👑Ethio pic
የ ኢትዮ pic አባል በመሆን በፎቶ ውድድር ይሸለሙ ለማንኛውም አስተያየት @yowbizz or @tteda @naniboy1 ኢትዮጵያ ለዘላለም ትኑር ታላቅ የ pic Competition Telegram ላይ ታዋቂ famous ለመሆን ከፈለጉ የእርስዎን አሪፍ pic ይላኩ👌 👇👇 Join us👇👇 https://t.me/joinchat/AAAAAESVJQasdYJg0blmXQ
إظهار المزيدلم يتم تحديد البلدلم يتم تحديد اللغةالفئة غير محددة
289
المشتركون
لا توجد بيانات24 ساعات
لا توجد بيانات7 أيام
لا توجد بيانات30 أيام
- المشتركون
- التغطية البريدية
- ER - نسبة المشاركة
جاري تحميل البيانات...
معدل نمو المشترك
جاري تحميل البيانات...
ትምህርት ተከፍቶ የዜግነት ክብር ሲባል
═══••🇪🇹••═══
የኮሮና ፍርሃት በኢትዮጵያችን ፀንቶ
ታየ ቤት መቀመጥ ዳር እስከ ዳር ብርቶ
ለሰላም ለፍቅር ለህዝቦች ነፃነት
እጃችንን ታጥበን ቆመናል በርቀት
መሰረቱ ፅኑ በሽታ መጥቶብን
ህዝቦች ነን ከስራ ከስራ የራቅን
ድንቅ ገዳይ በሽታ የሞትም ባለቤት
የተፈጥሮ እርግማን የበሽታዎች ሁሉ እናት
እንርቅሃለን አለብን አደራ
ኮሮና ጥፋልን እኛም ስራ እንስራ
የምን አንብቦ ማለፍ ነው ገባ ገባ በሉ እንጂ @ethiopicc01
ቻይና የኮሮና ቫይረስ የመጀመሪያዎቹን ሁለት የህመም ደረጃዎች ለማከም የተጠቀመችባቸውን የባህል መድሃኒቶች ለኢትዮጵያ በድጋፍ መልክ ልትሰጥ ነው፡፡
የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴርና የጤና ሚኒስቴር ከቻይና የባህል ሃኪሞችና ተመራማሪዎች ጋር ቫይረሱን መቆጣጠር በሚቻልበት ሁኔታ ላይ በቪዲዮ ኮንፈረንስ ተወያይተዋል፡፡
ቻይና የባህላዊ መድሃኒቶችን በመጠቀም ስኬታማ በሆነ መልኩ የኮሮና ቫይረስን መቆጣጠር የቻለችባቸው መንገዶችን ለኢትዮጵያ ለማጋራት ፍቃደኛ መሆኗን ገልፃለች፡፡
በተለይ የቫይረሱ ህመም የመጀመሪያዎቹ ሁለት ደረጃዎችን ለማከም የተጠቀመችባቸውን ሁለት የመድሃኒቶች ዓይነቶች ለኢትዮጵያ በድጎማ መልክ ለመስጠት ተስማምታለች፡፡
ረጅም እድሜ ያስቆጠረውን የኢትዮጵያ የባህል ህክምና ተቋማዊ በሆነ መልኩ ወደ ስራ እንዲገባ ለማድረግ የሚደረገውን ጥረትም በቴክኖሎጂ፣ በቁሳቁስ እና በሙያም እደግፋለሁ ብላለች፡፡
የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር አብርሃም በላይ (ዶ/ር ኢንጂ.) የኮሮናን ቫይረስ ለመከላከል በሚደረገው ጥረት ውስጥ እንደ ሀገር ከተጀመሩ ስራዎች ጎንለጎን የቻይና ድጋፍ ትልቅ አስተዋፅኦ እንደሚኖረው ተናግረዋል፡፡
የኢትዮጵያ የባህላዊ መድሃኒቶችም ህጋዊ ማዕቀፍ ኖሯቸው ወደ ስራ እንዲገቡ የተጀመረው ጥረት እንዲሳካም የቻይናን ልምድ ኢትዮጵያ ትፈልጋለች ብለዋል፡፡
[Ministry of Innovation and Technology - Ethiopia]
