ar
Feedback
HOP Ministry

HOP Ministry

الذهاب إلى القناة على Telegram

HOP Ministry — Hear. Obey. Practice. A discipleship platform sharing devotionals, revival histories, spiritual biographies, testimonies, and Amharic Christian literature to build Christ-like lives. Based on Luke 11:28.

إظهار المزيد
لم يتم تحديد البلدالفئة غير محددة
560
المشتركون
+324 ساعات
+217 أيام
+5530 أيام
أرشيف المشاركات
📚✨ HOP Reads is here! ✨📚 Our first reading journey begins with “The Martyr of the Catacombs” 🕯️📖 A powerful story of fait
📚✨ HOP Reads is here! ✨📚 Our first reading journey begins with “The Martyr of the Catacombs” 🕯️📖 A powerful story of faith, courage, and sacrifice — reminding us that true devotion is revealed not only in comfort, but also in times of challenge and persecution. Join us as we open this book together, reflect on its lessons, and discover how stories of faith can shape our lives today. ✨ 📖 One book. One journey. One community growing together.HOP Reads — Hear. Obey. Practice. Join our platforms and be part of the journey: 📍 Facebook Page: https://www.facebook.com/hopministry10 📍 Telegram Channel: https://t.me/hopministry10 📍 TikTok: @hopministry #HOPReads #TheMartyrOfTheCatacombs #FaithJourney #ChristianReading #GrowingInFaith #HearObeyPractice

“ኢየሱስም እንዲህ አላቸው፤ “የእኔ ምግብ የላከኝን ፈቃድ ማድረግና ሥራውን መፈጸም ነው፤”   — ዮሐንስ 4፥34 (አዲሱ መ.ት) “ቀን ሳለ፣ የላከኝን ሥራ መሥራት አለብን፤ ማንም ሊሠራ የማይችልበት ሌሊት ይመጣል፤”   — ዮሐንስ 9፥4 (አዲሱ መ.ት) #HOPMinistry #HearObeyPractice #DailyDevotional

“ኢየሱስም እንዲህ አላቸው፤ “የእኔ ምግብ የላከኝን ፈቃድ ማድረግና ሥራውን መፈጸም ነው፤”   — ዮሐንስ 4፥34 (አዲሱ መ.ት) t.me/hopministry10

መዝሙር 119 (አዲሱ መ.ት) ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯ ¹⁶² ትልቅ ምርኮ እንዳገኘ ሰው፤ በቃልህ ደስ አለኝ። ¹⁶³ ሐሰትን እጠላለሁ፤ እጸየፋለሁ፤ ሕግህን ግን ወደድሁ። “ቃልህ በተገኘ ጊዜ በላሁት፤ የሠራዊት አምላክ እግዚአብሔር ሆይ፤ በስምህ ተጠርቻለሁና፣ ቃልህ ሐሤትና የልብ ደስታ ሆነልኝ።”   — ኤርምያስ 15፥16 (አዲሱ መ.ት) 2ኛ ጢሞቴዎስ 3 (አዲሱ መ.ት) ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯ ¹⁵ ከሕፃንነትህም ጀምረህ፣ በክርስቶስ ኢየሱስ በማመን መዳን የሚገኝበትን ጥበብ ሊሰጡህ የሚችሉትን ቅዱሳት መጻሕፍትን ዐውቀሃል። ¹⁶ ቅዱሳት መጻሕፍት ሁሉ የእግዚአብሔር መንፈስ ያለባቸው ናቸው፤ ለማስተማር፣ ለመገሠጽ፣ ለማቅናት በጽድቅም መንገድ ለመምከር ይጠቅማሉ፤ ¹⁷ ይኸውም የእግዚአብሔር ሰው ለመልካም ሥራ ሁሉ ብቁ ሆኖ እንዲገኝ ነው። “የእግዚአብሔር ቃል ሕያውና የሚሠራ ነውና፤ በሁለት በኩል ስለት ካለው ሰይፍ ሁሉ ይልቅ ስለታም ነው፤ ነፍስንና መንፈስን፣ ጅማትንና ቅልጥምን እስኪለያይ ድረስ ዘልቆ ይወጋል፤ የልብንም ሐሳብና ምኞት ይመረምራል።”   — ዕብራውያን 4፥12 (አዲሱ መ.ት) #HOPMinistry #HearObeyPractice #DailyDevotional

