Medical Information- ጤና መረጃ®️🇪🇹
ሕክምና፣ መረጃ፣ ሥራ ቅጥር፣ የትም/ት ዕድል መረጃዎች ላይ የሚያተኩር ቻነል ነው። መፍትሔው አለን! Contact፡ @tenaye24 📱 0974512131 Facebook: facebook.com/tenamereja 🌿 ለማስታወቂያ- Advert your services 0974512131 @tenaye24
Більше41 064
Підписники
-424 години
-27 днів
-11830 днів
- Підписники
- Перегляди допису
- ER - коефіцієнт залучення
Триває завантаження даних...
Приріст підписників
Триває завантаження даних...
Vacancy Announcements:-
Organization: Addis Hiwot General Hospital
Location: Addis Ababa
Minimum Experience: 2 years
Positions
1. Position: Environmental Health Specialist
Education: BSc in #Environmental_Health, #Public_Health and other related fields; with relevant skill and experience
Required No: 2
2. Position: Front Desk Receptionist
Education: Bachelor's in Accounting, Finance, Marketing, Social Work, or other related field; experience in healthcare industry; with relevant skill and experience
3. Position: Call Center Representative
Education: #Nursing (BSc), #Public_Health Officer and other related fields; with relevant skill and experience
Required No: 2
Deadline: May 30, 2024
Vacancy Details -> Attached
repost
___
Via Doctors Onlinee
@tenamereja
👍 3
#Attention ⚠️
" ራኒቲዲን #ካንሰርን ሊያመጣ የሚችል ንጥረ ነገር በውስጡ በመገኘቱ ምክንያት #ታግዷል " - የኢትዮጵያ ምግብና መድኃኒት ባለሥልጣን
ለጨጓራ ተያያዥ ህመሞች በመድኃኒትነት ጥቅም ላይ ሲውል የነበረው ' ራኒቲዲን ' የተባለው መድሃኒት በኢትዮጵያ ውስጥ ጥቅም ላይ እንዳይውል #ማገዱን የኢትዮጵያ ምግብና መድኃኒት ባለሥልጣን ለቲክቫህ ኢትዮጵያ አሳውቋል።
የባለስልጣኑ የመድኃኒት ደህንነት ክትትልና የሕክምና ሙከራ መሪ ስራ አስፈጻሚ አስናቀች ዓለሙ ፤ " በመጀመሪያ ደረጃ በሌሎች ሀገር የወጡ ሪፖርቶችን አይተን ነበር። ስለዚህ በሀገራችንስ ይሄ መድሃኒት እንዴት ነው ? የሚለውን በማገናዘብ የላብራቶሪ ምርመራ አድርገናል " ብለዋል።
በዚህም መድሃኒቱ ካንሰር ሊያመጣ የሚችል ' N-nitrosodimethylamine ወይም NDMA ' የተሰኘ ንጥረ ነገር እንደተገኘበት መሪ ስራ አስፈፃሚዋ ገልፀዋል።
" በመሆኑም ይህንን መድሃኒት ከምዝገባ ፋይላችን አውጥተናል። የተሰራጩ መድሃኒቶችም #እንዲሰበሰቡ እና ጥቅም ላይ እንዳይውሉ መልእክት አስተላልፈናል " ብለዋል።
" በዚህ በሰረትም ጥቅም እንዳይውል #ታግዷል " ሲሉ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ አረጋግጠዋል።
" የጤና ባለሙያዎችም፣ የጤና ተቋማትም ሌሎች አማራጭ መድሃኒቶችን እንዲያዙ እና እንዲጠቀሙ ይህንን መድሃኒት #እንዳይጠቀሙ " ሲሉም አሳስበዋል።
#TikvahEthiopiaFamilyAA
#TikvahEthiopiaFamilyMekelle
Via TIKVAH-ETHIOPIA
@tenamereja
Repost from TIKVAH-ETHIOPIA
#ኢንተርን #UoG
“ በኢንተርን ምዘና የተጻፈ መስፈርት የለም ” - የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ኢንተርን ሀኪሞች
“ ቢሮ መጥተው ይጠይቁ ” - ዩኒቨርሲቲው
የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ጤና ሳይንስ ኮሌጅ የ2016/17 ዓ/ም ኢንተርን ሀኪሞች ፦
