ar
Feedback
ONLINE WORK 🔥

ONLINE WORK 🔥

الذهاب إلى القناة على Telegram

በነፃ ገንዘብ ሳናወጣ መስራት የምንችላቸው የonline ስራወች ሲኖሩ የምናሳውቅበት ቻናላችን ነው ✌️ ተከታተሉን🔥

إظهار المزيد
3 008
المشتركون
لا توجد بيانات24 ساعات
-407 أيام
-10630 أيام

جاري تحميل البيانات...

سحابة العلامات
لا توجد بيانات
هل تواجه مشاكل؟ يرجى تحديث الصفحة أو الاتصال بمدير الدعم الخاص بنا.
الإشارات الواردة والصادرة
---
---
---
---
---
---
جذب المشتركين
يناير '26
يناير '260
في 0 قنوات
ديسمبر '25
+5
في 0 قنوات
Get PRO
نوفمبر '25
+2
في 0 قنوات
Get PRO
أكتوبر '25
+1
في 0 قنوات
Get PRO
سبتمبر '25
+3
في 0 قنوات
Get PRO
أغسطس '25
+4
في 0 قنوات
Get PRO
يوليو '25
+2
في 0 قنوات
Get PRO
يونيو '250
في 0 قنوات
Get PRO
مايو '250
في 0 قنوات
Get PRO
أبريل '250
في 0 قنوات
Get PRO
مارس '25
+1
في 0 قنوات
Get PRO
فبراير '25
+2
في 0 قنوات
Get PRO
يناير '25
+2
في 0 قنوات
Get PRO
ديسمبر '240
في 0 قنوات
Get PRO
نوفمبر '240
في 0 قنوات
Get PRO
أكتوبر '24
+5
في 0 قنوات
Get PRO
سبتمبر '24
+6
في 0 قنوات
Get PRO
أغسطس '24
+5
في 0 قنوات
Get PRO
يوليو '24
+6
في 0 قنوات
Get PRO
يونيو '240
في 0 قنوات
Get PRO
مايو '240
في 0 قنوات
Get PRO
أبريل '24
+1
في 0 قنوات
Get PRO
مارس '24
+555
في 0 قنوات
Get PRO
فبراير '24
+4 527
في 0 قنوات
Get PRO
يناير '24
+2 727
في 1 قنوات
Get PRO
ديسمبر '23
+2 676
في 0 قنوات
Get PRO
نوفمبر '23
+22 355
في 0 قنوات
Get PRO
أكتوبر '23
+3 425
في 0 قنوات
Get PRO
سبتمبر '23
+262
في 0 قنوات
Get PRO
أغسطس '23
+52
في 0 قنوات
Get PRO
يوليو '23
+93
في 0 قنوات
Get PRO
يونيو '23
+62
في 0 قنوات
Get PRO
مايو '23
+65
في 0 قنوات
Get PRO
أبريل '23
+102
في 0 قنوات
Get PRO
مارس '23
+476
في 0 قنوات
Get PRO
فبراير '23
+161
في 0 قنوات
Get PRO
يناير '23
+390
في 0 قنوات
Get PRO
ديسمبر '22
+344
في 0 قنوات
Get PRO
نوفمبر '22
+388
في 0 قنوات
Get PRO
أكتوبر '220
في 0 قنوات
Get PRO
سبتمبر '220
في 0 قنوات
Get PRO
أغسطس '220
في 0 قنوات
Get PRO
يوليو '220
في 0 قنوات
Get PRO
يونيو '220
في 0 قنوات
Get PRO
مايو '220
في 0 قنوات
Get PRO
أبريل '220
في 0 قنوات
Get PRO
مارس '220
في 0 قنوات
Get PRO
فبراير '220
في 0 قنوات
Get PRO
يناير '220
في 0 قنوات
Get PRO
ديسمبر '210
في 0 قنوات
Get PRO
نوفمبر '210
في 0 قنوات
Get PRO
أكتوبر '21
+280
في 0 قنوات
Get PRO
سبتمبر '21
+295
في 0 قنوات
Get PRO
أغسطس '21
+5 385
في 0 قنوات
التاريخ
نمو المشتركين
الإشارات
القنوات
14 يناير0
13 يناير0
12 يناير0
11 يناير0
10 يناير0
09 يناير0
08 يناير0
07 يناير0
06 يناير0
05 يناير0
04 يناير0
03 يناير0
02 يناير0
01 يناير0
منشورات القناة
ሰው በቀን 10,000 ብር ይሰራል እናንተ ተኝታቸኋል 😭😭 አረ ህዝቤ ንቃ National Id ብቻ እኮ ነው የሚያስፈልገው 😭 በቀን 10ሺ ማለት እኮ በወር 300ሺ ነው 💸💸 ያልጀመራችሁ ጀምሩ
ሰው በቀን 10,000  ብር ይሰራል እናንተ ተኝታቸኋል 😭😭 አረ ህዝቤ ንቃ National Id ብቻ እኮ ነው የሚያስፈልገው  😭 በቀን 10ሺ  ማለት እኮ በወር  300ሺ  ነው 💸💸 ያልጀመራችሁ ጀምሩት 👇👇👇👇👇 https://i.mec.me/?c=aj8f2a9u referal code 🔥 aj8f2a9u በጣም ቀላል እኮ ነው🙄🙄

2
لا يوجد نص...