“ቃልህ በተገኘ ጊዜ በላሁት፤ የሠራዊት አምላክ እግዚአብሔር ሆይ፤ በስምህ ተጠርቻለሁና፣ ቃልህ ሐሤትና የልብ ደስታ ሆነልኝ።”   — ኤርምያስ 15፥16 (አዲሱ መ.ት) t.me/hopministry10

Track_05_Filegaw_Aderegegn_ፍለጋው_አደረገኝ_Aster_Abebe_Vol_2128k.m4a6.68 MB

4_5776310973908391561.m4a4.94 MB

አስር_ጊዜ_ባይህ_10_gize_bayih_ዮሴፍ_አስቻለው_Yosef_Aschalew128k.m4a6.02 MB

#Being_Empty_for_More እግዚአብሔር የትናንት አምላክ ብቻ አይደለም። የዛሬም ነው፤ ዛሬም ሕያው ነው። እርሱ ለማደስ እና እንደገና ለመስራት አቅም አያንሰውም። እግዚአብሔር ዛሬ ለመስራት ኃይል አንሶት በትናንት ትዝታ አይጠመድም፤ ዛሬም ሊሰራ፣ ሊያድስ የበረታ፤ የታመነም ነው። እግዚአብሔርን እና ኃይሉን ታምነን ሌላ አዲስ ክብር፣ ኃይል፣ መነካት እንናፍቃለን። እርሱም ማለዳ ማለዳ አዲስ የሆነ፤ ለብርታቱም ወሰን የሌለው አምላክ ስለሆነ ከትናንት በበለጠ ክብር ወደ እኛ ይመጣል። እግዚአብሔር ሆይ፣ እያየሁህ ይበልጥ እንድትስበኝ፣ እንድናፍቅህ አድርገኝ። በእግርህ ስር መንበርከክን ቀላል የሚያደርግ ፍቅር፣ ናፍቆትና መንፈሳዊ ረሃብ ስጠኝ! Being Empty for More God is not only the God of yesterday. He is also the God of today, and He is still alive and at work. He never lacks the power to renew and to do a new work. He has not grown weary or powerless. He is not confined to yesterday's memories. Today, He is still mighty to work, to restore, and to transform. Trusting in God and His power, we long for fresh glory, fresh power, and a fresh touch from Him. Because His mercies are new every morning and His power knows no limits, He comes to us with greater glory than yesterday. Emptying ourselves before God for more. Being thirsty and hungry to be filled by Him abundantly. Being not satisfied with less, but to receive more of Him. To be touched by His hands like never before. ✍️ መክሊት አየለ 📆 July 27, 2026 #HOPMinistry #HearObeyPractice #DailyDevotional

Emptying ourselves before God for more. Being thirsty and hungry to be filled by Him abundantly. Being not satisfied with less, but to receive more of Him. To be touched by His hands like never before. t.me/hopministry10

_ምድር_ላይ_ካለው_ነገር_ዘማሪ_ሳሙኤል_አዴሎ_new_ethiopian_protestant_mezmur_True.m4a9.31 MB

ሉቃስ 12 (አዲሱ መ.ት) ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯ ⁶ አምስት ድንቢጦች በዐሥር ሳንቲም ይሸጡ የለምን? ይሁን እንጂ ከእነርሱ አንዷ እንኳ በእግዚአብሔር ዘንድ አትዘነጋም። ⁷ የእናንተ የራሳችሁ ጠጒር ሁሉ እንኳ የተቈጠረ ነው፤ እንግዲህ አትፍሩ፤ ከብዙ ድንቢጦች የበለጠ ዋጋ አላችሁ። Luke 12: 6-7 (ESV) "Are not five sparrows sold for two pennies?And not one of them is forgotten before God. Why, even the hairs of your head are all numbered. Fear not; you are of more value than many sparrows." #HOPMinistry #HearObeyPractice #DailyDevotional

