እንዳለ በተተኮሰበት ጥይት ተገድሏል። አለቃው ዶክተር ታምራት ኃይሌ ዕድለኛ ሆኖ ለዛሬ አምልጧል።  ይህ ሰው የዐቢይ አሕመድ ፓርኮች ዋና ኃላፊ ከመሆኑም በላይ የፋሽስቱ ቀኝ እጅ በመሆን የሚያገለግል ሰው እንደሆነ ለኢትዮ ዜና ሚዲያ የደረሳት መረጃ ያመላክታል። እንደመረጃ ምንጮቻችን፦ ጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት በከፍተኛ ሁኔታ ተረብሿል፤ መረጃው እንዳይወጣ ሰፊ ዝግጅት እያደረገ እንደሆነም ኢትዮ ዜና ሚዲያ ለማወቅ ችላለች።
8563Loading...
08
በደቡብ ወሎ መሃል ሳይንት ከፍተኛ ትንቅንቅ እንደነበር ምንጮች አረጋግጠዋል በዚህ ውሎም ከፍተኛ የጠላት ሀይል እንቀመሰ አክለዉ ገልፀዋል
1 2661Loading...
09
#ሰበር_መረጃ መራዊ ከተማ በፋኖ ቁጥጥር ስር ገብታለች!የአማራ ፋኖ በጎጃም  ከባድ ትንቅንቅ አድርጎ ከተማዋን ለመያዝ ችሏል ።አሁን ውጊያው ከከተማው ውጭ እንደሆነ  ለማወቅ ችለናል ።ተጨማሪ መረጃ ይዘን እንመለሳለን!
1 7161Loading...
08:50
Video unavailableShow in Telegram
ሰበር መግለጫ ከአማራ ፋኖ በጎጃም‼️             ቀን :- ግንቦት 20/2016 ዓ/ም ወቅታዊ የአገዛዙን እንደራደር ጥያቄ አስመልክቶ ከአማራ ፋኖ በጎጃም የተሰጠ መግለጫ❗️ የአማራ ፋኖ በጎጃም ዋና ሰብሳቢ አርበኛ #ዘመነ_ካሴ
إظهار الكل...
Photo unavailableShow in Telegram
የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) ሪፖርት! ▪️የካቲት 20 ቀን 2016 ዓ.ም. በአማራ ክልል ሰሜን ጎጃም ዞን ሜጫ ወረዳ ብራቃት ቀበሌ በሚገኘው የጋፊት ቅዱስ ገብርኤል ቤተክርስቲያን የአብነት ተማሪዎች የዕለቱን ትምህርትና ጉባኤ ከምሽቱ 5፡00 ሰዓት አካባቢ አጠናቀው ወደ ማደሪያ ጎጇቸው ከገቡ በኋላ የመንግሥት የጸጥታ ኃይሎች አባላት ከሌሊቱ 6፡30 ሰዓት ገደማ ወደ ቦታው ደርሰው ተማሪዎችን “ውጡ” እያሉ ተኩስ በመክፈት ቀድመው በወጡ 11 ተማሪዎች ላይ ግድያ እንደፈጸሙ፤ ▪️መጋቢት 6 ቀን 2016 ዓ.ም. በአማራ ክልል በባሕር ዳር ከተማ ዘንዘልማ አካባቢ አቶ ብርሃኑ ሽባባው አካል፣ አቶ በላይ አካል እና አቶ ተሾመ ይበልጣል የተባሉ ነዋሪዎች አንዱ በሚሠራበት ሱቅ እና ሁለቱ በመኖሪያ ቤታቸው ውስጥ ለጥያቄ ትፈለጋላችሁ በሚል በመንግሥት የጸጥታ ኃይሎች በቁጥጥር ሥር ከዋሉ በኋላ መጋቢት 7 ቀን 2016 ዓ.ም. በባሕር ዳር ከተማ ቀበሌ 14 በተለምዶ ጉዶ ባሕር አካባቢ የፊጥኝ እንደታሰሩ በጥይት ተገድለው መገኘታቸውን፤ ሙሉ ሪፖርቱን ከስር ባለው ሊንክ ይከታተሉ! 👉🏿 https://ehrc.org/?p=28122
إظهار الكل...
