cookie

Ми використовуємо файли cookie для покращення вашого досвіду перегляду. Натиснувши «Прийняти все», ви погоджуєтеся на використання файлів cookie.

avatar

ማኅበረ ኤዶምያስ

ማህበሩ ላይ በአባልነት መመዝገብ ለምትፈልጉ እና የማህበሩን አላማና ህጋዊ እውቅና ለማየት ከፈለጉ በዚህ ጠይቁን👉 @emebrihan_21 ° የማህበሩ የበላይ ጠባቂ ብፁዕ አቡነ መቃርዮስ ♻️ማህበሩን በገንዘብ ማገዝ የምፈልጉ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ 1000441182345 ማህበረ ኤዶምያስ ( Mahibere Edomiyas ) በማለት ብሩን ማስገባት ይችላሉ ።

Більше
Рекламні дописи
733
Підписники
Немає даних24 години
-37 днів
-2130 днів

Триває завантаження даних...

Приріст підписників

Триває завантаження даних...

አቤቱ ጌታ ሆይ የወንጌልህን ቃል ለመስማት የበቃን የነቃን የተዘጋጀን አድርገን አሜን//፫//🕯📖📚🕯 ስለ ሕያው ስለ ቃሉ የቃሉ ባለቤት ልዑል አምላካችን ቅዱስ እግዚአብሔር ስሙ ዛሬም ዘወትርም ለዘላለም የተመሰገነ የከበረ ከፍ ከፍ ያለ ይሁን አሜን//፫//🕯📖📚🕯 እኛም ቃሉን ሰምተን 30 60 100 ያማረ ፍሬ እንድናፈራ የእርሱ የአምላካችን ቅዱስ ፈቃድ  ይሁን የአባቶቻችን በረከታቸዉ ይደርብን አሜን ፫ 🤲🤲🔹🍃✝
Показати все...
ሰላመ እግዚአብሔር ከሁላችን ጋር ይሁን እንደምን ዋላችሁ የእግዚአብሔር ቤተሰቦች በረከት ያዙ መጽሐፍ ቅዱስ እናብብ የአባቶቻችን በረከት ይደርብን🎤🌻🌻🌻
Показати все...
በእውነቱ ገድሉን ላነበቡልን ለአባታችን🥀🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🥀🥀🥀🥀🥀🥀🥀🥀🥀🥀🥀👏👏👏👏👏👏👏👏👏🌺🌺🌺🌺ቃለ ህወትን ቃለ በረከትን ያድልልን በዕድሜ በጤና ይጠብቅልን🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌿🌼🌼🌿🌿🌿🌿🌿🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹አሜን፫ የቅዱስ ቂርቆስ ወቅድስት እየሉጣ ረድኤት በረከታቸዉ ምልጃና ጸሎታቸዉ አይለየን አሜን፫🤲🤲🤲💐💐💐💐💐🌹🌹🌹🌺🌺🌺🌾🌺🌺🌹🌺🌾🌺🌹🌺🌾🌺🌺 አምላካችን በቸርነቱ የመንግስቱ ወራሽ ያድርገን