የኢትዮጵያ መንግሥት የኮሮና ወረርሽኝ እየተባባሰ በመምጣቱ ምክንያት የአስቸኳይ ጊዜ ዐውጇል፡፡
#Ethiopia declares state of emergency to fight #COVID19
[Ministry of Health,Ethiopia]
የኢትዮጵያ መንግሥት የኮሮና ወረርሽኝ እየተባባሰ በመምጣቱ ምክንያት የአስቸኳይ ጊዜ ዐውጇል፡፡
#Ethiopia declares state of emergency to fight #COVID19
#ኮቪድ19 በዓለም አቀፍ ደረጃ በማኅበራዊ፣ ፖለቲካዊ እና ኢኮኖሚ ዘርፎች የሚያስከትለውን የጫና ክብደት በመገንዘብ፣ የኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ባለፉት ሳምንታት ተገቢውን ምላሽ ለመስጠት እንዲቻል ሲዘጋጅና ርምጃዎችን ሲተገብር ቆይቷል፡፡
እስካሁን ሊከሰቱ የሚችሉትን ፈታኝ ሁኔታዎች ያለማቋረጥ በመገምገም፣ ከሁኔታዎቹ ጋር ተመጣጣኝ የሆኑ ርምጃዎች ሲወሰዱ ቆይቷል፡፡ የኮቪድ19 ወረርሽኝ በዓለም አቀፍም ሆነ በሀገር ደረጃ መስፋፋቱን በቀጠለበት በዚህ ወቅት፣ የኢትዮጵያ መንግሥት የሚኒስቴሮች ምክር ቤት፣ በሕገ መንግሥቱ አንቀጽ 93 በተደነገገው መሠረት የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅን ደንግጓል፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ሁሉም ሰው የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁን ድንጋጌዎች ተፈጻሚ እንዲያደርግ እና የጤና ሚኒስቴር ያወጣውን ቫይረሱን የመከላከል መመሪያ በጥብቅ እንዲተገብር ይጠይቃሉ፡፡
ኮቪድ -19፡ ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ከኮሮናቫይረስ ጋር በተያያዘ መንፈሳዊ መዝሙር ለቀቁ
ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው ዓለም እየተሸበረበት ያለው የኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ ምክንያት በማድረግ ፈጣሪን የሚማፀን ‘ማረን’ የሚል መንፈሳዊ መዝሙር አወጡ።
መዝሙሩ በቀጥታ ቫይረሱን የተመለከተ ባይሆንም “ዓለም በመጥፎ ዜናዎች እየተሸበረ ባለበት በዚህ ጊዜ አትተወን” ሲሉ በመዝሙራቸው አምላካቸውን ለምነዋል።
‘ማረን’ የሚል ርዕስ ያለው ይህ መንፈሳዊ መዝሙር በዩቱብ የተለቀቀው ትናንት ሲሆን በርካታ ኢትዮጵያዊያን በማህበራዊ ሚዲያዎች ተጋርተውታል።
በቪዲዮ ላይ ቀዳማዊት እመቤቷ ፈጣሪ ሕዝቦቹን እንዲጠብቅላቸው ተንበርክከው ሲፀልዩ ይታያል።
በኢትዮጵያ የመጀመሪያው ሰው በቫይረሱ መያዙ የተረጋገጠው መጋቢት 3/2012 ዓ. ም ነበር።
እስካሁን 55 ሰዎች በቫይረሱ መያዛቸው ተረጋግጧል።
[BBC]
ማረን.mp442.36 MB
اختر خطة مختلفة
تسمح خطتك الحالية بتحليلات لما لا يزيد عن 5 قنوات. للحصول على المزيد، يُرجى اختيار خطة مختلفة.