114 313
Obunachilar
-5724 soatlar
-3437 kunlar
-1 24730 kunlar
Postlar arxiv
Repost from N/a
💸😃😗😳😔
🔴 ሰበር ዜና ዛሬ ትምህርት ሚኒሰትር ያወጣው አዲስ ያልተጠበቀ መግለጫ ‼️
ሙሉ መግለጫውን ለማንበብ ከስር open ሚለውን ይጫኑ 👇👇
📃ሙሉ መግለጫውን ያንብቡ📚
📃በፅሁፍ ለማንበብ📃
👀ክፈት⁉️
Repost from N/a
የፍቅረኛችሁን ሰው ስም የመጀመርያ ፊደል በመጫን ስለ ፍቅረኛዎ ይወቁ ❣︎❣
😍😍😍
ዳይ ለሁላችሁም ነው እንዳያመልጥዎ!!!!👇👇👇👇👇
❤️A❤️
❤️B❤️
❤️C❤️
❤️D❤️
❤️E❤️
❤️F❤️
❤️G❤️
❤️H❤️
❤️I❤️
❤️J❤️
❤️K❤️
❤️L❤️
❤️M❤️
❤️N❤️
❤️O❤️
❤️P❤️
❤️Q❤️
❤️R❤️
❤️S❤️
❤️P❤️
❤️U❤️
❤️V❤️
❤️W❤️
❤️X❤️
❤️Y❤️
🌞Z🌞
Repost from N/a
የ125 ብር ካርድ ሊለቀቅ ነው 9 ደቂቃ ብቻ ነው የቀራው። ቶሎ ከስር JOIN ሚለውን ነክታቹ JOIN REQUEST ላኩ 🏃♀️🏃♂️
JOIN🥰
Repost from N/a
Photo unavailableShow in Telegram
🌹♥️🌹የሴት ጓደኛ ለመያዝ አስበህ ታውቃለህ ምን ልበላት ብለህ ቃላትስ አተህ ታውቃለህ🌹🌹 እንግዲያውስ የፍቅር ቃላት ፍለጋ አበቃ በቀላሉ ማግኘት ትችላለህ🥰🌹👇🌹👇🌹
https://t.me/addlist/ywaPLkXhze04NGY0
🌷❤️✨የፍቅር ቃላት✨❤️🌷
🌷❤️✨አፈቅርሻለሁ ለማለት✨❤️🌷
🌷❤️✨አፈቅርሀለሁ ለማለት✨❤️🌷
🌷❤️✨የጋብቻ ጥያቄ✨❤️🌷
🌷❤️✨ፍቅረኛ ለመያዝ✨❤️🌷
🌷✨❤️ሴት ልጅ እንድትወድህ❤️✨🌷
🌷❤️✨ወንድ ልጅ እንዲወድሽ✨❤️🌷
🌷❤️✨የፍቅር አባባል ✨❤️🌷
🌷❤️✨የፍቅር ታሪኮች✨❤️🌷
🌷❤️✨ሰርፕራይዝ ለማደረግ✨❤️🌷
Repost from N/a
ጅንጀና style part 1
😘😘😘😘😘😘😘
❤️❤️❤️❤️❤️❤️❤️
❤ 1
ጅንጀና🥰
part 1
🏃♀ join 🏃♂
Repost from N/a
Hammasini ko'rsatish...❤ 2
🎶 JOIN 🎶
Repost from N/a
💸😃😗😳😔
🔴 ሰበር ዜና ዛሬ ትምህርት ሚኒሰትር ያወጣው አዲስ ያልተጠበቀ መግለጫ ‼️
ሙሉ መግለጫውን ለማንበብ ከስር open ሚለውን ይጫኑ 👇👇
📃ሙሉ መግለጫውን ያንብቡ📚
📃በፅሁፍ ለማንበብ📃
👀ክፈት⁉️
Repost from N/a
የፍቅረኛችሁን ሰው ስም የመጀመርያ ፊደል በመጫን ስለ ፍቅረኛዎ ይወቁ ❣︎❣
😍😍😍
ዳይ ለሁላችሁም ነው እንዳያመልጥዎ!!!!👇👇👇👇👇
❤️A❤️
❤️B❤️
❤️C❤️
❤️D❤️
❤️E❤️
❤️F❤️
❤️G❤️
❤️H❤️
❤️I❤️
❤️J❤️
❤️K❤️
❤️L❤️
❤️M❤️
❤️N❤️
❤️O❤️
❤️P❤️
❤️Q❤️
❤️R❤️
❤️S❤️
❤️P❤️
❤️U❤️
❤️V❤️
❤️W❤️
❤️X❤️
❤️Y❤️
🌞Z🌞
Repost from N/a
Photo unavailableShow in Telegram
🚨ከ17 ደቂቃ በኃላ ይጠፋል
የ200 ብር ካርድ የሚያሸንፍ ጥያቄ !!