83
3
Guys Me pass አሰራሩ ላልገባቺ ነው ይሄ Video Register Link - https://i.mec.me/?c=aj8f2a9u
Guys Me pass አሰራሩ ላልገባቺ ነው ይሄ Video Register Link - https://i.mec.me/?c=aj8f2a9u
20
4
🔤🔤🔤 🔤🔤🔤🔤 🅰🅰🅰🅰🅰🅰🅰🅰🅰🅰🅰🅰 😵🤔🙁😝😤☹️🙁☹️ ✅Id ያላችሁ ጀምሩ ይሄን አፕ ስሩ እዳያመልጣቹ ✅7$ id verified ላደረገ ይሰጠዋል Referal c
🔤🔤🔤 🔤🔤🔤🔤 🅰🅰🅰🅰🅰🅰🅰🅰🅰🅰🅰🅰 😵🤔🙁😝😤☹️🙁☹️ ✅Id ያላችሁ ጀምሩ ይሄን አፕ ስሩ  እዳያመልጣቹ ✅7$ id verified ላደረገ ይሰጠዋል Referal code ➡️ aj8f2a9u ያሄን ከአስገባቹ ✅ከዛ ሰው ለሚጋብዝ 0.5$ ይከፈለዋል ➡️Referal code ይሄን አስገብ ➡️ aj8f2a9u ይሄን ማስገባት እዳረሱ 7$ እዲሰጣቹ Referal code ➡️ aj8f2a9u ⭐️ ከመጀመራችሁ በፊት kyc ይፈልጋል  National id መጠቀም ትችላላችሁ⭐️ ⭐️የሰራችሁትን እዛው p2p አለው ቀጥታ መሸጥ ይቻላል ወይንም እኔ እገዛችሁአለው ⭐️https://i.mec.me/?c=aj8f2a9u https://i.mec.me/?c=aj8f2a9u ⭐️እንዴት እደምትሰሩ እና እደምትመዘገብ ከስር video አስቀምጥላቹሀለው App የምቲወርድበትም link አንድላይ አስቀምጣለው ጥያቄ ከአለ እደተለመደው https://play.google.com/store/apps/details?id=com.xd.metapass
89
5
ME pass የmeta earth አንድ project ነው እና ይህ project $mec የሚባል token ያለው ሲሆን አሁን ላይ 1 $mec = 7$ አከባቢ ነው p2p ላይ በኢትዮጵያ 1200 birr ነ
ME pass የmeta earth አንድ project ነው እና ይህ project $mec የሚባል token ያለው ሲሆን አሁን ላይ 1 $mec = 7$ አከባቢ ነው p2p ላይ በኢትዮጵያ 1200 birr ነው እሽ እና እንዴት ነው ይሄን token የምናገኘው ካላችሁ ልንገራችሁ 😊 ✅ በዋንኝነት ሰዎችን በመጋበዝ ነው ✅ stake በማድረግ በየቀኑ መሰብሰብ ✅ daily check in በማድረግ ⚠️ አስታውሱ ⚠️ የምትጋብዙት ሰው KYC መጨረስ አለበት እናንተ 0.1$mec ለማገናኘት ግን ችግሩ እዚህ ላይ ነው እናንተ 1$mec ይሰጣችኋል በሰዎች referral ስትገቡ ነገር ግን ቀጥታ እራሱ stake ነው የሚረገው ያ ማለት እናንተ እሱን በቀጥታ መሸጥ አትችሉም ነገር ግን በየቀኑ ከ stake $mec ማገናኘት ትችላላችሁ እና ይሄን ያህል ካወራን መስራት ከፈለጋችሁ 👇 በዚህ መጀመር ትችላላችሁ 👇 https://i.mec.me/?c=aj8f2a9u https://i.mec.me/?c=aj8f2a9u Referral Code ➡️aj8f2a9u 🔺በድጋሜ አስታውሱ kyc ግዴታ ነው referral code ለማገናኘት ያ ማለት በ national id verify ማድረግ ትችላላችሁ ማንኛውም ጥያቄ ካለ መልስ እሰጣለሁ ቪድዮ ይሰራ ካላችሁ 20 👍 አስገቡት
87
6
✅ከ investment ነፃ የሆነ በቀን 10$ የምትሰሩበት ስራ ልልቀቅ ? 🔄ግን National Id ወይም passport ያስፈልጋል 🔥 50 Like
99
7
I have successfully earned 2.5 USDT, 100% real withdrawals. Click the button below to join the game and earn USDT for free!
I have successfully earned 2.5 USDT, 100% real withdrawals. Click the button below to join the game and earn USDT for free!
