ar
Feedback
Sina Branding

Sina Branding

الذهاب إلى القناة على Telegram

ዘመናዊዉንና አዋጩን ዲጂታል ማርኬቲንግ ይቀላቀሉ • የንግድ ድርጅትዎን • አገልግሎት አቅራቢ ተቋምዎን • ኢቨንቶችን •የሚሸጡ ማቴሪያሎችን |በፌስቡክና| |ኢንስታግራም| |በሊንክድኢን| |በጎግል አድስ| | በማስተዋወቅ ተደራሽ ይሁኑ ▪︎በአነስተኛ ዋጋ ምርት እና አገልግሎትዎን ያስተዋውቁ። 👉በአነስተኛ ዋጋ ጥራቱን የጠበቀ website ያሰሩ ለበለጠ መረጃ ይደዉሉ 0901663866

إظهار المزيد

📈 نظرة تحليلية على قناة تيليجرام Sina Branding

تُعد قناة Sina Branding (@sinabranding) في القطاع اللغوي Amharic لاعباً نشطاً. يضم المجتمع حالياً 13 591 مشتركاً، محتلاً المرتبة 14 975 في فئة التعليم والمرتبة 2 483 في منطقة Ethiopia.

📊 مؤشرات الجمهور والحراك

منذ تأسيسه في невідомо، حقق المشروع نمواً سريعاً وجمع 13 591 مشتركاً.

بحسب آخر البيانات بتاريخ 15 يونيو, 2026، تحافظ القناة على نشاط مستقر. خلال آخر 30 يوماً تغيّر عدد الأعضاء بمقدار -446، وفي آخر 24 ساعة بمقدار -22، مع بقاء الوصول العام مرتفعاً.

  • حالة التحقق: غير موثّقة
  • معدل التفاعل (ER): يبلغ متوسط تفاعل الجمهور 2.16‎%. وخلال أول 24 ساعة من النشر يحصد المحتوى عادةً 0.59‎% من ردود الفعل نسبةً إلى إجمالي المشتركين.
  • وصول المنشورات: يحصل كل منشور على متوسط 294 مشاهدة. وخلال اليوم الأول يجمع عادةً 80 مشاهدة.
  • التفاعلات والاستجابة: يتفاعل الجمهور بانتظام؛ متوسط التفاعلات لكل منشور يبلغ 1.

📝 الوصف وسياسة المحتوى

يصف المؤلف القناة بأنها مساحة للتعبير عن الآراء الذاتية:
ዘመናዊዉንና አዋጩን ዲጂታል ማርኬቲንግ ይቀላቀሉ • የንግድ ድርጅትዎን • አገልግሎት አቅራቢ ተቋምዎን • ኢቨንቶችን •የሚሸጡ ማቴሪያሎችን |በፌስቡክና| |ኢንስታግራም| |በሊንክድኢን| |በጎግል አድስ| | በማስተዋወቅ ተደራሽ ይሁኑ ▪︎በአነስተኛ ዋጋ ምርት እና አገልግሎትዎን ያስተዋውቁ። 👉በአነስተኛ ዋጋ ጥራቱን የጠበቀ website ያሰሩ ለበለጠ መረጃ ይደዉሉ 0901663866

بفضل وتيرة التحديث المرتفعة (أحدث البيانات بتاريخ 16 يونيو, 2026) تحافظ القناة على حداثتها ومستوى وصول مرتفع. وتُظهر التحليلات تفاعلاً نشطاً من الجمهور، ما يجعلها نقطة تأثير مهمة ضمن فئة التعليم.

13 591
المشتركون
-2224 ساعات
-1137 أيام
-44630 أيام
أرشيف المشاركات
ፕ/ር ብርሃኑ ነጋ ፦ " ፈተናው ካለፈው በተሻለ ከኩረጃ እና ሌብነት የፀዳ ነበር። " @timihirt_ministir✅
+1
ፕ/ር ብርሃኑ ነጋ ፦ " ፈተናው ካለፈው በተሻለ ከኩረጃ እና ሌብነት የፀዳ ነበር። " @timihirt_ministir

#ቀጥታ የትምህርት ሚኒስትር ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ መግለጫ እየሰጡ ይገኛሉ። ከላይ በመግባት በቀጥታ ይከታታሉ። #TikvahEthiopia ❤️@tikvahethiopia @timihirt_ministir✅
#ቀጥታ የትምህርት ሚኒስትር ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ መግለጫ እየሰጡ ይገኛሉ። ከላይ በመግባት በቀጥታ ይከታታሉ። #TikvahEthiopia ❤️@tikvahethiopia @timihirt_ministir