አሜን፫🤲🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌺🌺🌺🌺🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿 ሃገራችን ኢትዮጵያ  ቅድስት የሆነች ሃይማኖታችን በጥበቃው🌿🌿🌿 ይጠብቅልን አሜን፫  💐🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌸🌸🌸🌸🌸🌸🌻🌷🌹🌸🌺🎋🎋🎋🎋🎋🎋🎋🎋🎋🎋🎋🎋
Показати все...
አቤቱ ጌታ ሆይ የወንጌልህን ቃል ለመስማት የበቃን የነቃን የተዘጋጀን አድርገን አሜን//፫//🕯📖📚🕯 ስለ ሕያው ስለ ቃሉ የቃሉ ባለቤት ልዑል አምላካችን ቅዱስ እግዚአብሔር ስሙ ዛሬም ዘወትርም ለዘላለም የተመሰገነ የከበረ ከፍ ከፍ ያለ ይሁን አሜን//፫//🕯📖📚🕯 እኛም ቃሉን ሰምተን 30 60 100 ያማረ ፍሬ እንድናፈራ የእርሱ የአምላካችን ቅዱስ ፈቃድ  ይሁን የአባቶቻችን በረከታቸዉ ይደርብን አሜን ፫ 🤲🤲🔹🍃✝
Показати все...
አቤቱ ጌታ ሆይ የወንጌልህን ቃል ለመስማት የበቃን የነቃን የተዘጋጀን አድርገን አሜን//፫//🕯📖📚🕯 ስለ ሕያው ስለ ቃሉ የቃሉ ባለቤት ልዑል አምላካችን ቅዱስ እግዚአብሔር ስሙ ዛሬም ዘወትርም ለዘላለም የተመሰገነ የከበረ ከፍ ከፍ ያለ ይሁን አሜን//፫//🕯📖📚🕯 እኛም ቃሉን ሰምተን 30 60 100 ያማረ ፍሬ እንድናፈራ የእርሱ የአምላካችን ቅዱስ ፈቃድ  ይሁን የአባቶቻችን በረከታቸዉ ይደርብን አሜን ፫ 🤲🤲🔹🍃✝
Показати все...
መጽሐፈ መሣፍንት Judges 10 ምዕራፍ፡10። 1፤ከአቢሜሌክም፡በዃላ፡ከይሳኮር፡ነገድ፡የኾነ፡የዱዲ፡ልጅ፡የፎሖ፡ልጅ፡ቶላ፡እስራኤልን፡ለማዳን፡ ተነሣ፤በተራራማውም፡በኤፍሬም፡አገር፡ባለችው፡በሳምር፡ተቀምጦ፡ነበር። 2፤በእስራኤልም፡ላይ፡ኻያ፡ሦስት፡ዓመት፡ፈረደ፤ሞተም፥በሳምርም፡ተቀበረ። 3፤ከርሱም፡በዃላ፡ገለዓዳዊው፡ኢያዕር፡ተነሣ፥በእስራኤልም፡ላይ፡ኻያ፡ኹለት፡ዓመት፡ፈረደ። 4፤በሠላሳ፡የአህያ፡ግልገሎች፡ይቀመጡ፡የነበሩ፡ሠላሳ፡ልጆችም፡ነበሩት፤ለእነርሱም፡እስከ፡ዛሬ፡ድረስ፡ የኢያዕር፡መንደሮች፡የተባሉ፡በገለዓድ፡ምድር፡ያሉ፡ሠላሳ፡ከተማዎች፡ነበሯቸው። 5፤ኢያዕርም፡ሞተ፥በቃሞንም፡ተቀበረ። 6፤የእስራኤልም፡ልጆች፡በእግዚአብሔር፡ፊት፡እንደ፡ገና፡ክፉ፡ሥራ፡ሠሩ፡በዓሊምንና፡ዐስታሮትን፡ የሶርያንም፡አማልክት፥የሲዶናንም፡አማልክት፥የሞዐብንም፡አማልክት፥የዐሞንንም፡ልጆች፡ አማልክት፥የፍልስጥኤማውያንንም፡አማልክት፡አመለኩ፤እግዚአብሔርንም፡ተዉ፥አላመለኩትምም። 7፤የእግዚአብሔርም፡ቍጣ፡በእስራኤል፡ላይ፡ነደደ፥በፍልስጥኤማውያንና፡በዐሞን፡ልጆች፡እጅ፡አሳልፎ፡ ሰጣቸው። 