139
8
ከ 6 ወር እና ከዛ በላይ የቆየ LinkedIn አካውንት ያላቹ በአሪፍ price ልከራያቹ 👇👇👇👇👇 @linkdin_12 አናግሩኝ
198
9
🌻🌻🌻🌻🌻 ምጽዋት የማትፈልገውን ሳይሆን ለአንተ ምርጥ የምትለውን መስጠት ልመድ፡፡ የአገልግሎት ዘመኑን የጨረሰ ልብስ፣ ለመመገብ አስቸጋሪ የሆነ፣ የሻገተ ወይንም የደረቀ ምግብ መስጠት የተለመደ በሆነበት ዘመን ላይ ስላለህ የምታደርገውን ሁሉ ተጠንቅቀህ አድርግ፡፡ አንተ የማትለብሰው ስለማይለበስልህ ነው፡፡ የማትበላው በጤናህ ላይ ችግር ስለሚያስከትልብህ ነው፡፡ ታድያ ወንድምህስ? የምትሰጠው ለሕመም የሚዳርገውን ነው? መሆን የለበትም፡፡ ማስቀመጫ እንዳጣ መጣያ አታርገው ይልቁንም ለወንድምህ ከምትበላው አካፍለው፡፡ ከምትለብሳቸው ሁለት ልብሶች አንዱን ስጠው፡፡ የሚጎዳውን ብዙ ነገር ከምትሰጠው የሚጠቅም ትንሽ ነገር ስጠው፡፡ ለአንተ የምትመኘውን ጥራት ለወንድምህም አድርግ፡፡ “ለእኔ እንዳደረጋችሁት ነው” ያለውን የእግዚአብሔር ቃል መለስ ብለህ አስብና፣ የምትሰጠውን ጎጂ ነገር ለክርስቶስ እንደምትሰጠው ተረዳ፡፡ ከዚሁ ጋር አቤልና ቃየል ለእግዚአብሔር ያቀረቡት መሥዋዕት እንዴት እንደነበረ አስብ፡፡ “አቤልም ደግሞ ከበጎቹ በኩራትን ከስቡ አቀረበ፡፡ እግዚአብሔርም ወደ አቤልና ወደ መሥዋዕቱ ተመለከተ፡፡” (ዘፍ 4፣4) ለምን መረጠለት? ብትል ፣ ካለው ሁሉ መርጦ የተሻለውን ስላቀረበ ነው፡፡ በሐዋርያት ሥራ 4፣34-35 ላይ ሠፍሮ የሚገኘውን የሐዋርያቱ ሕይወት ምን ይመስል እንደነበረ የሚናገረውን ቃል አስተውለህ አንብበውና የአንተ ምጽዋት የአንተ ሥጦታ የትኛው ደረጃ ላይ እንደሚገኝ ራስህን ጠይቅ፡፡ ክብርን ለመፈለግ አትስጥ በአንደበትህም ይሁን በልብህ፣ በስሜትህም ይሁን በሃሳብህ የራስህ ነገር ኖሮህ እንደሰጠህ አስበህ አትኩራራ፡፡ ለዚህ ቅዱስ ጳውሎስ የተናገረውን እንደ ትልቅ ማስረጃ ተጠቀም፡፡ “አንተ እድትበልጥ ማን አድርጎሃል? ያልተቀበልኸውስ ምን አለህ? የተቀበልክ ከሆነ ግን እንዳልተቀበልክ የምትመካ ስለምንድር ነው?” (1 ቆሮ 4፣7) ስለዚህ ስጦታ ሁሉ ከእግዚአብሔር ተቀብለን የምንሠጠው እንጂ የራሳችን እንደሆነ በከንቱ የምንመካበት አይደለም፡፡ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ሺኖዳ ሣልሳዊ +++ ምንጭ:- መቅረዝ ዘተዋሕዶ @menfeswimeker ለ አስተያየት @menfesawimekerbot
452
10
"ይህቺ ጥፊ የኔ ናት" መነኮስ አባ አርሳንዮስ በገባበት ገዳም ዉስጥ፣ እግዚአብሔርን እያገለገለ ሲኖር አንድ ቀን ከገዳሙ ሕግ ዉጭ የሆነ ነገር ይፈጽማል፡፡ ጥፋቱ ከገዳሙ አበምኔት ይደርስና አበምኔቱ አስበዉ ብገስጸዉ ያፍራል፣ ዝም ብል ጥፋቱ ጥፋት ሳይመስለዉ ሊቀር ነዉ አሉና፡፡ የሱን ረድዕ ጠርተዉ እንዲህ አሉት፡፡ "አርሳንዮስ ያጠፋዉን ጥፋት እኔ እያየሁህ በእርሱ ፊት አንተ አጥፋ ከዛ በጥፊ እመታሃለሁ፡፡ ያኔ እርሱ በአንተ ጥፊ ይማራል አሉት፡፡" እንደተመካከሩት በአርሳንዮስ ፊት ረድኡ የእርሱን ጥፋት አጠፋ አበምኔቱም ተቆጥተዉ በጥፊ መቱት በዚህ ጊዜ ነገሩን የተከታተለዉ አርሳንዮስም "ይህች ጥፊ የኔ ናት" ብሎ ተናገረ፡፡ እግዚአብሔር እኛን ባጠፋነዉ ቅጣት የግድ እስከሚቀጣን ቁጭ ብለን መጠበቅ የለብንም ፣ከሌላዉ ጥፋት፣ ከሌላዉ ቅጣት መማር አለብን፡፡ ከሌላዉ ጥፋት መማር ትልቅ ዕዉቀት፣ ታላቅ ማስተዋል