- በኢንተርንሽፕ ምን ያህል መስራትና መማር እንዳለብን፣
- ምን መስራትና ምን እውቀት ማምጣት እንዳለብን፣
- በኢንተርን ምዘና የተፃፈ ሰዓትና መስፈርት ባለመኖሩ መፍትሄ እንዲሰጣቸው ጠይቀዋል።
በተያያዘ በዩኒቨርሲቲዎቲው ተግባራዊ ሲደረግ የቆየው ለህክምና መስጫ ተረኛ አዳሪ እረፍት (Day off) እንዲሰጣቸው ኢንተርን ከመጀመራቸው ከሳምነት በፊት በደብዳቤ በመጠየቃቸው የ3 ወራት ደመወዝ እንደተቆረጠባቸው ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ገልጸዋል።
“ ሥራ ከመጀመራችን ከ3 ቀናት በፊት በሥራና ትምህርት ገበታችን ላይ እንደማንገኝ በደብዳቤ አሳውቀን ከትምህርት ገበታችን ሳንገኝ ቀርተናል ” ብለው ፣ በዚህም የ3 ወራት ደመወዛቸው እንደተቆረጠና ሥራ ቢጀምሩም እንዳልተከፈላቸው አስረድተዋል።
ለተከታታይ 34 ሰዓታት ያለ እረፍት መስራት፣ በሳምንት ከ90 - 94 ሰዓታት መስራት፣ አለፍ ሲልም እስከ 118 ሰዓታት በመስራት አስቸጋሪና ከአቅም በላይ የሆነው አሰራር ካልተቀየረ፦
📌 የአእምሮ መዛል፣ የመንፈስ መቃወስ የሚስከትል
📌 የህክምና ስህተት የሚፈጥር
📌 ከሥራ በቂ እውቀት የማያስገኝ
📌 የእኩልነት መብት የሚጥስ መሆኑን በማስረዳት ሥራና ትምህርት ከመጀመራቸው በፊት ጠይቀው በሥራ ጫናና በሌሎች ምክንያቶቾ ጥያቄውን ክትትል ሳያደርጉበት እንደቆዩ አስረድተዋል።
“ ሆኖም ግን በጥያቄው ዙሪያ ተወያይተን መፍትሄ እናገኛለን ብለን ስንጠብቅ ቅጣት ተጣለብን ” ብለው፣ ለ4 ቀናት ከቆዩ በኋላ ወደ ሥራ ገበታ ቢመለሱም የ3 ወራት ደመወዝ እንዳልተከፈላቸው ተናግረዋል።
የኢንተርን ምዘና መስፈርቱን፣ የሥራና መማሪያ ሰዓት ገደብ አለመቀመጡን በተመለከተ ለተነሳው ቅሬታ ምላሽ የጠየቅናቸው የጤና ሳይንሱ አካል ዶክተር ሙሉጌታ፣ “ ይህን ጥያቄ ካላቸው ቢሮ መጥተው ይጠይቁ ” ብለዋል።
“ ተገቢ ዶክሜንት አለ። ስርዓተ ትምህርቱ አለ። ይህን የሚያስፈጽሙ የትምህርት ክፍል ኃላፊዎች አሉ። በእነርሱ በኩል መልስ እንሰጣለን ” ሲሉ አክለዋል።
የደመወዝ መቆረጡን በተመለከተ በሰጡት ቃልም፣ “ ነገሩን ለማሳጠር ያህል ባለፈው ዶክተር አይንሸት የሰጠው መልስ ተገቢ ነው። የተለዬ መልስ ተጨማሪ መረጃ የለኝም ” ነው ያሉት።
ዶ/ር አይንሸት የደመወዝ ቅሬታውን በተመለከተ ከዚህ ቀደም ለቲክቫህ ኢትዮጵያ በሰጡት ቃል፣ የኢንተርን ሀኪሞቹ ጥያቄ አቀራረብ ልክ ባለመሆኑ የ3 ደመወዝ እንደተቆረጠባቸው ገልጸው ነበር።
#TikvahEthiopiaFamilyAA
@tikvahethiopia
❤ 1😱 1
Фото недоступнеДивитись в Telegram
⚠️ለሁሉም የጤና ባለሞያዎች
➨ስልጠናው ቅዳሜ 124/09/16 ይሰጣል።
➨NONCOMMUNICABLE DISEASE /15CEU
➨ PAIN MANAGEMENT /15CEU
➨ ANTIMICROBIAL RESISTANCE /15CEU
👨💻👩💻ያለን ቦታ ውስን ስለሆነ ፈጥነው ይአደባ
📞📞0988143656/0911975717
አድራሻችን__ አያት አደባባይ
⚠️⚠️ 4 አና ከዚያ በላይ ሆነው ለሚመጡ 1 ሰው በነፃ።
1,➖Ultrasound
2.➖ Mindray Semi automatic Chemistry
3.➖ Digital centrifuge 8 hole
4. ➖Shaker
5.➖CBC
6. ➖Chemistry
46. ➖Single flow Oxygen Concentrator
8. ➖Ultrasound trolley
9. ➖Instruments trolley
10.➖ Delivery set
11.➖ Enema set
12.➖ Minor set
13.➖ Dressing set
14. ➖Examination bed
15. ➖Patients bed
16. ➖Examination light
17.➖ Pulse oximeter
18.➖ Autoclave
19.➖Ht and wt scale
20.➖ Digital BP
21. ➖Thermometers
22. ➖Hormone analyzer
23.➖stethoscope
24.➖ Diagnostic set
25.➖ Bed screen
26.➖Infant warmer
27. ➖Infant Photherapy
28.➖ Infant Incubator
29.➖ Delivery bed
30.➖Autoclave heater