ባለፈው አንድ ዓመት፤ የዐቢይ አሕመድ ሠራዊት  ከፈጸማቸው የጦር ወንጀሎች ውስጥ (ከብዙ በጥቂት ለመጥቀስ ያህል)፡- ➡️ በደብረማርቆስ፣ በመራዊ፣ ደጋዳሞት፣ በወልድያ፣ ቆቦ፣ ደብረታቦር፣ እስቴ፣ ኮምበልቻ፣ ማጀቴ፣ ምንጃር፣… ወዘተ የጅምላ ጭፍጨፋ ፈጽሟል፤ ➡️ ምንም የማያውቁ አርሶ አደሮችን ሰብስቦ በጅምላ ገድሏል፤ ሴቶችን ዕድሜ ሳይለይ አስገድዶ ደፍሯል፤ ➡️ የቄስ ሚስትን ለ3 ለ4 ደፍረዋል፤ ባል እያየ ሚስቱን እንደፈለጉ በመቀያየር ደፍረዋታል፤ ➡️ ወደአርሶ አደሮች ቤት በመግባት ጎተራ እህል ድፈቷል፤ ማሳ አቃጥሏል፣ ➡️ ቤተክርስቲያን ቤተ-መቅደስ ውስጥ ካህናትን አስረው ገርፈዋል፤ ➡️በመስጅድ ውስጥ ቢራ ጠጥተዋል፤ ➡️ በደብረታቦር ከተማ የ9 አመት እና የ6 አመት ታዳጊ ወንድ ህፃናት በወታደራዊ ካምፕ ውስጥ ግብረሰዶማዊ ጥቃት ተፈፅሞባቸዋል፡፡ እነዚህ ሁሉ አረመኔያዊ ተግባራት የጦር ወንጀል አካል ናቸው፡፡ በአጠቃላይ የዐቢይ ሠራዊት በአማራ ክልል እየፈጸመ ያለው የጦር ወንጀል በዓለማቀፉ የወንጀል ፍርድ ቤት የሚያስጠይቀው ነው፡፡ የአማራ ፋኖ በአሸናፊነት ወደአራት ኪሎ ሲገባ ዐቢይ አሕመድ አገር ጥሎ ቢፈረጥጥ እንኳ፡- ዱባይም ይግባ አዘርባጃን በሕግ መጠየቁ አይቀርም፡፡
إظهار الكل...
Ethio 251 Media

ETHIO 251 is an independent media offering you News, Political Analysis and Information feeds.

ሰበር ዜና! በቁጥር አስር የፋኖ አባላት የደላንታ ወረዳ መቀመጫ በሆነችው ወገል ጤና ከተማ በመግባት በሚሊሻና አድማ ብተና አባላት ላይ እርምጃ መውሰዳቸው ታወቀ! የፋኖ አባላቱ ወደ ከተማዋ ዘልቀው መግባታቸውን ተከትሎ ለውስን ሰዓታት የቆየ ከባድ የተኩስ ልውውጥ መደረጉም ተሰምቷል። ወደ ከተማዋ ዘልቀው የገቡትን በቁጥር አስር የፋኖ አባላት ለማስወጣት የገዢው ቡድን ወታደሮች ከዙ 23 ጀምሮ ሌሎች ከባድ መሣሪያዎችን ሲተኩሱ እንደነበር ነው የተገለፀው። ትናንት በደሴት ከተማ ጦሳ ተራራ ላይ በተደረገ ውጊያ ከ15 በላይ የገዢው ቡድን አየር ወለድ ኮማንደዎች መገደላቸው ተሰማ! የፋኖ ኮማንዶዎቹ ውጊያውን ያደረጉት ደሴ ከተማ ሰፍሮ ከነበረው 105ኛና 107ኛ የአየር ወለድ ኮማንዶ ክፍለጦር የአገዛዙ ወታደሮች ጋር ሲሆን ውጊያው ኮማንዶ ለኮማንዶ ነበር ተብሏል። ለአዳዲስ መረጃዎች
إظهار الكل...
