cookie

Ми використовуємо файли cookie для покращення вашого досвіду перегляду. Натиснувши «Прийняти все», ви погоджуєтеся на використання файлів cookie.

avatar

Medical Information- ጤና መረጃ®️🇪🇹

ሕክምና፣ መረጃ፣ ሥራ ቅጥር፣ የትም/ት ዕድል መረጃዎች ላይ የሚያተኩር ቻነል ነው። መፍትሔው አለን! Contact፡ @tenaye24 📱 0974512131 Facebook: facebook.com/tenamereja 🌿 ለማስታወቂያ- Advert your services 0974512131 @tenaye24

Більше
Ефіопія517Мова не вказанаМедицина394
Рекламні дописи
41 064
Підписники
-424 години
-27 днів
-11830 днів

Триває завантаження даних...

Приріст підписників

Триває завантаження даних...

Vacancy Announcements:- Organization: Addis Hiwot General Hospital Location: Addis Ababa Minimum Experience: 2 years Positions 1. Position: Environmental Health Specialist Education: BSc in #Environmental_Health, #Public_Health and other related fields; with relevant skill and experience Required No: 2 2. Position: Front Desk Receptionist Education: Bachelor's in Accounting, Finance, Marketing, Social Work, or other related field; experience in healthcare industry; with relevant skill and experience 3. Position: Call Center Representative Education:  #Nursing (BSc), #Public_Health Officer and other related fields; with relevant skill and experience Required No: 2 Deadline: May 30, 2024 Vacancy Details -> Attached repost ___ Via Doctors Onlinee @tenamereja
Показати все...
👍 3
#Attention ⚠️ " ራኒቲዲን #ካንሰርን ሊያመጣ የሚችል ንጥረ ነገር በውስጡ በመገኘቱ ምክንያት #ታግዷል " - የኢትዮጵያ ምግብና መድኃኒት ባለሥልጣን ለጨጓራ ተያያዥ ህመሞች በመድኃኒትነት ጥቅም ላይ ሲውል የነበረው ' ራኒቲዲን ' የተባለው መድሃኒት በኢትዮጵያ ውስጥ ጥቅም ላይ እንዳይውል #ማገዱን የኢትዮጵያ ምግብና መድኃኒት ባለሥልጣን ለቲክቫህ ኢትዮጵያ አሳውቋል። የባለስልጣኑ የመድኃኒት ደህንነት ክትትልና የሕክምና ሙከራ መሪ ስራ አስፈጻሚ አስናቀች ዓለሙ ፤ " በመጀመሪያ ደረጃ በሌሎች ሀገር የወጡ ሪፖርቶችን አይተን ነበር። ስለዚህ በሀገራችንስ ይሄ መድሃኒት እንዴት ነው ? የሚለውን በማገናዘብ የላብራቶሪ ምርመራ አድርገናል " ብለዋል። በዚህም መድሃኒቱ ካንሰር ሊያመጣ የሚችል ' N-nitrosodimethylamine ወይም NDMA ' የተሰኘ ንጥረ ነገር እንደተገኘበት መሪ ስራ አስፈፃሚዋ ገልፀዋል። " በመሆኑም ይህንን መድሃኒት ከምዝገባ ፋይላችን አውጥተናል። የተሰራጩ መድሃኒቶችም #እንዲሰበሰቡ እና ጥቅም ላይ እንዳይውሉ መልእክት አስተላልፈናል " ብለዋል። " በዚህ በሰረትም ጥቅም እንዳይውል #ታግዷል " ሲሉ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ አረጋግጠዋል። " የጤና ባለሙያዎችም፣ የጤና ተቋማትም ሌሎች አማራጭ መድሃኒቶችን እንዲያዙ እና እንዲጠቀሙ ይህንን መድሃኒት #እንዳይጠቀሙ " ሲሉም አሳስበዋል። #TikvahEthiopiaFamilyAA #TikvahEthiopiaFamilyMekelle Via TIKVAH-ETHIOPIA @tenamereja
Показати все...
Repost from TIKVAH-ETHIOPIA
#ኢንተርን #UoG “ በኢንተርን ምዘና የተጻፈ መስፈርት የለም ” - የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ኢንተርን ሀኪሞች “ ቢሮ መጥተው ይጠይቁ ” - ዩኒቨርሲቲው የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ጤና ሳይንስ ኮሌጅ የ2016/17 ዓ/ም ኢንተርን ሀኪሞች ፦ - በኢንተርንሽፕ ምን ያህል መስራትና መማር እንዳለብን፣ - ምን መስራትና ምን እውቀት ማምጣት እንዳለብን፣ - በኢንተርን ምዘና የተፃፈ ሰዓትና መስፈርት ባለመኖሩ መፍትሄ እንዲሰጣቸው ጠይቀዋል። በተያያዘ በዩኒቨርሲቲዎቲው ተግባራዊ ሲደረግ የቆየው ለህክምና መስጫ ተረኛ አዳሪ እረፍት (Day off) እንዲሰጣቸው ኢንተርን ከመጀመራቸው ከሳምነት በፊት በደብዳቤ በመጠየቃቸው የ3 ወራት ደመወዝ እንደተቆረጠባቸው ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ገልጸዋል። “ ሥራ ከመጀመራችን ከ3 