📄በዉጤት ዙሪያ የሚነሱ ሁሉንም መረጃዎች ለእናንተ ለማድረስ በሙሉ ዝግጅት ላይ ነን:: @timihirt_ministir

5:30 ሳይሆን መግለጫው 6:00 ነው ። እየጠበቅን እንገኛለን 👏👏🙏🙏 የ 12ኛ ክፍል ውጤትን አስመልክቶ ትምህርት ሚኒስቴር ዛሬ 6:00 ላይ ጋዜጣዊ መግለጫ ይሰጣል። ✅✅Share Share አድርጉ✅✅ የፈተናው ውጤት መች አንደሚገለፅና ሌሎች ተያያዥ መግለጫዎችን አየጠበቅን እንገኛለን፤ መግለጫዉ እንደተገለፀ እዚዉ ቻናል ላይ በፍጥነት ምናሳዉቃችሁ ይሆናል። ተማሪዎች በትእግስት ጠብቁ! @timihirt_ministir

ዛሬ ይለቀቃል ‼️ የ 12ኛ ክፍል የ 2015 ውጤት ዛሬ ይለቀቃል። ስንት ሰዓት ይፋ ይሆናል ?? ትምህርት ሚኒስቴር 6:00 ላይ መግለጫ ይሰጣል። በመግለጫው 👇 ✅ውጤቱ ስንት ሰዓት መታየት እንደሚ
ዛሬ ይለቀቃል ‼️ የ 12ኛ ክፍል የ 2015 ውጤት ዛሬ ይለቀቃል። ስንት ሰዓት ይፋ ይሆናል ?? ትምህርት ሚኒስቴር 6:00 ላይ መግለጫ ይሰጣል። በመግለጫው 👇 ✅ውጤቱ ስንት ሰዓት መታየት እንደሚጀምር ✅ስንት ተማሪዎች እንዳለፉ ✅ማለፊያው ስንት አሰንደሆነና ሌሎች ተያያዥ ነገሮችን ያብራራል። የ 12ኛ ክፍል ውጤት አብዛኛውን ጊዜ የሚለቀቀው ምሽት 5:00 አከባቢ ነው። ምክንያቱም ኔትወርክ መጨናነቅ ይቀንሳል ተብሎ ስለሚታመን ። ውጤቱ የሚታይባቸው Link ልቀየር ይችላሉ። ስለዚህ ቶሎ የሚናሳውቃችሁ ይሆናል። @timihirt_ministir

" የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ውጤት ነገ ይፋ ይሆናል " - ትምህርት ሚኒስቴር የ2015 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ውጤት ነገ ይፋ እንደሚሆን ትምህርት ሚኒስቴር አሳውቋል። በዚህም ዙሪያ
+1
" የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ውጤት ነገ ይፋ ይሆናል " - ትምህርት ሚኒስቴር የ2015 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ  ፈተና ውጤት ነገ ይፋ እንደሚሆን ትምህርት ሚኒስቴር አሳውቋል። በዚህም ዙሪያ ትምህርት ሚኒስቴር ነገ መስከረም 28/2016 ዓ.ም ከቀኑ 6 ሰዓት ላይ ጋዜጣዊ መግለጫ እንደሚሰጥ ገልጿል። @timihirt_ministir

ሰበር ዜና ‼️ የ 12ኛ ክፍል ውጤትን አስመልክቶ ትምህርት ሚኒስቴር ነገ /ሰኞ መስከረም 28 ጋዜጣዊ መግለጫ ይሰጣል ። የፈተናው ውጤት መች እንደሚገለጽ እና የተለያዩ ማብራሪያዎችን ነገ 5:30 ላ
ሰበር ዜና ‼️ የ 12ኛ ክፍል ውጤትን አስመልክቶ ትምህርት ሚኒስቴር ነገ /ሰኞ መስከረም 28 ጋዜጣዊ መግለጫ ይሰጣል ። የፈተናው ውጤት መች እንደሚገለጽ እና የተለያዩ ማብራሪያዎችን ነገ 5:30 ላይ መግለጫ ይሰጣል ተብሏል። የፈተናው ውጤት የሚለቀቅበት ጊዜ ተቃርቧል 👏👏👏 Share share🙏 @timihirt_ministir