ነዉ፡፡ አርሳንዮስ ጓደኛዉ በጥፊ ሲመታ፣ ይች ጥፊ የኔ ናት አለ እንጂ ባጠፋዉ ጥፋት ነዉ የተቀጣዉ ብሎ አልፈረደበትም፡፡ እኛም ቁጣ፣ መቅሰፍት፣ እኛ ጋር እስኪመጣ መጠበቅ የለብንም ከጓደኞቻችን ከጎረቤቶቻችን በሌላም ሀገር ከምናየዉ ከምንሰማዉ ተምረን ንስሓ መግባት አለብን ጾም ማለትም ይህ ነዉ፡፡ ንስሐ የምንገባዉም ኃጢአታችንን ስናስተዉል ነዉ፡፡ ማስተዋል ከሌለን ኃጢአቱን እንደ ጽድቅ ቆጥረን ለንስሐ አንበቃም፡፡ ማስተዋልን ገንዘብ ያደረገ ምዕመን በሌላ ላይ የተደረገ ቅጣት በርሱ ላይ እንደመጣ ይጠነቀቃል፡፡ እንደ ርግብ የዋህ እንደ እባብ ብልህ በመሆን የነገሮችን ሁኔታ በማስተዋል ይከታተላል፡፡ ከሰብአ ትካት ከሰዶም ይማራል ሎጥ የዳነበትን መንገድ ይከተላል ቃሉን በመስማት በኖህ መርከብ በተመሰለች ቅድስት ቤተክርስቲያን ይገኛል እራሱን በንስሐ በሥጋ ወደሙ በጸሎት በእግዚአብሔር ቸርነት ከሚመጣዉ መቅሰፍት ያድናል፡፡ የአባቶቻችን በረከታቸው ይደርብን አሜን፡፡ ⛅⛅⛅⛅⛅⛅⛅⛅⛅ @menfesawimeker 👆👆👆👆👆👆👆👆👆
363
11
ማግባት ስትፈልጉ ይህን አስተውሉ፦ የትዳር ተቀዳሚ ዓላማ #ጽድቅን #መፈጸም ነው፡፡ ሌሎቹ የትዳር ዓላማዎች ኹሉ በዚህ የሚጠቃለሉ ናቸውና፡፡ ስለዚህ አንድ ወጣት፡- ልጅን ለመውለድ ብቻ አስቦ ማግባት የለበትም፤ የትዳር አንዱ ዓላማ ልጅ መውለድ ቢኾንም ቅሉ፥ ላይወልድም ይችላልና፡፡ “በየምግብ ቤቱ መብላት ወጪውን አልቻልኩትም” ብሎ ማግባት የለበትም፡፡ “በገንዘብ እንድንረዳዳ” ብሎ ማግባት የለበትም፡፡ ወጪ መቀነስ መልካም ቢኾንም፥ የትዳር ዋናው ዓላማ ግን ከዚህ ከፍ ያለ ነውና፡፡ እንዲያውም ሊቁ፡- “ክርስቲያን ኾነህ ሳለ ከትዳር አጋርህ ገንዘብ ለማግኘት ብለህ ወደ ትዳር ከምትገባ ምድር ተከፍታ ብትውጥህ ይሻላል” ይላል፡፡ ስለዚህ “ገንዘብን አትሹ፤ የወላጆቹን ባለጸግነት አትመልከቱ፡፡ የትውልድ ቀዬውን ታላቅነትም አትዩ፡፡ እነዚህ ኹሉ ዋና ነገሮች አይደሉምና፡፡ ከትዳር አጋራችሁ ጋር በተድላ በደስታ መኖርን ስትሹ ማየት የሚገባ’ችሁ ንጽሃ ነፍስን፣ ደግነትን፣ ልባምነትንና ፈሪሐ እግዚአብሔርን ነው፡፡” አንድ ለአንድ መወሰን ጥሩ ነው በሚል ብቻ ማግባት የለበትም፡፡ ይህ በራሱ መልካም ቢኾንም በውስጡ ከዝሙት ተጠብቆ ጽድቅን ለመፈጸም ካልኾነ አንድ ለአንድ መወሰን ብቻውን የትዳር ተቀዳሚ ዓላማ አይደለምና፡፡ ከአሕዛብም የጽድቅ አሳብ ሳይኖራቸው አንድ ለአንድ የሚወሰኑ አሉና፡፡ ዕድሜዬ እንዳያልፍ ብሎም ኾነ ሰው አግባ ብሎ አስጨንቆት ማግባት የለበትም፡፡ ትዳር ከ “ለምን አታገባም?” ጭቅጭቅ ለማምለጥ የተሰጠ አይደለምና፡፡ “መልኳን ወደድኳት” ብሎ ማግባት አይገባም፡፡ ውበት ባይጠላም እርሱ ግን የትዳር ዓላማ አይደለምና፡፡ ይህን አድንቆ ወደ ትዳር ከገባ ያ የማረከው ውበት ከሃያ ወይም ከሠላሳ ቀናት በኋላ አይማርከውምና፤ ይለምደዋልና፡፡ ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ (ኦርቶዶክሳዊ ቤተሰብ መጽሐፍ በገብረ እግዚአብሔር ኪደ) @menfesawimeker 🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿
239
12