ቀናት በፊት በሥራና ትምህርት ገበታችን ላይ እንደማንገኝ በደብዳቤ አሳውቀን ከትምህርት ገበታችን ሳንገኝ ቀርተናል ” ብለው ፣ በዚህም የ3 ወራት ደመወዛቸው እንደተቆረጠና ሥራ ቢጀምሩም እንዳልተከፈላቸው አስረድተዋል። ለተከታታይ 34 ሰዓታት ያለ እረፍት መስራት፣ በሳምንት ከ90 - 94 ሰዓታት መስራት፣ አለፍ ሲልም እስከ 118 ሰዓታት በመስራት አስቸጋሪና ከአቅም በላይ የሆነው አሰራር ካልተቀየረ፦ 📌 የአእምሮ መዛል፣ የመንፈስ መቃወስ የሚስከትል 📌 የህክምና ስህተት የሚፈጥር 📌 ከሥራ በቂ እውቀት የማያስገኝ 📌 የእኩልነት መብት የሚጥስ መሆኑን በማስረዳት ሥራና ትምህርት ከመጀመራቸው በፊት ጠይቀው በሥራ ጫናና በሌሎች ምክንያቶቾ ጥያቄውን ክትትል ሳያደርጉበት እንደቆዩ አስረድተዋል።  “ ሆኖም ግን በጥያቄው ዙሪያ ተወያይተን መፍትሄ እናገኛለን ብለን ስንጠብቅ ቅጣት ተጣለብን ” ብለው፣ ለ4 ቀናት ከቆዩ በኋላ ወደ ሥራ ገበታ ቢመለሱም የ3 ወራት ደመወዝ እንዳልተከፈላቸው ተናግረዋል። የኢንተርን ምዘና መስፈርቱን፣ የሥራና መማሪያ ሰዓት ገደብ አለመቀመጡን በተመለከተ ለተነሳው ቅሬታ ምላሽ የጠየቅናቸው የጤና ሳይንሱ አካል ዶክተር ሙሉጌታ፣ “ ይህን ጥያቄ ካላቸው ቢሮ መጥተው ይጠይቁ ” ብለዋል። “ ተገቢ ዶክሜንት አለ። ስርዓተ ትምህርቱ አለ። ይህን የሚያስፈጽሙ የትምህርት ክፍል ኃላፊዎች አሉ። በእነርሱ በኩል መልስ እንሰጣለን ” ሲሉ አክለዋል። የደመወዝ መቆረጡን በተመለከተ በሰጡት ቃልም፣ “ ነገሩን ለማሳጠር ያህል ባለፈው ዶክተር አይንሸት የሰጠው መልስ ተገቢ ነው። የተለዬ መልስ ተጨማሪ መረጃ የለኝም ” ነው ያሉት። ዶ/ር አይንሸት የደመወዝ ቅሬታውን በተመለከተ ከዚህ ቀደም ለቲክቫህ ኢትዮጵያ በሰጡት ቃል፣ የኢንተርን ሀኪሞቹ ጥያቄ አቀራረብ ልክ ባለመሆኑ የ3 ደመወዝ እንደተቆረጠባቸው ገልጸው ነበር። #TikvahEthiopiaFamilyAA @tikvahethiopia
Показати все...
1😱 1
Фото недоступнеДивитись в Telegram
⚠️ለሁሉም የጤና ባለሞያዎች ➨ስልጠናው  ቅዳሜ 124/09/16 ይሰጣል። ➨NONCOMMUNICABLE DISEASE /15CEU ➨ PAIN MANAGEMENT /15CEU ➨ ANTIMICROBIAL RESISTANCE /15CEU 👨‍💻👩‍💻ያለን ቦታ ውስን ስለሆነ ፈጥነው ይአደባ 📞📞0988143656/0911975717 አድራሻችን__ አያት አደባባይ ⚠️⚠️ 4 አና ከዚያ በላይ ሆነው ለሚመጡ 1 ሰው በነፃ።
Показати все...
1,➖Ultrasound 2. Mindray Semi automatic Chemistry 3.➖ Digital centrifuge 8 hole 4. ➖Shaker 5.➖CBC 6. ➖Chemistry 46. Single flow Oxygen Concentrator 8. ➖Ultrasound trolley 9. ➖Instruments trolley 10.➖ Delivery set 11.➖ Enema set 12.➖ Minor set 13.➖ Dressing set 14. ➖Examination bed 15. ➖Patients bed 16. ➖Examination light 17.➖ Pulse oximeter 18.➖ Autoclave 19.➖Ht and wt scale 20.➖ Digital BP 21. ➖Thermometers 22. ➖Hormone analyzer 23.➖stethoscope 24.➖ Diagnostic set 25.➖ Bed screen 26.➖Infant warmer 27. ➖Infant Photherapy 28.➖ Infant Incubator 29.➖ Delivery bed 30.➖Autoclave heater 31.➖ Cautery plate 32.➖ Bipolar cable with forceps 33.➖Lamp 24,150watt & 12,100watt 34. ➖Nebulizer 35, ➖Endoscopy 36,➖C- arm 37,➖EEG 38, ➖Emg 39,➖Patient Transportation trolley 40,➖Electrical Examination bed 41.➖ manual Centrifuge 42.➖Double flow oxygen concentrator 43.➖ Electrical Centrifuge 44.➖ Mobile OR Light 45.➖Welchair 🔎Addres Semen Mazegaja, Meskelegna 📞0973019295
Показати все...
👍 1
Фото недоступнеДивитись в Telegram
🩸 Upcoming #CPD training will be on ➡️ Public Health Emergency Management (PHEM) 👉 Training Start Date: Fri May 31, 2024 (ግንቦት 23፤ 2016) 👉 Registration -- ongoing for the module, with 15 CEU For more info, https://t.me/KindsolutionCPD; https://t.me/kindsolution; kindplc.com 👇👇👇 📞0964088888 📞0974012201 📞0974013301 AA, Megenagna, Metebaber Building Office No (Main Office): 609 'Kindness + Quality' - Our Priority
Показати все...
👍 3 1
Показати все...

