cookie

Sizning foydalanuvchi tajribangizni yaxshilash uchun cookie-lardan foydalanamiz. Barchasini qabul qiling», bosing, cookie-lardan foydalanilishiga rozilik bildirishingiz talab qilinadi.

avatar

ፋሲል ከነማ /አፄዎቹ/ የኛ™

የአፄዎቹ ፈጣን የመረጃ ምንጭ The oldest and most popular Fasil Kenema Sport Club was established in 1960. This legendary Emperors Club has been around for 55 years. 🔴 ለአስተያየት @FASILKFCBOT

Ko'proq ko'rsatish
Efiopiya1 319Амхара1 076Sport4 783
Advertising posts
15 174Obunachilar
Ma'lumot yo'q24 soatlar
-317 kunlar
-11230 kunlar

Ma'lumot yuklanmoqda...

Обуначиларнинг ўсиш даражаси

Ma'lumot yuklanmoqda...

#የሃዘን መግለጫ! የባሕር ዳር ከነማ እና የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ተጫዋች የነበረው አለልኝ አዘነ በድንገት አረፈ:: መጋቢት 18/2016 ሌሊት ላይ የባሕር ዳር ከነማ እና የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ተጫዋች የነበረው አለልኝ አዘነ በድንገት ህይወቱ ማለፉ ተሰምቷል። ተጫዋቹ በጉዳት ምክንያት ከክለቡ ስብስብ ጋር ያልነበረ ሲሆን በትውልድ ቦታው አርባ ምንጭ ሌሊት በድንገት ማረፉ ተገልጿል። ስርዓተ ቀብሩ ዛሬ መጋቢት 18, 2016 በአርባ ምንጭ እንደሚፈፀም ከክለቡ ማህበራዊ ትስስር ገፅ ያገኘነው መረጃ ያመለክታል። በፋሲል ከነማ ስፖርት ክለብ እና በደጋፊዎቹ ስም በአለልኝ አዘነ ድንገተኛ ህልፈት የተሰማንን ሀዘን እየገለፅን ለቤተሰቦቹ:ለወዳጅ ዘመዶቹ :ለባህርዳር ከነማ እግርኳስ ክለብና ለመላው የስፖርት ቤተሰብ መፅናናትን ይመኛል። . 🇦🇹#ፋሲል_ከነማ_ከክለብም_በላይ_ነው🇦🇹 @FASILSC
Hammasini ko'rsatish...
. #የኢትዮጵያ_ፕሪሚየር_ሊግ_19ኛ_ሳምንት_ጨዋታ . ⚽Ethiopian Premier League.. . ኢትዮጵያ ቡና 🆚 ፋሲል ከነማ 🗓️ ሀሙስ መጋቢት 19/2016 🕛 1:00 ምሽት 🏟 ድሬዳዋ ስታዲየም 🏆 ድል ለአፄዎቹ!! . 🇦🇹#ፋሲል_ከነማ_ከክለብም_በላይ_ነው🇦🇹 @FASILSC
Hammasini ko'rsatish...
👍 29 7🔥 1
የጨዋታ 143 ውጤት !
Hammasini ko'rsatish...
👍 37🤔 4🤬 4 2
45+1' ጎል ቃልኪዳን ዘላለም (ፋሲል ከነማ 1-1 ሲዳማ ቡና) @FASILSC
Hammasini ko'rsatish...
👍 15🤩 1
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 18ኛ ሳምንት ጨዋታ የመጀመሪያ አሰላለፍ🇦🇹 ፋሲል ከነማ VS ሲዳማ ቡና እናሸንፋለን🇦🇹🇦🇹🇦🇹🇦🇹🇦🇹 @FASILSC
Hammasini ko'rsatish...