"ጌታዬ አምላኬ ኢየሱስ ክርስቶስ ሆይ የውስጤን የሚረዳልኝ እንዳንተ ያለ ማንንም አላገኝም፤ ከአንተ ጋር ስሆን ብቻ ደህንነት ስለሚሰማኝ ለአንተ ለአምላኬ ልቤን ከፍቼ ምስጢሬን አዋይሃለሁ። ቃልህን የምሰማ ነገር ግን የማላስተውል ደካማ ነኝና፣ ናፍቆቴን ቢገልፅልኝ እንባዬን በፊትህ አፈሰዋለሁ።ልቤን ከሚያጸናውና በሃይሉ ከሚደግፈኝ ጋር እንደሆንኩ አውቃለሁና ከአንተ ጋር ብቻ ስሆን #ብቸኝነት አይሰማኝም። ያለ አንተ ግን ባዶነቴ ያስጨንቀኛል። ከእኔ ጋር የሆንክ አማኑኤል አምላኬ ሆይ ነፍሴ ከአለምና በአለም ካሉት ከቁሳዊ ነገሮች ይልቅ የአንተን ሁሉን ቻይነት ትናፍቃለች። ውስጤ የማትወሰን አንተን ተጠምቷል። ከአንተም በቀር ይህን የሚረዳኝልኝ ከቶ የለም።" አቡነ ሽኖዳ @menfesawimeker
218
13
✝የእግዚአብሔር ፍቅር በልብህ ውስጥ ጠልቆ ከገባ ድካምህ ይጠፋል ። ከእግዚአብሔርና ከትእዛዛቱ የበለጠ ኃጢአትን የምትወድ ከሆነ ደካማ ትሆናለህ ። ነገር ግን ፍቅሩ ወደ ልብህ ከገባ በውስጥህ ያለውን የኃጢአት ፍቅር አውጥቶ ይጥለዋል ። ስለሆነም ማንኛውንም ዓይነት ፈተና ለመቃወም ብርቱ ትሆናለህ ። "ንስሓ ማለት ፍላጎትን በፍላጎት መቀየር ማለት ነው ።" ይህ ማለት የእግዚአብሔር ፍቅር የአለምን ፍቅር ይተካል ማለት ነው ። ስለዚህ ወደ እግዚአብሔር ፍቅር የሚመሩህን ማንኛውም አይነት መንፈሳዊ መንገዶች ሁሉ ተከተል ። ከዚህ በተጨማሪ እግዚአብሔርን ከሚወዱት ጋር ተባበር ! እርሱን ስለ ወደዱት ሰዎች የተጻፈውንም አንብብ ! በመጨረሻም ምሳሌያቸውን ተከተል ። አቡነ ሺኖዳ ሳልሳዊ
195
14
ጌታ ሆይ፥ ከአንተ የሆነውን ሰማያዊ ደስታ አትንፈገኝ። ጌታ ሆይ፥ ከዘላለም ፍርድ አድነኝ። ጌታ ሆይ፥ በአሳብም ሆነ በአእምሮ፥ በቃልም ሆነ በሥራ ብበድል ይቅር በለኝ። ጌታ ሆይ፥ ከአላዋቂነት፥ ከዝ
ጌታ ሆይ፥ ከአንተ የሆነውን ሰማያዊ ደስታ አትንፈገኝ። ጌታ ሆይ፥ ከዘላለም ፍርድ አድነኝ። ጌታ ሆይ፥ በአሳብም ሆነ በአእምሮ፥ በቃልም ሆነ በሥራ ብበድል ይቅር በለኝ። ጌታ ሆይ፥ ከአላዋቂነት፥ ከዝንጉነት፥ ከፈሪነት፥ ከልብ ጥንካሬ አድነኝ። ጌታ ሆይ፥ከማናቸውም ፈተና አድነኝ። ጌታ ሆይ፥ ክፉ ምኞት ያጨለመውን ልቤን አብራልኝ። ጌታ ሆይ፥ ሰው የሆንኩት እኔ በድያለሁ፥ ነገር ግን አንተ ባለጸጋው አምላክ፥ ምሕረት አድርግልኝ፤ የነፍሴን በሽታ ታውቃለህና። ጌታ ሆይ፥ ቅዱሱ ስምህን አክብር ዘንድ ጸጋህ እንዲያግዘኝ ላክልኝ። ጌታ ኢየሱስ ክርስቶስ ሆይ፥ እኔን ባሪያህን በሕይወት መጽሐፍ ጻፈኝ፤ መልካም ፍጻሜ ስጠኝ። ጌታዬ አምላኬ፥ በፊትህ ምንም መልካም ሥራ ባይኖረኝም፥ ከጸጋህ የተነሣ መልካም ጅማሬ አድለኝ። ጌታ ሆይ፥ የጸጋህን ጠል በልቤ ላይ እርጨው፤ የሰማይና የምድር ጌታ፥ እኔን ኃጢአተኛውን አገልጋይህን በመንግሥትህ አስበኝ። አሜን። ደህና አምሹልኝ🙏 @menfesawimeker 👆👆👆👆👆👆👆👆👆 ለ አስተያየት ወይም መንፈሳዊ ጥያቄ ካሎት @menfesawimekerbot ላይ የጻፍልን
185
15
አንድ ተማሪ በፈተና አዳራሽ ገብቶ ሁለት ጥያቄዎችን እንዲሠራ ተሰጠው። ጥያቄዎቹ እነዚህ ናቸው። 1. ስለ እግዚአብሔር ጻፍ 2. ስለ ሰይጣን ጻፍ የሚሉ ነበሩ። ጥያቄዎቹን ካነበበ በኋላ ስለእግዚአብሔር ጻፍ የሚለውን ይጽፍ ጀመረ። ነገር ግን የተሰጠው ጊዜ አንድ ሰዓት ብቻ ስለነበር ሙሉውን ሰዓት ስለ እግዚአብሔር ሲጽፍ ቆይቶ ሰዐቱን ጨረሰ። የፈተናውን ወረቀት የሚሰበስበት ጊዜ ደርሶ ደውል ተደወለ ብልሁም ተማሪ ሁለተኛውን ጥያቄ አለመሥራቱን ተረድቶ "ለሰይጣን ጊዜ የለኝም" ብሎ በአንድ መስመር መልስ ሰጠ። ወንድሜ ሆይ ለሰይጣን ጊዜ አይኑርህ። @menfesawimeker 🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿 አሁንም ለ ጥያቄያችሁ @menfesawimekerbot ይጠቀሙ
