cookie

نحن نستخدم ملفات تعريف الارتباط لتحسين تجربة التصفح الخاصة بك. بالنقر على "قبول الكل"، أنت توافق على استخدام ملفات تعريف الارتباط.

avatar

THE GREAT COMMISSION

Our vision is to preach the gospel.☞matthew 28:19 ✍☜ የክርስቲያን ህይወት ወንገል መሆን አለበት ምክንያቱም እኛ በውስጣችን ያለውን ክርስቶስን ስንገልጥ እኛነተታችን እርሱን ይመሠክራል፡፡እኛ በምድር ላይ ስንኖር ከወንገል ውጭ ለላ አጀንዳ የለንም የመጣነውም ከርሱ ነው የምንኖረውም በርሱ ነው የምንሞተውም ለርሱ ብቻ ነው፡፡ይሄንን ወንገል አብረውን ለመስራት join አድርጉን

إظهار المزيد
لم يتم تحديد البلدلم يتم تحديد اللغةالفئة غير محددة
مشاركات الإعلانات
541
المشتركون
لا توجد بيانات24 ساعات
لا توجد بيانات7 أيام
لا توجد بيانات30 أيام

جاري تحميل البيانات...

معدل نمو المشترك

جاري تحميل البيانات...

Photo unavailableShow in Telegram
የተለያዩ የአማርኛ እና እንግልዝኛ መንፈሳዊ መጽሐፍቶችን በኦንላይን ከድረገጽ ማውረድ የምትፈልጉ በመጽሐፍ ቅዱስ ትምህርት ተቋማት ፌደሬሽን የተዘጋጀውን ላይብሬሪ እንድትጠቀሙ እናሳውቃለን። በሊንኩ 👉 https://www.amharicchristianbooks.com Chrome አፕሊኬሽን በመጠቀም ገብተው መጽሐፍቶችን ማውረድ ይችላሉ። ለጊዜው ከ 85 በላይ መጽሐፍቶች ተጨነዋል፣ በየሳምንቱ 50 መጽሐፍቶች እየተጫኑ በአንድ ዓመት ውስጥ ከ +15,000 በላይ የአማርኛ እና የእንግልዝኛ መጽሐፍቶችን ለመጫን ግብ ተይዞ እየተሰራ ይገኛል። #Share ያድርጉ 👇👇👇👇👇👇👇 @menfesaw_metsaft @menfesaw_metsaft
إظهار الكل...
. ብዙ ዘመን | አስፋዉ መለሰ 🕑-6:31Min◦💾-6.0MB ▷ @great_commission△Joi
إظهار الكل...
አዝ፦ እስኪ መስቀልህ ስር ሸክሜን ልጣለው (፪x) አዎ ማረፊያዬ ኢየሱስ ሰላሜ በአንተ ነው እረፍቴ በአንተ ነው አዎ ሁሉ ያለቀበትን መስቀልህን እያየሁ (፪x) ኦሆ ያኔ መከራዬን ችግሬን እረሳለሁ ጭንቀቴን እረሳለሁ አዎ በቀራኒዮ ላይ ስለእኔ ተሰቅለህ (፪x) ኦሆ አንተ ከእኔ ፈንታ እርጉም ሰው ተብለህ (፪x) አዎ ተፈጸመ ብለህ ሁሉንም ጨረስከው (፪x) ኦሆ ለዘለዓለሙ መርገሜን ወሰድከው እዳዬን ከፈልከው አዎ መራራውን ጽዋ ጠጣህ በእኔ ፈንታ የታሰርኩበትን ሰንሰለት እየፈታህ መስቀልህ ስር አለሁ ጥያቄዬን ይዤ ከላዬ ውሰደው ኢየሱስ ወዳጄ አዝ፦ እስኪ መስቀልህ ስር ሸክሜን ልጣለው (፪x) አዎ ማረፊያዬ ኢየሱስ ሰላሜ በአንተ ነው እረፍቴ በአንተ ነው አዎ ሁሉ ያለቀበትን መስቀልህን እያየሁ (፪x) ኦሆ ያኔ መከራዬን ችግሬን እረሳለሁ ጭንቀቴን እረሳለሁ አዎ ሸክም ሲያንገላታኝ ቀንበር ሲከብድብኝ (፪x) ኦሆ ጨለማው በርትቶ መሄጃው ሲጠፋኝ (፪x) አዎ ቀና ብዬ ሳይህ ስጠራህ ጌታዬ (፪x) ኦሆ ፈጥነህ ድረስና ስበርው ከላዬ ቀንበሩን ከላዬ አዎ ከእናት ከአባት በላይ ቀርበህ ምትረዳኝ ሚስጢሬን ተካፋይ ማን እንዳንተ ጌታ ገበናዬን ሸፋኝ ሚስጢረኛዬ ነህ ከማንም ከምንም ትበልጥብኛለህ ከታላቁ ስፍራ ከእዛ የወረድከው ፍቅር ያስገደደህ ለእኔ ነው . (1) . ችግሬን ሚረዳኝ እንዳንተ የለምና ሁሉን ነግርሃለሁ ፊትህን . (2) . እናንተ ደካሞች ሸክም የከበዳችሁ ሁሉ ወደ እኔ ኑ እኔም አሳርፋቹሃለሁ ኑ እኔም አሳርፋቹሃለሁ [1]
إظهار الكل...
2ኛ ቆሮንቶስ 12 (አዲሱ መ.ት) ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯ ⁷ ከዚህ ታላቅ መገለጥ የተነሣ እንዳልታ በይ የሥጋዬ መውጊያ፣ እርሱም የሚያሠቃየኝ የሰይጣን መልእክተኛ ተሰጠኝ። ⁸ ይህ ነገር ከእኔ እንዲወገድልኝ፣ ጌታን ሦስት ጊዜ ለመንሁት፤ ⁹ እርሱ ግን፣ “ጸጋዬ ይበቃሃል፤ ኀይሌ ፍጹም የሚሆነው በድካም ጊዜ ነውና” አለኝ። ስለዚህ የክርስቶስ ኀይል በእኔ ያድር ዘንድ፣ ይበልጥ ደስ እያለኝ በድካሜ እመካለሁ።
إظهار الكل...
Ayelign Dawit: . ◉ ይብሱን ወደድኩህ ◉ . ▯▻ ዘማሪት ህሊና ዳዊት ◅▯ ▯▻5:12 min 🎥 31 MB ◅▯ Share ⚡️Share👇 @great_commission @great_commission
إظهار الكل...