➡️2015 Entrance Exam ተፈታኞችን ይመለከታል ። 📝ውጤትን በተመለከተ በአንዳንድ ቻናሎች ብዙ ትክክል ያልሆኑ መረጃ እየተሰራጩ ይገኛሉ። ✅ ውጤት ይፋ የሚደረግበት ትክክለኛ ቀን የሚያውቀው
➡️2015 Entrance Exam ተፈታኞችን ይመለከታል ። 📝ውጤትን በተመለከተ በአንዳንድ ቻናሎች ብዙ ትክክል ያልሆኑ መረጃ እየተሰራጩ ይገኛሉ። ውጤት ይፋ የሚደረግበት ትክክለኛ ቀን የሚያውቀው ትምህርት ምንስቴር ብቻ ነው! ትምህርት ምንስቴር እንደገለፀው ከሆነ እስከ መስከረም 30 መጠበቅ አለብን።ምናልባት መያራዝም ከሆነ እስከ 30 ይፋ ልደረግ ይችላል። ትክክለኛው መረጃ ከታማኝ ምንጭ  ስናገኝ እናሳውቃለን። ከዚህ ውጭ "ውጤት ዛሬ ይፋ ይደረጋል" ይህን Join አድርጉ" የሚሉት አሉባልታ ነው እንጅ እስካሁን የተገለጸው አዲስ መረጃ የለም። @timihirt_ministir

" እስካሁን ውጤት አልተገለፀም " - የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት የ2015 ትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ውጤት እስካሁን #አልተገለፀ
" እስካሁን ውጤት አልተገለፀም " - የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት የ2015 ትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ውጤት እስካሁን #አልተገለፀም ሲል አሳውቋል። ተፈታኞችና መላው የትምህርት ማህበረሰብ #በትዕግስት እንዲጠባበቁ ጠይቋል። ከሁለት ሳምንት በፊት በፀጥታና ሌሎች ምክንያቶች ፈተና ሳይወስዱ የቆዩ ተማሪዎች ፈተናቸውን መውሰዳቸው ይታወቃል። የነዚህ ተማሪዎችን ፈተና ውጤት በሐምሌ 2015 ዓ.ም ከተፈተኑ ተማሪዎች ጋር አብሮ ይፋ ለማድረግ እየተሰራ እንደሚገኝ ያገኘነው መረጃ ያመለክታል። ከዚህ ቀደም " እስከ መስከረም መጨረሻ ድረስ ውጤቱ ይፋ ሊደረግ እንደሚችል " የአገልግሎቱ ከፍተኛ ኃላፊ መግለጻቸው ይታወሳል፡፡ @timihirt_ministir

የ 12ኛ ክፍል ተማሪዎች ውጤት በቅርቡ ይፋ ይሆናል። 🔰ዉጤት ልክ እንደወጣ ዉጤታቹን የምታዩበት websites እነዚህ ናቸው :: 1. result.neaea.gov.et 2. result.ethernet.
የ 12ኛ ክፍል ተማሪዎች ውጤት በቅርቡ ይፋ ይሆናል። 🔰ዉጤት ልክ እንደወጣ ዉጤታቹን የምታዩበት websites እነዚህ ናቸው :: 1.  result.neaea.gov.et 2.  result.ethernet.edu.et 3.  Telegram @moestudentbot 4. 9444 SMS @timihirt_ministir

የ FA CAP ቼልሲ vs ሊቨርፑል ጨዋታ መረጃ ና አንድአንድ ጥቁሮችን ለመመልከት JOIN የሚለውን ይጫኑ

የምስራች አሁን online ላላችሁ ብቻ ጥያቄ ና መልስ ልንጀምር ነው 1⃣ ለወጣ 500 ብር ካርድ 2⃣ ለወጣ 250 ብር ካርድ 3⃣ ለወጣ 100 ብር ካርድ 👉 ዝግጁ ከሆናችሁ ጀምር የሚለውን ይጫኑ

🙊 ዛሬ የዝውውር ዜና ኣሁን ከደቂቃ በፊት የማይታመን በርካታ ዝውውሮች BBC/SKY SPORT ይዞ መጥትዋል🙈 ሙሉ መረጃ OPEN ብላቹ ያንብቡ

ሰበር ዜና

🙊 ዛሬ የዝውውር ዜና ኣሁን ከደቂቃ በፊት የማይታመን በርካታ ዝውውሮች BBC/SKY SPORT ይዞ መጥትዋል🙈 ሙሉ መረጃ OPEN ብላቹ ያንብቡ