ar
Feedback
The Legal Oracle(Ye_Hig Mahider)

The Legal Oracle(Ye_Hig Mahider)

الذهاب إلى القناة على Telegram

Official channel of Almaw Wolie https://www.linkedin.com/in/almaw-wolie-82775183?utm_source=share_via&utm_content=profile&utm_medium=member_android

إظهار المزيد
لم يتم تحديد البلدالفئة غير محددة
1 963
المشتركون
+2124 ساعات
+787 أيام
+1 25830 أيام
عدد المنشورات

جاري تحميل البيانات...

التفاعلات
التعليقات
نجوم تيليجرام
أفضل المنشورات حسب

جاري تحميل البيانات...

تحليل النشر
المشاركات
ديناميات المشاهدات
Creditor_Priority_in_European_Bank_Insolvency_Law_Financial_Stability.pdf
505400Loading...
HUJL-Vol. 10-2026.pdf
470200Loading...
HOF Decision 2018_part_two.pdf
2 0434100Loading...
ከላይ የተያያዘው ሰነድ በአዋጅ ቁጥር 1234/2013 አንቀጽ 38 መሠረት የፌደራል ፍርድ ቤቶችን የዕረፍት/የዝግ ወቅት አተረጓጎም፣ እንዲሁም ጠቅላይ ፍርድ ቤት ማውጣት በሚገባው "ይፋዊ መመሪያ" (Directive) እና በውስጥ "ሰርኩላር ደብዳቤ" መካከል ያለውን የሕግ ደረጃ ልዩነት አጠር ያለ ዳሰሳ ያደረግኩበት ነው። በተለይም በፍርድ ቤቶች የዝግ ወቅት የዜጎች የፍትሕ የማግኘት መብት፣ የአስቸኳይ/ተረኛ ችሎቶች አሠራር እና የዳኞች ተረኝነት ሕጋዊ መሠረት ምን መሆን እንዳለበት አጭር ግላዊ ምልከታ የተደረገበት ስለሆነ አስተያየታችሁን እንድታካፍሉኝ በአክብሮት እጋብዛለሁ! በተረፈ ከ01/11/2018 ዓ/ም ጀምሮ መልካም እረፍት!
2 33625513Loading...
+1
📢 ለተከበራችሁ የቻናላችን ተከታታዮች፣ የሕግ ባለሙያዎች እና ተመራማሪዎች!   በኢትዮጵያ የወንጀል ፍትሕ አስተዳደር ታሪክ ውስጥ ለረጅም ዓመታት ሲያካሂድ የነበረውን የንጹሕ ሆኖ የመገመት ሕገ-መንግሥታዊ መብት (አንቀጽ 20(3)) እና በወንጀል ክስ ላይ የሚጠየቀውን "ከምክንያታዊ ጥርጣሬ በላይ" የማስረዳት መስፈርት መስመር ያስያዘውን ታሪካዊ የፌዴሬሽን ምክር ቤት አስገዳጅ ውሳኔ  እና በጉዳዩ ላይ በወፍ በረር ያዘጋጀሁትን አጠር ያለ የሕግ ግምገማ ከታች አያይዤላችኋለሁ። ይህ ውሳኔ የሥር ፍርድ ቤቶችን እና የሰበር ሰሚ ችሎትን ነባር የአሠራር ስህተቶች በማረም የሕገ-መንግሥቱን የበላይነት ያረጋገጠበትበመሆኑ፤ ለዳኞች፣ ለዐቃቢያነ ሕግ፣ ለተከራካሪ ጠበቆች፣ ለሕግ ተመራማሪዎች እና ተማሪዎች ሁሉ በእጅጉ አስፈላጊ ሰነድ ብየ አስባለሁ፡፡ ከታች የተያያዙትን ሁለቱንም ፋይሎች በማውረድ እንድታነቡአቸው፣ ለሙያ አጋሮቻችሁ እንድታጋሩአቸው እና አስተያየታችሁን እንድታካፍሉኝ በአክብሮት እጋብዛለሁ!