ዛሬ አዳሩን በደሴ ከተማ ከባድ ውጊያ መካሄዱ ተሰማ! የደቡብ ወሎ ዞን መቀመጫ በሆነችው ደሴ ከተማ ጦሳ ተራራ ላይ በከባድ መሣሪያ የታገዘ ውጊያ መካሄዱን የአማራ ድምፅ ሚድያ በአማራ ፋኖ ወሎ ዕዝ የኮማንዶ አዛዡ ፋኖ ዮሴፍ አስማረን በማነጋገር ለማረጋገጥ ችሏል። በጦሳ ተራራ አቆራርጦ ወደ ከተማዋ ዘልቆ መግባት የቻለው አንድ የኮማንዶ ሻለቃ ፋኖ በርካታ የገዢው ቡድን ወታደሮች ላይ እርምጃ መውሰዱን ኮማንዶ ዮሴፍ ጨምሮ ገልጿል። አጥቢያ ለሊት ስድስት ሰዓት ጀምሮ እስከ ለሊቱ ስምንት ገደማ ድረስ በዘለቀው ውጊያ ቁጥራቸው በውል ያልታወቀ የአገዛዙ ወታደሮች ሙትና ቁስለኛ መሆናቸው ታውቋል። ፋኖዎች መስራት የሚፈልጉትን ስራ ፈፅመው ጦሳ ተራራን ለቀው መውጣታቸው ሲገለፅ፡ ነገር ግን አገዛዙ እስከ ንጋት ድረስ አከባቢውን በከባድ መሣሪያ ሲደበድብ ማደሩንም የደሴ ከተማ ነዋሪዎች  ገልፀዋል።
إظهار الكل...
ሰበር ዜና-የአማራ ፋኖ ጎንደር ዕዝ ⨳⨳⨳ የማራ ፋኖ ጎንደር ዕዝ አካል የሆነው ቋራ ኦሜዳድ ክፍለጦር ቋራ ወረዳን ሙሉ በሙሉ ተቆጣጠረ። ክፍለጦሩ አዳሩን እልህ አስጨራሽ ውጊያ ሲያደርግ ያደረ ሲሆን በመጨረሻም ሶስት ካፖችን መደምሰስ ችሏል። አሶል አካባቢ የሚገኘ የሚሊሻ እና የፀረ ሽምቅ ካፕ፣ ሽመልእግር መውጫ የሚገኝ የአድማ ብተና ካፕ እና አለሙ በር አካባቢ የሚገኝ የመከላከያ ሐይል ካፕ ሙሉ በሙሉ የተመቱ ሲሆን አድማ ብተና፣ፀረሽምቅ እና ሚሊሻ እጅ የሰጠው እጅ ሰጥቶ የተረፈው ተረሽኖል ያለው የክፍለጦሩ አዛዥ እራሱን የመከላከያ ሐይል ብሎ የሚጠራው ገዳይ ቡድን ከተመታው እና ከተማረከው የተረፈው ካፑን ጥሎ በመፈርጠጥ ወደ ጎረቤት ሐገር ሱዳን ተጠግቷል ብሏል። በአሁኑ ሰዓት ወደ ኢትዮጵያ በኩል ያለው መስመሩ የተቋረጠበት ሲሆን አልጣሽ ፓርክ ከመግባት እና ወደ ጎረቤት ሐገር ከመሻገር የዘለለ አማራጭ የለውም ብሏል። የነብስ አውጭኙን በከባድ መሳሪያ ከርቀት እየተኮሰ እየፈረጠጠ እንደሚገኝ እና ፋኖም እየተከተለ እያሳደደው እንደሆነ ሻለቃ ሸጋው ጌታቸው ለሚዲያችን ተናግሯል። በተልዕኮው በቋራ ኦሜዳድ ክፍለጦረ ስር የሚገኙ 100 አለቃ ደጀኔ ብርጌድ፣ ነብሮ ብርጌድ እና ዳግማዊ ቴውድሮስ ብርጌድ እየተሳተፋ ይጋኛል ሲል ሻለቃው ተናግሯል። መረጃው የአማራ ፋኖ ጎንደር ዕዝ ነው! ግንቦት 13/2016 ዓ/ም ድል ለአማራ ህዝብ! ድል ለአማራ ፋኖ!
