253المشتركون
لا توجد بيانات24 hour
لا توجد بيانات7 يوم
لا توجد بيانات30 يوم
- المشتركون
- التغطية البريدية
- ER - نسبة المشاركة
جاري تحميل البيانات...
معدل نمو المشترك
جاري تحميل البيانات...
• ዐዋጅ ! ዐዋጅ ! ዐዋጅ !
"… ለጥንታዊቷ፣ ለሐዋርያዊቷ፣ ለብሔራዊቷ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክሳዊት ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን እምነት ተከታይ የፌስቡክና የቴሌግራም መንደር ቤተሰቦቼ በሙሉ። ጥር 10፣ 11፣ 12 ድረስ ለሦስት ተከታታይ ቀናት ሁለት ትእዛዞችን እንድትፈጽሙልኝ በትህትና እጠይቃችኋለሁ።
፩ኛ፥ ከአሁኗ ሰዓትና ደቂቃ ጀምሮ የፌስቡክም ሆነ የቴሌግራም ፕሮፋይል ፔክቸራችንን በአረንጓዴ ቢጫ ቀዩ የኢትዮጵያችን ሰንደቅ ዓላማ ቀይረን ሰማዩንም ምድሩንም እንቀድስበት። እናስውበው፣ እናሸብርቅበት።
፪ኛ፦ ጥምቀትን በተመለከተ የተለጠፈ ነገር በሙሉ ስታዩ፣ LIKE, SHARE, COMMENT አድርጉ።
… ዛሬ ጮማ ጮማ ወሬዎች ናቸው ያሉን። ከየክፍለ ዓለማቱ በሚላኩ የጥምቀት ፎቶዎች እየተደሰትን፣ ነፍሳችን ሃሴት እያደረገች ነው የምንውለው።
• ጀምሩ ፕሮፋይል ፒክቸራችንን እንቀይር። ፎቶአችሁ፣ ከጥምቀት በኋላ ይደርሳል። ሰንደቅዓላማችንን እናስከብራት። በማርያም ‼
ሰበር ዜና
በኩረ ሰባክያን ምሕረተአብ አሰፋን ለማሰር ክትትል ላይ ይገኛሉ። እንዳየሁት ከሆነ በቤቱ ዙሪያ እና አካባቢው ላይ የደህንነት ሀይሎች ቤቱ ድረስ በመምጣት ሙከራ እየተደረገ ነው። አትሞክሩት ትልቅ ስህተት እንዳይፈፀም የፓሊስ ሀይሎች አቁሙ። ለማሰር ለማፈን የሚሞከረው የነገ ጉባዔ ላይ ለማደናቀፍ እና የቤተክርስቲያንንም ድምጽ ለማፈን እንደሆነ አውቀናል !
ምንጭ የምህረተአብ የቅርብ ጓደኛ ዘማሪ ቸርነት ሰናይ በፍጥነት #ሼር አድርጋችሁ አጀንዳ ይሁን በፍጥነት