172
16
✝እግዚአብሔር ተስፋ አድርግ ለመንጋው ሁሉ በጎ እንደሚመኝ እንደ መልካም እረኛ እግዚአብሔር ለፍጥረቱ በሙሉ ያለምንም ጥርጥር #በዝምታ_ይሠራል ። ይሁን እንጂ ሰዎች በመከራ ውስጥ ሆነው የእግዚአብሔር መልስ ከዘገየባቸው እንደማይሠራ አድርገው ያስባሉ ። እነርሱ እግዚአብሔር አይሠራም ብለው በሚያስብበት ሰዓት ሁሉ እርሱ ግን ለእነርሱ #በጥልቅ_እየሠራ ነው ። ሰዎች ይህንን ስለማይገነዘቡ የእግዚአብሔርን ሥራና የሥራውን ውጤት ፈጥነው ለማየት ይፈልጋሉ ። እነዚህ ሰዎች ግን በእምነታቸው ያመኑትን በዓይናቸው እስኪመለከቱ ድረስ ሊቆዩ ይገባቸዋል ። " እግዚአብሔርን ተስፋ አድርግ ፤ በርታ ልብህም ይጽና ፤ እግዚአብሔርን ተስፋ አድርግ ። " [መዝ 26*14 ] ። እግዚአብሔርን እንዴት እንጠብቅ? እግዚአብሔርን የሚጠብቅ ሰው እርሱን በተስፋ ፤ በእምነት ፤ በተሞላ ሙሉ ልብና ያለምንም ድካም ይጠብቀዋል ። ይህ በመሆኑም እንደዚህ ዓይነቱ ሰው እግዚአብሔር በመካከል ገብቶ እንደሚሰራና ሁሉም ነገር ለበጎ እንደሚሆን ያምናል ። " እግዚአብሔር ለሚወዱት እንደ አሳቡም ለተጠሩት ነገር ሁሉ ለበጎ እንዲደረግ እናውቃለን ።" [ ሮሜ 8*28] ። " እግዚአብሔርን በመተማመን የሚጠባበቁ ግን ኃይላቸውን ያድሳሉ እንደ ንስር በክንፍ ይወጣሉ ፤ ይሮጣሉ አይታክቱም ይሄዳሉ አይደክሙም " [ኢሳ 40*31] ። ኃይላቸው በመከራ የተናወጠባቸው ሁሉ እግዚአብሔርን በተስፋ በመጠባበቅ ኃይላቸውን ያድሳሉ ማለት ነው ። " ጎልማስነትሽን እንደ ንስር ያድሳል " የሚል ቃል ተጽፋል [ መዝ 102*5] ። ስለሆነም ማንም ቢሆን እግዚአብሔር #እምነት በተሞላ ብርቱ ልብና በእርሱ ላይ በመተማመን ይጠብቀዋል ። ነገር ግን አንድ ሰው እግዚአብሔር እርምጃ እንደሚወስድና እርምጃውም ግልጽና ኃያል እንደሆነ መተማመን አለበት ። ከዚሁ ጋር እርምጃው በተመቻቸ ሰዓት ፍሬያማ በሆነ መንገድ የሚከናወን ነው ። እግዚአብሔር አንድ የሆነ እርምጃ ለመውሰድ ከወደደ ምንም የሚጠባበቀው ሰዓት አይኖርም ። ኢየሱስ ክርስቶስ " ... አብ በገዛ ሥልጣኑ ያደረገውን ወራትንና ዘመናትን ታውቁ ዘንድ ለእናንተ አልተሰጣችሁም አላለምን ? /ሐዋ 1*7/ ። አንተ ችግርህን እግዚአብሔር እንደሚያቃልልህ በማመን መቼ ለችግርህ መፍትሔ እንደሚሰጥህ ሳታስብ በእርሱ እጅ ላይ ብቻ ጣለው ። ችግርህን እግዚአብሔር በጊዜው እንደሚያቃልለው መጠባበቅ የአንተ ሥራ አይደለም ። አቡነ ሺኖዳ ሣልሳዊ @menfesawimeker
156
17
+ የቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ ምክር + ☞ ተወዳጆች ሆይ ጊዜ ሳለልን ድኅነታችንን እንፈጽም፡፡ ጊዜ ሳለልን ለመብራታችን ዘይት የተባለ ምጽዋትን እንያዝ፡፡ ጊዜ ሳለልን መክሊታችንን ለማብዛት እንፍጨርጨር፡፡ በዚህ ዓለም ሳለን ይህን ለማከናወን ልል ዘሊል እና ሐኬተኞች ከኾንን በወዲያኛው ዓለም እልፍ ወትእልፊት ጊዜ ወዮ ብለን ብናለቅስ ብንጮህም እንኳን የሚረዳን የለምና፡፡ ያ ባለ አንድ መክሊት ሠራተኛ አንዲቷን መክሊት ሳይቀንስ ለጌታው ቢያስረክብም ከኩነኔ አላመለጠምና፡፡ አምስቱ ሰነፎች