31.➖ Cautery plate
32.➖ Bipolar cable with forceps
33.➖Lamp 24,150watt &
12,100watt
34. ➖Nebulizer
35, ➖Endoscopy
36,➖C- arm
37,➖EEG
38, ➖Emg
39,➖Patient Transportation trolley
40,➖Electrical Examination bed
41.➖ manual Centrifuge
42.➖Double flow oxygen concentrator
43.➖ Electrical Centrifuge
44.➖ Mobile OR Light
45.➖Welchair
🔎Addres Semen Mazegaja, Meskelegna
📞0973019295
👍 1
Фото недоступнеДивитись в Telegram
🩸 Upcoming #CPD training will be on
➡️ Public Health Emergency Management (PHEM)
👉 Training Start Date: Fri May 31, 2024 (ግንቦት 23፤ 2016)
👉 Registration -- ongoing for the module, with 15 CEU
For more info, https://t.me/KindsolutionCPD; https://t.me/kindsolution; kindplc.com
👇👇👇
📞0964088888
📞0974012201
📞0974013301
AA, Megenagna, Metebaber Building Office No (Main Office): 609
'Kindness + Quality' - Our Priority
👍 3❤ 1
CALL FOR APPLICATIONS ERASMUS+ KA171 🌍
University of Valladolid
Academic Year 2024-2025
🌟 78 grants are available for academic staff from partner universities of the Erasmus+ projects.
📝 The call outlines the criteria for applicant participation, aligning with the European Commission's guidelines for the ERASMUS+ program.
Link: The first comment
hashtag#ERASMUS hashtag#AcademicStaff hashtag#UniversityofValladolid hashtag#MobilityGrants hashtag#Internationalisation hashtag#AcademicExchange
https://www.linkedin.com/feed/update/urn:li:activity:7199057442393964544/
ERASMUS+ call for academic staff | Shegaw Marie Bishaw posted on the topic | LinkedIn
CALL FOR APPLICATIONS ERASMUS+ KA171 🌍 University of Valladolid Academic Year 2024-2025 🌟 78 grants are available for academic staff from partner…
👍 2
Фото недоступнеДивитись в Telegram
NEW ARRIVED BW ULTRASOUND FROM MINDRAY
Model: DP 15
- 12.1 inch high definition LED screen
- Rechargable battery
- Streamlined Work flow
- Enhanced Diagnostic Confidence
Available in stock
Call
+251962090968
Text @bme12
👍 2
Vacancy announcement
Organization: Elnata drug store
Location: 6 kilo, Addis Ababa
Position:
Pharmacist 2 years experience (Bsc Degree)
Druggist 3 years experience (Diploma)
Working hours: Monday to Saturday afternoon 7.00 to 2.30night
Salary: negotiable
How to Apply: candidates who meet the above requirements can submit their cv on telegeam on phon number +251912377728
@tenamereja
👍 1