4_5834464483203877310.mp32.23 MB

#በእግዚአብሔር_ታመኑ! ሉቃስ 12 (አዲሱ መ.ት) ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯ ²⁵ ለመሆኑ፣ ከእናንተ ተጨንቆ በዕድሜው ላይ አንድ ሰዓት መጨመር የሚችል ማነው? ²⁶ እንግዲህ ቀላሉን ነገር እንኳ ማድረግ የማትችሉ ከሆነ፣ ስለ ሌላው ነገር ለምን ትጨነቃላችሁ? በ July 25, 2026 የቤተክርስቲያን አገልግሎት ላይ የተቀዳ ስብከት። t.me/hopministry10

ሉቃስ 12 (አዲሱ መ.ት) ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯ ²⁵ ለመሆኑ፣ ከእናንተ ተጨንቆ በዕድሜው ላይ አንድ ሰዓት መጨመር የሚችል ማነው? ²⁶ እንግዲህ ቀላሉን ነገር እንኳ ማድረግ የማትችሉ ከሆነ፣ ስለ ሌላው ነገር ለምን ትጨነቃላችሁ? ²⁷ “እስቲ አበቦች እንዴት እንደሚያድጉ ተመልከቱ፤ አይለፉም፤ አይፈትሉም፤ ነገር ግን እላችኋለሁ፤ ሰሎሞን እንኳ በዚያ ሁሉ ክብሩ ከእነርሱ እንደ አንዷ አልለበሰም። ²⁸ እንግዲህ እግዚአብሔር ዛሬ ታይቶ ነገ ወደ እሳት የሚጣለውን የሜዳ ሣር እንዲህ የሚያለብስ ከሆነ፣ እናንተ እምነት የጐደላችሁ፣ እናንተንማ እንዴት አብልጦ አያለብሳችሁም? ²⁹ ስለዚህ ምን እንደምትበሉና ምን እንደምትጠጡ በመሻት ልባችሁ አይጨነቅ፤ ³⁰ ይህንማ በዓለም ያለ ሕዝብ ሁሉ ይፈልጋል፤ አባታችሁ እኮ ይህ ሁሉ እንደሚያስፈልጋችሁ ያውቃል። ³¹ ይልቁንስ የእግዚአብሔርን መንግሥት ፈልጉ፤ ይህም ሁሉ በተጨማሪ ይሰጣችኋል። #HOPMinistry #HearObeyPractice #DailyDevotional

📖 Hear. Obey. Practice. t.me/hopministry10

ሉቃስ 12 (አዲሱ መ.ት) ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯ ³⁵ “በአጭር ታጥቃችሁ ተዘጋጁ፤ መብራታችሁም የበራ ይሁን፤ ³⁶ ጌታቸው ከሰርግ ግብዣ እስኪመለስ እንደሚጠባበቁና መጥቶም በር ሲያንኳኳ ወዲያው ለመክፈት ዝግጁ የሆኑ ሰዎችም ምሰሉ። Luke 12: 35-36 (ESV) “Stay dressed for action and keep your lamps burning, and be like men who are waiting for their master to come home from the wedding feast, so that they may open the door to him at once when he comes and knocks." “ስለዚህ የልቡናችሁን ወገብ ታጥቃችሁና በመጠን ኖራችሁ፥ ኢየሱስ ክርስቶስ ሲገለጥ የምታገኙትን ጸጋ ፈጽማችሁ ተስፋ አድርጉ።”   — 1ኛ ጴጥሮስ 1፥13 (አማርኛ 1954) 1 Peter 1: 13 (ESV) "Therefore, preparing your minds for action, and being sober-minded, set your hope fully on the grace that will be brought to you at the revelation of Jesus Christ." #HOPMinistry #HearObeyPractice #DailyDevotional

