Soccer Ethiopia
The voice of Ethiopian football For business enquiries ONLY Tell: +251940018801 Email: [email protected]
Ko'proq ko'rsatish- Kanalning o'sishi
- Post qamrovi
- ER - jalb qilish nisbati
Ma'lumot yuklanmoqda...
Ma'lumot yuklanmoqda...
በነገው ዕለት የሚደረጉትን የ22ኛው ሳምንት የሦስተኛ ቀን ሁለት መርሐ-ግብሮች የተመለከቱ መረጃዎች እንደሚከተለው ቀርበዋል። ድሬዳዋ ከተማ ከ ሻሸመኔ ከተማ በመሀል በሀዋሳ ከተማ ከገጠማቸው ሽንፈት ውጭ ባለፉት አስር ጨዋታዎች አምስት ድልና አራት…
ወጣቱ የአዳማ ከተማ አጥቂ ለሙከራ ወደ ዴንማርኩ ክለብ ያቀናል። በኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ላይ ከሚታዩ ተስፈኛ ተጫዋቾች መካከል አንዱ የሆነው ከአዳማ ከተማ ወጣት ቡድን መሠረቱን ያደረገው እና ካለፈው ዓመት ጀምሮ ዋናውን…
Hawassa Ketema edge Hambericho while Fasil Kenema were held yet again in the second day action of game week 21. Early on today an own own goal from Dink Kiyar saw Hawassa Ketema edging Hambericho 1-0. Hawassa who are now back into wining ways after three dreadful results saw them moving into 10th place with ...
የምሽቱ የፋሲል ከነማ እና አዳማ ከተማ ጨዋታ 0ለ0 በሆነ ውጤት ተጠናቋል። ፋሲል ከነማ በመጨረሻ ደቂቃ ግብ ከሀምበሪቾ ጋር በ21ኛው የሊጉ ሳምንት ነጥብ በተጋራበት ወቅት ከተጠቀሙት ቋሚ አሰላለፍ ውስጥ የአምስት ተጫዋቾችን…