ደናግልም ጌታችንን ለምነውት ነበር፤ በሩን አንኳኩተው ነበር፡፡ ነገር ግን ልመናቸውም ማንኳኳታቸውም ከንቱ ነበር፥ ጥቅም አልባ ነበር፡፡ ☞ስለዚህ እነዚህን ነገሮች ዐውቀን በሀብታችንም፣ በትጋታችንም፣ ለወንድማችን በምናደርገው ማናቸውም ጠቃሚ ነገርም የዓቅማችንን ያህል እንጣር፡፡ መክሊት የተባለው የእያንዳንዱ ሰው በእጁ ያለውና ማድረግ የሚችለው ነገር ማለት ነውና፡፡ ለአንዱ ወንድሙን መጠበቅ ሊኾን ይችላል፥ ለአንዱ በገንዘቡ ደግ ነገር ማድረግ ሊኾን ይችላል፥ ለሌላው ማስተማር ሊኾን ይችላል፥ ለሌላው ደግሞ ይህን በመሰለ ሌላ ነገር ሊኾን ይችላልና ጊዜ ሳለልን በሞተ ሥጋም ሳንወሰድ መክሊታችንን እናብዛ፡፡ አንድ ሰውስ እንኳን መክሊቴ አንዲት ናት አይበል፡፡ የተሰጠችህ መክሊት አንዲት ብትኾንም አንተ ንቁ ከኾንህ ንዑድ ክቡር ከመባል አትከለከልምና፡፡ ምንም ያህል ድኻ ብትኾንም ከዚያች ኹለት ሳንቲም ከሰጠችው ሴት በላይ ድኻ ልትኾን አትችልምና የተሰጠቺኝ ትንሽ ናት አትበለኝ፡፡ ከቅዱስ ጴጥሮስና ከቅዱስ ዮሐንስ በላይ ያልተማርክ ልትኾን አትችልምና እኔኮ አልተማርኩም አትበለኝ፡፡ እነርሱ ምንም ያልተማሩ ቢኾኑም ባሳዩት ትጋት ርስት መንግሥተ ሰማያትን መውረስ ተችሎዋቸዋልና እኔ አይቻለኝም አትበለኝ፡፡ ☞ እግዚአብሔር አንደበትን የሰጠን ለዚህ ነው፡፡ እግዚአብሔር እግርን የሰጠን ለዚህ ነው፡፡ እግዚአብሔር ብርታትን፣ አእምሮን፣ ማሰብን የለገሰን ለዚህ ነው፡፡ እነዚህን ኹሉ የሰጠን ለራሳችን እንድናተርፍባቸውና ለባልጀሮቻችንም እንድንጠቅምባቸው ነውና ኹለት ወይም አምስት መክሊት አልተሰጠኝም አትበለኝ፡፡' ተርጓሚ፦ ገብረ እግዚአብሔር ኪደ
144
18
፨በጭንቀት ጊዜ የሚያፅናኑ ቃላት፨ ።> እነሆም እኔ እስከ አለም ፍፃሜ ድረስ ሁልጊዜ ከእናንተ ጋር ነኝ። ማቴ28፥20 ∞∞∞∞∞∞✞∞∞∞∞ ።> በአንቺ ላይ የተሰራ መሣሪያ ሁሉ አይከናወንም። ኢሳ 53፥17 ∞∞∞∞∞✞∞∞∞∞∞ ። >እኔ ነኝ አትፍሩ አላቸው። ዮሐ 6፥20 ∞∞∞∞∞✞∞∞∞∞∞ ። >እግዚአብሔር ከእኛ ጋር ባይሆን ፤ ሰዎች በእኛ ላይ በተነሱ ጊዜ ቁጣቸዉ በላያችን በነደደ ጊዜ ፤ በዚያን ጊዜ ሕያዋን ሳለን በዋጡን ነበር፤ ....ለጥርሳቸዉ ንክሻ ያላደረገን እግዚአብሔር ይባረክ ። ነፍሳችን እንደ ወፍ ከአዳኞች ወጥመድ አመለጠች፤ ወጥመድ ተሰበረ እኛም አመለጥን ። ረድኤታችን ሰማይንና ምድርን በሠራ በእግዚአብሔር ነዉ። መዝ 123፥2፤3፤6-8 ∞∞∞∞∞✞∞∞∞∞∞ ።> ፃድቃን እጃቸውን ወደ ክፋት እንዳይዘረጉ ፤ የኃጥአን በትር በፃድቃን ዕጣ ላይ አይኖርም። መዝ 124፥3 ∞∞∞∞∞✞∞∞∞∞∞ ። >እነሆም እኔ ከአንተ ጋር ነኝ፤ በምትሄድባትም መንገድ ሁሉ እጠብቅሃለሁ ፤ ወደዚህችም ምድር እመልስልሃለሁ ፤ የነገርሁህን ሁሉ እስካደርግልህ ድረስ አልተውህምና። ዘፍ 28፥15 ∞∞∞∞∞✞∞∞∞∞∞ ።> ከአንተ ጋር ይዋጋሉ ፤ ነገር ግን አድንህ ዘንድ እኔ ከአንተ ጋር ነኝና ድል አይነሱህም ፤ ይላል እግዚአብሔር ኤር 1፥19 ∞∞∞∞∞✞∞∞∞∞∞ ።> እኔ ከአንተ ጋር ነኛ ፤ ማንም ክፉ ሊያደርግብህ የሚነሳብህ የለምና አትፍራ፤ ሐዋ18፥9-10 ∞∞∞∞∞✞∞∞∞∞∞ ።> በአለም ሳላችሁ መከራ አለባችሁ ፤ነገር ግን አይዟችሁ ፤ እኔ አለምን አሸንፌዋለሁ። ዮሐ 16፥33 ∞∞∞∞∞✞∞∞∞∞∞ ።