2 05742021Loading...
📌 ውድ የቻናላችን ተከታታዮች፤ ቀደም ሲል በሌሎች ሀገራት የሕግ ሥርዓትና በዓለም አቀፍ ደረጃ የዳኝነት ጀግንነት (Judicial Courage) ያለበትን ደረጃ፣ መገለጫዎችና የታዩ ታሪካዊ የፍርድ ውሳኔዎችን የሚዳስሰውን አጠር ላይ ጽሑፍ ማካፈላችን ይታወሳል። አሁን ደግሞ፣ ያንን መሠረታዊ ዓለም አቀፋዊ እሳቤ ወደ እኛ ሀገር ተግባራዊ እውነታ በማምጣት፣ ጉዳዩን በኢትዮጵያ የሕግ ሥርዓት መነጽር በጥልቀት የሚመረምረውንና “በኢትዮጵያ የሕግ ሥርዓት ውስጥ የዳኝነት ጀግንነት፡ በጎ ምግባር፣ ግዴታ እና የሕገ-መንግሥታዊ ፍትሕ አስፈላጊነቶች” (Judicial Courage in the Ethiopian Legal System: Virtue, Duty, and the Imperatives of Constitutional Justice) በሚል ርዕስ የተዘጋጀውን የተሟላ የሕግ ጥናት ይዘንላችሁ ቀርበናል። ይህ አጭር ጽሑፍ፦ - በኢትዮጵያ ሕገ-መንግሥታዊና የሕግ ማዕቀፍ ውስጥ ለዳኝነት ነጻነት የተሰጡትን መደበኛ ዋስትናዎች፤ - በተግባር ያሉትን የፖለቲካ ጣልቃገብነቶች፣ መዋቅራዊ ድክመቶችና የታሪክ ፈተናዎች፤ - የዳኝነት ጀግንነት በጉልህ የታየባቸውን የፍርድ ቤት ውሳኔዎች (በተለይም በግል ሕግና በንግድ ክርክሮች) እና በሌላ በኩል ደግሞ በፖለቲካዊና በሰብአዊ መብት ጉዳዮች ላይ የታዩትን ክፍተቶች፤ እንዲሁም - የሕግ የበላይነትን እውን ለማድረግ ወደፊት ሊወሰዱ የሚገባቸውን የማሻሻያ አቅጣጫዎች በጥልቀትና በስፋት ይተነትናል። ከቀደመው ዓለም አቀፋዊ ዳሰሳችን ቀጥሎ፣ የዚህ በኢትዮጵያ ሁኔታ ላይ ያተኮረ ምልከታ ከዚህ መልእክት ተያይዞ (Attached) የቀረበ በመሆኑ ሰነዱን በመክፈት እንድታነቡት እንጋብዛለን። 📖 መልካም ንባብ! ጽሑፉን ካነበባችሁ በኋላ ያላችሁን ሙያዊ አስተያየት፣ ጥያቄና ትች
2 1461725Loading...
የዳኝነት “ጀግንነት”.docx
1 8711802Loading...
ክቡራን ሰላም! ይህን ቻናል ሳብስክራብ ያላደረጋችሁ ሰዎች ሳብስክራይብ አድርጋችሁ ብትጠቀሙ መልካም ነው፡፡ ተደራሽነቱ የሚሰፋውም አንዱ መንገድ ሳብስክራይብ ማድረግ ይመስለኛል፡፡ ጠቃሚ ካልሆነም ምክር ለግሱ! ዋነኛ ዓላማው መረጃ መለዋወጥ ብቻ መሆኑ ይታወቅልኝ!
1 0400129Loading...
An Essay on the New Public Defender for the 21st Century.pdf
1 088512Loading...
Leading Works in Legal Ethics (Julian Webb - Editor).pdf
1 101600Loading...