CALL FOR APPLICATIONS ERASMUS+ KA171 🌍 University of Valladolid Academic Year 2024-2025 🌟 78 grants are available for academic staff from partner universities of the Erasmus+ projects. 📝 The call outlines the criteria for applicant participation, aligning with the European Commission's guidelines for the ERASMUS+ program. Link: The first comment hashtag#ERASMUS hashtag#AcademicStaff hashtag#UniversityofValladolid hashtag#MobilityGrants hashtag#Internationalisation hashtag#AcademicExchange https://www.linkedin.com/feed/update/urn:li:activity:7199057442393964544/
Показати все...
ERASMUS+ call for academic staff | Shegaw Marie Bishaw posted on the topic | LinkedIn

CALL FOR APPLICATIONS ERASMUS+ KA171 🌍 University of Valladolid Academic Year 2024-2025 🌟 78 grants are available for academic staff from partner…

👍 2
Фото недоступнеДивитись в Telegram
NEW ARRIVED BW ULTRASOUND FROM MINDRAY Model: DP 15 - 12.1 inch high definition LED screen - Rechargable battery - Streamlined Work flow - Enhanced Diagnostic Confidence Available in stock Call +251962090968 Text @bme12
Показати все...
👍 2
Vacancy announcement Organization: Elnata drug store Location: 6 kilo, Addis Ababa Position: Pharmacist 2 years experience (Bsc Degree) Druggist 3 years experience (Diploma) Working hours: Monday to Saturday afternoon 7.00 to 2.30night Salary: negotiable How to Apply: candidates who meet the above requirements can submit their cv on telegeam on phon number +251912377728 @tenamereja
Показати все...
👍 1