> ከትንሽነቴ ጀምሮ ብዙ ጊዜ ተሰለፉብኝ ፤ ነገር ግን አላሸነፉኝም። ኃጢአተኞች በጀርባዬ ላይ መቱኝ ፤ኃጢአታቸዉንም አስረዘሟት ። እግዚአብሔር ፃድቅ ነው ፤ የኃጢአተኞችን አንገታቸውን ቆረጠ ። መዝ 128፥2-4 ∞∞∞∞∞✞∞∞∞∞∞ ።>ገፉኝ ለመዉደቅም ተንገዳገድሁ ፤ እግዚአብሔር ግን አገዘኝ ። መዝ 117፥13 ∞∞∞∞∞✞∞∞∞∞∞ ። >በሞት ጥላ መካከል እንኳ ብሄድ ፤አንተ ከእኔ ጋር ነህና ክፉን አልፈራም። መዝ 22፥4 ∞∞∞∞∞✞∞∞∞∞∞ ።> በአጠገብህ ሺህ በቀኝህም አስር ሺህ ይወድቃሉ፤ ወደአንተ ግን አይቀርብም ። በአይኖችህ ብቻ ትመለከታለህ ፤ የኃጥአንን ብድራት ታያለህ። መዝ 90፥7-8 ∞∞∞∞∞✞∞∞∞∞∞ ። >እግዚአብሔር ከክፉ ሁሉ ይጠብቅሃል ፤ ነፍስህንም ይጠብቃታል ። ከዛሬ ጀምሮ እስከ ዘለአለም እግዚአብሔር መዉጣትህንና መግባትህን ይጠብቃል። መዝ 120፥7-8 ∞∞∞∞∞✞∞∞∞∞∞ ።> እግዚአብሔር ብርሃኔና መድሀኒቴ ነው ፤ የሚያስፈራኝ ማንነው ? እግዚአብሔር የህይወቴ መታመኛዋ ነው ፤የሚያስደነግጠኝ ማነው ? ሠራዊትም ቢሰፍርብኝ ልቤ አይፈራም ፤ ሰልፍም ቢነሳብኝ በዚህ እተማመናለሁ መዝ 26፥1-3 ∞∞∞∞∞✞∞∞∞∞∞ ሰላም ለኢትዮጵያ ሰላም ለሀገራችን ይላክልን ቸሩ አምላካችን! 📌➴📌➴📌➴📌➴📌➴📌 @Menfesawimeker 👆👆👆👆👆👆👆👆👆
139
19
በአንድ ወቅት አንድ መንፈሳዊ አባት ከነበሩበት ቦታ ወደ በረሃ መሰደድ ግድ ሆነባቸው። ከቅዱስ መጽሐፋቸው ሌላ ሦስት ነገሮች ነበሯቸው። እነሱም፦ ቅዱስ መጽሐፉን በጨለማ ወቅት ለማንበብ የሚጠቅማቸው ኩራዝ ፣ጎህ ከመቅደዱ በፊት ከእንቅልፍ የሚቀሰቅሳቸው አንድ አውራ ዶሮ እና ለመጓጓዣነት የሚገለገሉበት አንድ አህያ ነበሩ። አንድ ቀን ምሽት ከጉዞ የተነሣ በጣም ስለ ደከሙ እኚህ መንፈሳዊ አባት ወደ አንድ መንደር ቀርበው ማደሪያ ቢጠይቁም መንደርተኛው ፈቃደኛ ባለመሆኑ ማንም አላሳደራቸውም። ስለዚህም ከመንደሩ አቅራቢያ አንድ ጉድጓድ ያገኙና በዚያ ውስጥ ገብቶ ለማደር በመወሰን ገብተው አደሩ። እንደ ወትሮው ቅዱስ መጽሐፋቸውን ለማንበብ ኩራዛቸውን ቢለኩሱትም የነበረው ብርቱ ነፋስ አጠፋባቸው። ስለዚህም ለመተኛት ጋደም እንዳሉ ተኩላ መጥቶ አውራ ዶሮዋቸውን፣ አንበሳም አህያቸውን በሉባቸው። የተደራረበ ጉዳት ስለደረሰባቸው ሽማግሌው እርዳታን በመሻት ወደዚያ መንደር ቢመለሱ ዘራፊ ሽፍታዎች የመንደሩን ነዋሪዎች በሙሉ ገድለው ንብረት ዘርፈው ዖና መንደር ሆኖ አገኙት። ሽማግሌው ይህን ሁሉ ባጤኑ ጊዜ እግዚአብሔር ምን ያህል መልካም ነገርን እንዳደረገላቸው አስተዋሉ። በዚያች ምሽት በመንደርተኞቹ በአንዱ ቤት ቢያድሩ ኖሮ የዘራፊዎች ሰለባ ሆነው ሊገደሉ በቻሉ ነበር። ቀንዲላቸውንም ነፋስ ባያጠፋው የብርሃኑ ወጋገን እዚህ ጋር ሰው አለ በማለት ለሽፍታዎቹ ያሳብቅ ነበር። አውራ ዶሮአቸውና አህያቸውም ባይበሉ ኖሮ ከሽፍታዎቹ ተደብቀው ማደር ባልቻሉ ነበር።” እግዚአብሔር ከክፉ ነገሮች ውስጥ መልካም ነገር ማውጣት የሚችል አምላክ ነው።" 🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿 ስለዚህ እንዲህ በሉ፦ "የሚደርስብኝ ፤ የሚገጥመኝ ፈተናና መከራ ሁሉ አምላኬ ሆይ ለበጎ ታደርግልኛለህና አመሰግንሐለሁ" አሜን @menfesawimeker 🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿 አሁንም ለ ጥያቄያችሁ @menfesawimekerbot ይጠቀሙ
130
20
لا يوجد نص...
157