8፤በዚያም፡ዓመት፡የእስራኤልን፡ልጆች፡ሥቃይ፡አበዙባቸው፤በዮርዳኖስ፡ማዶ፡በአሞራውያን፡አገር፡ በገለዓድ፡ውስጥ፡ያሉትን፡የእስራኤልን፡ልጆች፡ዅሉ፡ዐሥራ፡ስምንት፡ዓመት፡ተጋፏቸው። 9፤የዐሞንም፡ልጆች፡ከይሁዳ፡ከብንያምና፡ከኤፍሬም፡ቤት፡ጋራ፡ደግሞ፡ሊዋጋ፡ዮርዳኖስን፡ ተሻገሩ፤እስራኤልም፡እጅግ፡ተጨነቁ። 10፤የእስራኤልም፡ልጆች፦አምላካችንን፡ትተን፡በዓሊምን፡አምልከናልና፥አንተን፡በድለናል፡ብለው፡ወደ፡ እግዚአብሔር፡ጮኹ። 11፤እግዚአብሔርም፡የእስራኤልን፡ልጆች፡አላቸው፦ግብጻውያን፥አሞራውያንም፥የዐሞንም፡ልጆች፥ 12፤ፍልስጥኤማውያንም፥ሲዶናውያንም፥ዐማሌቃውያንም፥ማዖናውያንም፡አላስጨነቋችኹምን፧ወደ፡እኔም፡ ጮኻችኹ፥እኔም፡ከእጃቸው፡አዳንዃችኹ። 13፤እናንተ፡ግን፡ተዋችኹኝ፡ሌላዎችንም፡አማልክት፡አመለካችኹ፤ስለዚህም፡ደግሞ፡አላድናችኹም። 14፤ኼዳችኹም፡የመረጣችዃቸውን፡አማልክት፡ጥሩ፤እነርሱም፡በመከራችኹ፡ጊዜ፡ያድኗችኹ። 15፤የእስራኤልም፡ልጆች፡እግዚአብሔርን፦እኛ፡ኀጢአትን፡ሠርተናል፤አንተ፡ደስ፡የሚያሠኝኽን፡ አድርግብን፡ዛሬ፡ግን፥እባክኽ፥አድነን፡አሉት። 16፤ሌላዎችንም፡አማልክት፡ከመካከላቸው፡አስወገዱ፥እግዚአብሔርንም፡አመለኩ፤ነፍሱም፡ስለ፡እስራኤል፡ ጕስቍልና፡ዐዘነች። 17፤የዐሞንም፡ልጆች፡ተሰብስበው፡በገለዓድ፡ሰፈሩ።የእስራኤልም፡ልጆች፡ተሰብስበው፡በምጽጳ፡ሰፈሩ። 18፤ሕዝቡም፥የገለዓድ፡አለቃዎች፥ርስ፡በርሳቸው፦ከዐሞን፡ልጆች፡ጋራ፡መዋጋት፡የሚዠምር፡ማን፡ ነው፧ርሱ፡በገለዓድ፡ሰዎች፡ዅሉ፡ላይ፡አለቃ፡ይኾናል፡አሉ።
Показати все...
አቤቱ ጌታ ሆይ የወንጌልህን ቃል ለመስማት የበቃን የነቃን የተዘጋጀን አድርገን አሜን//፫//🕯📖📚🕯 ስለ ሕያው ስለ ቃሉ የቃሉ ባለቤት ልዑል አምላካችን ቅዱስ እግዚአብሔር ስሙ ዛሬም ዘወትርም ለዘላለም የተመሰገነ የከበረ ከፍ ከፍ ያለ ይሁን አሜን//፫//🕯📖📚🕯 እኛም ቃሉን ሰምተን 30 60 100 ያማረ ፍሬ እንድናፈራ የእርሱ የአምላካችን ቅዱስ ፈቃድ  ይሁን የአባቶቻችን በረከታቸዉ ይደርብን አሜን ፫ 🤲🤲🔹🍃✝
Показати все...
አቤቱ ጌታ ሆይ የወንጌልህን ቃል ለመስማት የበቃን የነቃን የተዘጋጀን አድርገን አሜን//፫//🕯📖📚🕯 ስለ ሕያው ስለ ቃሉ የቃሉ ባለቤት ልዑል አምላካችን ቅዱስ እግዚአብሔር ስሙ ዛሬም ዘወትርም ለዘላለም የተመሰገነ የከበረ ከፍ ከፍ ያለ ይሁን አሜን//፫//🕯📖📚🕯 እኛም ቃሉን ሰምተን 30 60 100 ያማረ ፍሬ እንድናፈራ የእርሱ የአምላካችን ቅዱስ ፈቃድ  ይሁን የአባቶቻችን በረከታቸዉ ይደርብን አሜን ፫ 🤲🤲🔹🍃✝
Показати все...