📖 Hear. Obey. Practice. t.me/hopministry10

📖 Hear. Obey. Practice. ኢየሱስን የማውቀው በመረጃ፣ በሰሚ ሰሚ እውቀት ነው፤ ወይስ እርሱን በመጠጋት? t.me/hopministry10

#ኢየሱስን_በመጠጋት_ማወቅ! አንድን ሰው ቤተኛው፣ ቤተሰቡ፣ አብሮ ኗሪውና የተጠጋጋው ሰው በሚያውቀው ልክ ሌላው፣ የውጪ ሰው፣ አብዛኛው ሰው ሊያውቀው አይችልም። በውጪ ያለው አብዛኛው ሰው፦ ሰው ሁሉ በሰሚ ሰሚ የደረሰውና ሊያውቀው የሚችለው ጠቅለል ያለ እውቀት፣ መረጃ ይኖረዋል። ከዚህ በተቃራኒው ደግሞ ሰውየውን ጨርሶ የማያውቀውም ይኖራል። ኢየሱስን ለማወቅ ከአብዛኛው ሰው የተለየ ሁነኛ መጠጋት፣ ከእርሱ ጋር መቆየት፣ መጠጋጋት ይጠይቃል። ኢየሱስ ማን መሆኑን የሚገልጥልን፣ የሚያስረዳን መንፈስ ቅዱስ ቢሆንም የተከፈተ ልብ፣ ሊያውቀው የተጋ ማንነት ደግሞ ከእኛ ይጠበቃል። ስለ ኢየሱስ አብዛኛው ሰው ሊያውቀው የሚችለው እውቀት አይደለም በአማኞች ዘንድ በአንዳንድ ንቁ ኢ-አማንያን እንዲሁም በአጋንንት ዘንድም ሞልቷል፤ ነገር ግን መጠጋትና ከእርሱ ሕይወትን መካፈል ይጎድለዋል። ኢየሱስን ሊያዩት ሊሰሙት፣ ሊዳስሱት፣ በእርሱ ሊነኩ ወደው የቀረቡት ግን ከቃላት ያለፈ የተካፈሉትና የቀዱት ሕይወት አላቸው። ኢየሱስ የመረጃና የእውቀት ጉዳይ ብቻ አይሆንባቸውም። ኢየሱስን የማውቀው በመረጃ፣ በሰሚ ሰሚ እውቀት ነው፤ ወይስ እርሱን በመጠጋት? የዛሬው ቁልፍ መልዕክቴ፦ HOP (Hear. Obey. Practice.) Hear፦ ኢየሱስን ከጠቅላላ እውቀት ባለፈ እርሱን በመጠጋት፣ ከእርሱ ጋር በመቆየት፣ በመነካት ማወቅ የተሰጠ ልብ፣ የሰከነ አእምሮ፣ በእግሮቹ ስር ለመሆን የተጋ ጉልበት ይጠይቃል። Obey፦ ኢየሱስን ለማወቅ፣ እርሱን ለመጠጋት፦ ሕይወታችንን እንቃኝ፤ ሊገኝለት ያልወደደውን ማንነታችንን እንግራ፣ ለእርሱ ለመገኘት ራሳችንን እናሰልጥን፣ ጊዜያችንን ለእርሱ ለመሰዋት መርህ እናብጅ፣ ከትንሽ ጀምረን ፍለጋችንን እያሳደግን እንሂድ። Practice፦ የጀመርነውን እርሱን መጠጋት ሳናቋርጥ፣ ድግግሞሹን እናስቀጥል፤ የሕይወት ስርዓታችን፣ በውሎአችን ውስጥ ያለ አንዱ የሕይወት ክፍላችን፣ ልማዳችን እስኪሆን ድረስ እንቆይበት። ““ፊቴን ፈልጉ” ባልህ ጊዜ፤ ልቤ እግዚአብሔር ሆይ፤ ፊትህን እሻለሁ አለች።”   — መዝሙር 27፥8 (አዲሱ መ.ት) ✍️ መክሊት አየለ 📆 July 24, 2026 #HOPMinistry #HearObeyPractice #DailyDevotional