👍 23 6🔥 1
እንኳን ደስ ያለን አፄዎቹ አሸንፈናል🇦🇹
Hammasini ko'rsatish...
97👍 30🔥 10
🇦🇹🇦🇹#ደብል_ጃኖ_ማሊያ_በገበያ_ላይ_ዋለ🇦🇹🇦🇹 የብዙሀን ደጋፊዎቻችን ጥያቄ የነበርው ደብል ጃኖ ማሊያ ዛሬ በሁሉም የመሸጫ መደብሮቻችን ለገብያ ቀርቧል።እንደሚታወቀው በዚህ አመት ክለባችን ከሚጠቀምባቸው ሶስት አይነት መለያዎች ውስጥ ቢጫው ማሊያ ለገብያ ቀርቦ የቆየ ሲሆን ዛሬ ደግሞ ደብል ጃኖ ማሊያ ለሽያጭ መቅረቡን እየገለፅን ለገብያ ያልቀረቡ ቀሪ ማሊያዎችን በቅርብ ጊዜ የምናቀርብ መሆኑን እንገልፃለን። 🇦🇹የአንዱ ማሊያ የመሸጫ ዋጋ 600 (ስድስት መቶ ብር) ብቻ🇦🇹 🇦🇹#የፋሲል_ከነማ_የደጋፊዎች_ማህበር🇦🇹 🇦🇹#ፋሲል_ከነማ_ከክለብም_በላይ_ነው🇦🇹
Hammasini ko'rsatish...
28👍 18😢 6
. #የኢትዮጵያ_ፕሪሚየር_ሊግ_17ኛ_ሳምንት_ጨዋታ . ⚽Ethiopian Premier League.. . ኢትዮጵያ መድን 🆚 ፋሲል ከነማ 🗓️ ቅዳሜ የካቲት 30/2016 🕐 1:00 🏟 ድሬዳዋ ስታዲየም 🏆 ድል ለአፄዎቹ!! . 🇦🇹#ፋሲል_ከነማ_ከክለብም_በላይ_ነው🇦🇹 @FASILSC
Hammasini ko'rsatish...
👍 29👎 1
ዐፄዎቹ ሁለት ተጫዋቾች አስፈርመዋል በአሠልጣኝ ውበቱ አባተ የሚመራው ፋሲል ከነማ የማጥቃት እና የመከላከል ባህሪ ያላቸው ሁለት ተጫዋቾችን ወደ ስብስቡ ቀላቅሏል። በዘንድሮ የውድድር ዘመን የቀድሞ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን አሠልጣኝ ውበቱ አባተን በመቅጠር ሊጉን የጀመሩት ዐፄዎቹ በ16 ጨዋታዎች 26 ነጥቦችን በመሰብሰብ 5ኛ ደረጃ ላይ እንደተቀመጡ ይታወቃል። ክለቡ በሁለተኛው ዙር የበለጠ ተጠናክሮ ለመቅረብ በሁለቱ የፍፁም ቅጣት ምት ክልሎች ግልጋሎት የሚሰጡትን ሁለት ተጫዋቾች ማስፈረሙን ሶከር ኢትዮጵያ አረጋግጣለች። ፋሲልን የተቀላቀለው የመጀመሪያው ተጫዋች ተከላካዩ ሀቢብ መሐመድ ነው። ጋናዊው የቀድሞ አሻንቲ ጎልድ፣ አሳንቲኮቶኮ እና ድሪምስ ተከላካይ ዓምና ኢትዮጵያ መድንን በመቀላቀል የሀገራችንን ሊግ የተዋወቀ ሲሆን በዘንድሮ ዓመት ደግሞ ወደ አዳማ ከተማ አምርቶ ነበር። ተጫዋቹ ከክፍያ ጋር በተያያዘ ከአዳማ ከተማ ጋር ሳይስማማ ቀርቶ ውሉን በማፍረስ ለፋሲል ፊርማውን አኑሯል። ሁለተኛው ተጫዋች ደግሞ አጥቂው አፍቅሮት ሰለሞን ነው። የእግርኳስ ህይወቱን መነሻ በደደቢት ተስፋ ቡድን ያደረገው አፍቅሮት በዋናው ቡድን የተወሰነ ጊዜ ቆይታ ካደረገ በኋላ ወደ ኢትዮጵያ መድን እና ገላን ከተማ አምርቶ የተጫወተ ሲሆን ዘንድሮ ደግሞ በሀምበሪቾ ቤት ጥሩ ጊዜ አሳልፎ አሁን መዳረሻው ፋሲል ሆኗል። Soccer Ethiopia @FASILSC
Hammasini ko'rsatish...
👍 35😁 1
የኢትዮጵያ ፕሪሚዩር ሊግ ደረጃ ሰንጠረዥ ከ16ኛ ሳምንት ጨዋታዎች በኃላ...
Hammasini ko'rsatish...
👍 15 2😁 1
Kirish va batafsil ma'lumotga kirish

Biz sizga kirlanganingizdan so'ng bu kunodaliklarni ochamiz. Biz va'da qilamiz, bu tez!