إظهار الكل...
ሰበር ዜና የአማራ የቁርጥ ልጅ ፋኖ በአዲስ አበባ ሁለተኛውን ኦፕሬሽን ፈፀመ።  የጠቅላይ ሚኒስትሩ ጽ/ቤት ምክትል ኃላፊ እና የፓርኮች አስተዳደር ኃላፊ የሆነው ዶክተር ታምራት ኃይሌ የአካል ጥበቃና ሹፌር የነበረው ገብረእግዚአብሔር በፋኖ ኃይሎች የማያዳግም እርምጃ እንደተወሰደበት የኢትዮ 251 ሚዲያ የመረጃ ምንጮች አረጋግጡ። ዶ/ር ታምራት ኃይሌ በሚኒስቴር ዲኤታ ማዕረግ የጠቅላይ ሚኒስትር ፅ/ቤት ምክትል ቢሮ ሀላፊ እና የፓርኮች አስተዳደር ኃላፊ ሹፌር  የሆነው ገ/እግዚአብሔር በፋኖ ኃይሎች እርምጃ የተወሰደበት አዲሱ ገበያ አካባቢ ነው። የዶክተር ታምራት ኃይሌ የአካል ጥበቃ እና ሹፌር የሆነው ገብረእግዚአብሔር በዛሬው ዕለት ግንቦት 12/2016 ማለዳ 12:40 አለቃውን ይዞ በመጓዝ ላይ እንዳለ በተተኮሰበት ጥይት ተገድሏል። አለቃው ዶክተር ታምራት ኃይሌ ዕድለኛ ሆኖ ለዛሬ አምልጧል።  ይህ ሰው የዐቢይ አሕመድ ፓርኮች ዋና ኃላፊ ከመሆኑም በላይ የፋሽስቱ ቀኝ እጅ በመሆን የሚያገለግል ሰው እንደሆነ ለኢትዮ ዜና ሚዲያ የደረሳት መረጃ ያመላክታል። እንደመረጃ ምንጮቻችን፦ ጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት በከፍተኛ ሁኔታ ተረብሿል፤ መረጃው እንዳይወጣ ሰፊ ዝግጅት እያደረገ እንደሆነም ኢትዮ ዜና ሚዲያ ለማወቅ ችላለች።
إظهار الكل...
በደቡብ ወሎ መሃል ሳይንት ከፍተኛ ትንቅንቅ እንደነበር ምንጮች አረጋግጠዋል በዚህ ውሎም ከፍተኛ የጠላት ሀይል እንቀመሰ አክለዉ ገልፀዋል
إظهار الكل...
#ሰበር_መረጃ መራዊ ከተማ በፋኖ ቁጥጥር ስር ገብታለች!የአማራ ፋኖ በጎጃም  ከባድ ትንቅንቅ አድርጎ ከተማዋን ለመያዝ ችሏል ።አሁን ውጊያው ከከተማው ውጭ እንደሆነ  ለማወቅ ችለናል ።ተጨማሪ መረጃ ይዘን እንመለሳለን!
إظهار الكل...
أرشيف المشاركات