በኢትዮጽያ በጣም አስቸጋሪ የነበረዉ ረሀብ መቼ አመተ ምህረት ነዉ
ሀ. 1983
ለ. 1989
ሐ. 1991
➡️ መልስ ለመስጠት ⬅️
Repost from N/a
ጅንጀና style part 1
😘😘😘😘😘😘😘
❤️❤️❤️❤️❤️❤️❤️
ለሴት 🙋♀
ለወንድ 🙋
🥰 JOIN 🥰
Repost from N/a
Photo unavailableShow in Telegram
💝💝💝ሴቶችን ፍቅር ለማስያዝ💝💝💝
💝💝💝ወንዶችን በፍቅር ለመጣል💝💝💝
💝💝💝መሳጭ የፍቅር ታሪክ💝💝💝
💝💝💝የፍቅር አባባሎች💝💝💝
💝💝💝የፍቅር ግጥሞች💝💝💝
💝💝💝የፍቅር ደብዳቤዎች💝💝💝
💝💝💝አፍቅርሻለሁ💝💝💝
💝💝💝አፈቅርሀለሁ💝💝💝
💝💝💝ይቅርታ ለመጠየቅ💝💝💝
የሁለት ፍቅረኛሞች ታሪክ
አንድ ወጣት አንዲትን ልጅ ያፈቅራት ነበርና አንድ ጉዞ ላይ አብረው ተጉዘው ነበር። የጉዞው ቡድን በሆነች መንደር መግቢያ አከባቢ አዳራቸውን ሲያረጉ ልጁም ጨለማውን ተገን በማድረግ ወደ ሚወዳት ልጅት ጋር በመሄድ እንድትመቻቸው ይጠይቃታል ።
እሷም እስቲ ሰዎች ሁሉ ተኝተው እንደሆነ ተመልከት ትለዋለች። አይቶ መጥቶ ሁሉም እንደተኙ እና ምቹ አጋጣሚ እንደሆነ ነገራት። እሷ ግን .....ሙሉታሪኩን ያንብቡ Read more
👉 READ MORE 🤏
📃ሙሉ ታሪኩን ለማንበብ📃
Repost from N/a
Photo unavailableShow in Telegram
🚨እድሜዎ ስንት ነው ?
ከ15 አመት በታች
ከ 15 እስከ 18
ከ 18 እስከ 21
ከ 21 አመት በላይ
Repost from N/a
💸😃😗😳😔
🔴 ሰበር ዜና ዛሬ ትምህርት ሚኒሰትር ያወጣው አዲስ ያልተጠበቀ መግለጫ ‼️
ሙሉ መግለጫውን ለማንበብ ከስር open ሚለውን ይጫኑ 👇👇
📃ሙሉ መግለጫውን ያንብቡ📚
📃በፅሁፍ ለማንበብ📃
👀ክፈት⁉️
Repost from N/a
Photo unavailableShow in Telegram
❤️የተወለዱበትን ወር ይምረጡ....❤
💕መስከረም🌸
💕ጥቅምት🌸
💕ህዳር🌸
💕ታህሳስ🌸
💕ጥር 🌸
💕የካቲት🌸
💕መጋቢት🌸
💕ሚያዚያ🌸
💕ግንቦት🌸
💕ሰኔ🌸
💕ሀምሌ🌸
💕ነሐሴ🌸
💕🌸ጷግሜ🌸💕
Repost from MOON LAPTOPS
🔱NEW DISCOUNT PRICE!🔱
🔱Hp probook🔱
⭐Core i5-4300m @2.6ghz 😳
🌟up to 3.3ghz speed 😁
🌟Model : Hp probook 640
🌟Condition: BRAND NEW
🔱GRAPHICS: intel HD graphics
🌟 Screen :14.1inch 1080p FHD
🌟 Storage : 500GB HDD
🌟Ram : 4gb DDR3L😳
🌟:5hr.+ hours battery life 👌
🌟HD Sound system
🌟BAG + ORGINAL
🌟BATTERY+CHARGER
💰Price :19,500birr
📲. 💼With Bag💼
🛡️Including 1Year Warranty 🛡
📲call Us @
+251917755127
+251703705127
📥 @eladimule ለአጭር መልእክት
👇👇ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
@MoonLaptops
📍አድራሻ:- አዲስ አበባ፣ መገናኛ፣ ዘፍመሽ ሶስተኛ ፎቅ #TA332
MOON COMPUTER
ሁሉም አለ!!
❤ 9
የ2017 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል የማኅበራዊ ሳይንስ ፈተና ሁለተኛ ቀን ፈተናዎች በመላ ሀገሪቱ እየተሰጡ ነው፡፡
የትምህርት ሚኒስትር ዴኤታ አየለች እሸቴ በኮተቤ የትምህርት ዩኒቨርሲቲ በመገኘት የማኅበራዊ ሳይንስ ፈተና ሁለተኛ ቀን የፈተና አሰጣጥን ተመልክተዋል፡፡
በጠዋቱ የፈተና መርሐግብር የስኮላፕቲክ አፕቲትዩድ ፈተና የተሰጠ ሰሆን፤ ከሰዓት የጂኦግራፊ ትምህርት ፈተና ይሰጣል።
እስከ ሐምሌ 08/2017 ዓ.ም በወረቀት እና በበይነ መረብ የሚሰጠውን የማኅበራዊ ሳይንስ የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ከ299 ሺህ በላይ ተፈታኞች በሁለት ዙር እንደሚወስዱ ተገልጿል፡፡
ምስል፦ ኮተቤ የትምህርት ዩኒቨርሲቲ፣ ዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ እና ኦዳ ቡልቱም ዩኒቨርሲቲ
@tikvahuniversity
❤ 3
በትግራይ ክልል የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ መልቀቂያ ፈተና ተፈታኞች በአምቡላንስ ተጓጉዘው እየተፈተኑ እንደሆነ የክልሉ ትምህርት ቢሮ ገለፀ፡፡
የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና መሰጠት ከመጀመሩ በፊት በትግራይ ክልል ባለው የነዳጅ እጥረት ምክንያት ተማሪዎችን ወደ መፈተኛ ቦታዎች ለማድረስ እንደሚቸገር ቢሮው መግለፁ ይታወሳል፡፡
የሚመለከታቸው አካላት ድጋፍ እንዲያደርጉ ቢሮው ደብዳቤ መጻፉንና ምላሽ እንዳልተሰጠው መግለፁን መዘገባችን ይታወሳል፡፡
ሆኖም የመጀመሪያ ዙር ተፈታኞችን ለመመለስ እና የሁለተኛ ዙር ተፈታኞችን ወደ መፈተኛ ቦታዎች ለማድረስ፣ የሕዝብ ማመላለሻ አውቶቡሶች አገልግሎት የሚሰጡበት ነዳጅ ስለሌላቸው፣ አምቡላንሶችን ጭምር በማስቆም እያመላለሰ መሆኑን የትምህርት ቢሮው ኃላፊ ኪሮስ ጉዕሽ (ዶ/ር) ለሪፖርተር ተናግረዋል፡፡
የዕርዳታ እህል የሚያደርሱ ተሽከርካሪዎችን ጭምር በማስቆም ተፈታኝ ተማሪዎችን ወደ መፈተኛ ቦታዎች ማምጣታቸውን የተናገሩት ኃላፊው፤ "በዚህ ምክንያት ወደ መፈተኛ ጣቢያዎች ሳይገባ የቀረ ተፈታኝ የለም ቢባልም፣ ድንገተኛ ችግር ቢፈጠር ግን በአምቡላንስ ማጣት የሚሞት ሰው ይኖራል" ብለዋል፡፡
በክልሉ የሚታየው የነዳጅ እጥረት የ12ኛ ክፍል የመልቀቂያ ፈተና በክልሉ እየወሰዱ ያሉ ተማሪዎችን የማጓጓዝ ሥራን አስቸጋሪ እንዳደረገው ተገልጿል። #ሪፖርተር
@tikvahuniversity
❤ 4
Photo unavailableShow in Telegram
የ97 ዓመቱ የ12ኛ ክፍል ተፈታኝ! 👏
የ97 ዓመቱ የዕድሜ ባለጸጋ ተማሪ ማኖ መገሶ በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ አባያ ካምፓስ የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ሀገር አቀፍ ፈተና በመውሰድ ላይ ይገኛሉ።
ለትምህርት የነበራቸው ከፍተኛ ጉጉትና ቁጭት አሁን ላይ ለመማር ምክንያት እንደሆናቸው የሚናገሩት የዕድሜ ባለጸጋው ተማሪ፤ የዕድሜ መጨመር ትምህርት ከመማር እንደማያግድ ይገልጻሉ።
በመንግሥታዊ ተቋማት የሚሠሩ ልጆች አባት የሆኑት አዛውንቱ ተማሪ፤ በቀጣይ ትምህርታቸውን የመቀጠል ፍላጎት ያላቸው ሲሆን፤ ውጤት የሚሳካላቸው ከሆነ ዩኒቨርሲቲ ገብተው እንደሚማሩ አብራርተዋል። #አምዩ
@tikvahuniversity
❤ 6