ኢትዮጵያ ቡና የሸገር አርማ
ኢትዮጵያ ቡና የሸገር አርማ የፌስቡክ ፔጃችንን በተጨማሪ ላይክ በማድረግ መረጃ ይከታተሉን ።👇👇👇👇👇👇👇👇 https://m.facebook.com/ኢትዮጵያ-ቡና-የሸገር-አርማ-2185919471692903/?ref_component=mbasic_bookmark&ref_page=%2Fwap%2Fhome.php&refid=8&ref=opera_speed_dial #አስተያየት_ካሎት
Більше15 766
Підписники
-1324 години
-737 днів
-26830 днів
Архів дописів
እረፍት !
ኢትዮጵያ ቡና 1-1 ሀዲያ ሆሳዕና
41' አብዱልከሪም ወርቁ | 44' ተመስገን ብርሃኑ
የኢትዮጵያ_ፕሪሚየር_ሊግ_11ኛ_ሳምንት_ጨዋታ
35' የኢትዮጵያ ቡና 0~0 ሐድያ ሆሳዕና
🗓 ሰኞ ጥር 6/2016 ዓ.ም
🕛 በ9:00 ሰዓት
🏟 አዳማ ሳይንስ እና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርስቲ ስታዲየም
🎯 ድል ለታላቁ የኢትዮጵያ ቡና‼️
የኢትዮጵያ_ፕሪሚየር_ሊግ_11ኛ_ሳምንት_ጨዋታ
7' የኢትዮጵያ ቡና 0~0 ሐድያ ሆሳዕና
🗓 ሰኞ ጥር 6/2016 ዓ.ም
🕛 በ9:00 ሰዓት
🏟 አዳማ ሳይንስ እና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርስቲ ስታዲየም
🎯 ድል ለታላቁ የኢትዮጵያ ቡና‼️
ጎልልልልልልልል
#የኢትዮጵያ_ፕሪሚየር_ሊግ_10ኛ_ሳምንት_ጨዋታ
90+4' የኢትዮጵያ ቡና 1~1 ሻሸመኔ ከተማ
ራምኬል
🗓 ማክሰኞ ታህሳስ 30/2016 ዓ.ም
🕛 በ9:00 ሰዓት
🏟 አዳማ ሳይንስ እና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርስቲ ስታዲየም
🎯 ድል ለታላቁ የኢትዮጵያ ቡና‼
Фото недоступнеДивитись в Telegram
አንጋፋው የኢትዮጵያ ቡና የልብ ደጋፊ አቶ አዋሽ ሮበሌ በህክምና ሲረዱ ቆይተው በተወለዱ በ 71 ዓመት ዕድሜያቸው በትላንትናው ዕለት ታህሳስ 15 ቀን 2016ዓ/ም ከዚህ አለም ድካም አርፈዋል።
አቶ አዋሽ የኢትዮጵያ ቡና የእግር ኳስ ክለብ በ 1975 ዓ/ም ከሁለተኛ ዲቪዚዩን ካደገበት ጊዜ ጀምሮ ህይወታቸው እስከተለየችበት ዕለት ድረስ ክለባቸውን ከልብ ይደግፉ የነበረ ሲሆን። የደጋፊዎች ማህበር በ 1990ዓም ሲመሰረት ከመስራች ደጋፊዎች አንዱ ነበሩ።
የቀብር ስነስርዓታቸው በዛሬውው ዕለት ታህሳስ 16 ቀን 2016ዓ/ም በሶዶ ወረዳ በቡኤ ፋጦ ቀበሌ ገ/ማ በኒቃ ስላሴ ቤተክርስቲያን ወዳጅ ዘመድ ቤተሰቦቻቸው በተገኙበት ይፈፀማል።
የኢትዮጵያ ቡና ስፖርት ክለብ በአቶ አዋሽ ሮበሌ ህልፈተ-ህይወት የተሰማውን ጥልቅ ሐዘን እየገለፀ፤ ለወዳጅ ዘመዶቻቸው ፣ለቤተሰቦቻቸው መፅናናትን እንመኛለን።
Фото недоступнеДивитись в Telegram
#ዜና_የኢትዮጵያ_ቡና
👉 የኢትዮጵያ ቡና ስፖርት ክለብ ዋና ቡድን ዛሬ የስምንተኛ ሳምንት የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ጨዋታውን ለማድረግ ዛሬ ወደ አዳማ ያቀናል።
👉 ታህሣስ 6/2016 ዓ.ም ከቀኑ 9:00 ሰዓት ከንግድ ባንክ ጋር በሚያደርገው ጨዋታ አብዱልከሪም ወርቁ፣ ሬድዋን ናስር እና ሙሉጌታ ወልደ ጊዮርጊስ በጉዳት ከክለቡ ጋር የማይጓዙ ሲሆን፤ መስፍን ታፈሰ፣ ሐቢብ ዛኪር እና ገዛኸኝ ደሳለኝ ወደ አዳማ ከማይጓዙት ውስጥ ተካተዋል።
👉 #ሁለቱ_ቡድኖች
በፕሪሚየር ሊጉ 14 ጊዜ የተገናኙ ሲሆን የኢትዮጵያ ቡና 7 ጊዜ ሲያሸንፍ ባንፃሩ ንግድ ባንክ 3 ጊዚያትን ማሸነፍ ችሏል። ቀሪ 4 ጨዋታዎችን አቻ ተለያይተዋል
ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በሊጉ በሰባት ጨዋታ 12 አግብቶ 4 ገብቶበት በ17 ነጥብ እና በ8 የግብ ክፍያ 2ኛ ደረጃ ላይ የሚገኝ ሲሆ፤ የኢትዮጵያ ቡና በስድስት ጨዋታ ሰባት አግብቶ እና ስምንት ገብቶበት በስምንት ነጥብ እና አንድ የግብ ዕዳ 10 ደረጃ ላይ ይገኛል
👉 ጨዋታውን የኢንተርናሽናል የፊፋ ዳኝነትን ባጅ በቅርቡ ያገኙት አራቱ ዳኞች የሚመሩት ሲሆን ቴዎድሮስ ምትኩ በዋና ዳኝነት ሲመሩት ረዳቶቻቸው ትግል ግዛውና ሙስጠፋ መኪ በረዳትነት ዳኝነት ያገለግላሉ። በአምላክ ተሰማ የጨዋታው አራተኛ መሆናቸውም ለማወቅ ተችሏል
👉 የኢትዮጵያ ቡና ስፖርት ክለብ 20 ዓመት በታች ተስፋ ቡድን ቅዳሜ ታህሣስ 6/2016 ዓ.ም የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ጨዋታውን ለማድረግ ነገ ጉዞውን ወደ አሰላ ያደርጋል
👉 መቀመጫውን በአሰላ ከተማ በማድረግ በምድቡ ከዘጠኝ ቡድኖች ጋር የተደለደለው የኢትዮጵያ ቡና ተስፋ ቡድን የፊታችን ሰኞ ጠዋት 4:00 ሰዓት በአሰላ አረንጓዴው ስታዲየም ከመቻል ጋር የመጀመሪያ ጨዋታውን በማድረግ የ2016 ዓ.ም የ 20 አመት በታች የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ጨዋታውን ይጀምራል
Фото недоступнеДивитись в Telegram
የጨዋታ ቀን መራዘም መረጃ!
ቅዳሜ ህዳር 29/2016 ዓ.ም ከቀኑ 9:00 ሰዓት በአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩንቨርሲቲ ስታዲየም የሚደረገው የኢትዮጵያ ቡና እና ቅዱስ ጊዮርጊስ ጨዋታ ላልተወሰነ ጊዜ ተራዘሟል። ሲል ሼር ካምፓኒው አሁን አሳውቋል
ኢትዮጵያ ቡና እና ቅዱስ ጊዮርጊስ ቅጣት ተጣለባቸው !
የኢትዮጵያ ቡና እና የቅዱስ ጊዮርጊስ የእግር ኳስ ክለቦች ደጋፊዎች በ6ኛ ሳምንት መርሐ ግብር ላይ ባሳዩት ያልተገባ ባህሪ ክለቦቹ 100 እና 75 ሺህ እንዲቀጡ መወሰኑን የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ አክሲዮን ማህበር አስታወቀ።
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ውድድር አመራርና ሥነ-ሥርዓት ኮሚቴ በ6ኛ ሣምንት የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ጨዋታዎች ላይ ከዳኞች እና ከታዛቢዎች የቀረበለትን የዲሲፕሊን ሪፖርት ከመረመረ በኋላ ውሳኔዎችን አሳልፏል።
በዚሁ መሠረት፥ በተጫዋች ደረጃ ቴዎድሮስ በቀለ ከሀምበሪቾ ዱራሜ፣ ተስፋዬ መላኩ ከወልቂጤ ከነማ፣ ሞሰስ አዶ ከቅዱስ ጊዮርጊስ እንዲሁም ግሩም ሀጎስ ከመቻል በሜዳ ውስጥ ባሳዩት ያልተገባ ባህሪ የ3 ሺህ ብር ቅጣት ተላልፎባቸዋል።
በክለብ ደረጃ ደግሞ ቅዱስ ጊዮርጊስ ከባህርዳር ከተማ ጋር በነበረው ጨዋታ የቅዱስ ጊዮርጊስ ደጋፊዎች የዕለቱ ዳኞችን አፀያፊ ስደብ ስለመሳደባቸውና የውሃ መጠጫ ፕላስቲክ ጠርሙስ ወደሜዳ ስለመወርወራቸው ሪፖርት ቀርቧል።
ደጋፊዎቹ በፈፀሟቸው ሁለት ያልተገቡ ድርጊቶች ክለቡ በድምሩ 75 ሺህ ብር እንዲከፍል ቅጣት ተላልፎበታል።
በተመሳሳይ፥ የኢትዮጵያ ቡና ደጋፊዎችም የራሳቸውን ቡድን ተጫዋቾችና የቡድን አመራሮች አፀያፊ ስደብ ስለመሳደባቸው እና ለመደባደብ ስለመሞከራቸው ሪፖርት ቀርቧል።
የክለቡ ደጋፊዎች በፈፀሙት ድርጊት እና ከዚህ በፊት ከፈፀሙት ስህተት ሊማሩ ባለመቻላቸው የ100 ሺህ ብር ቅጣት እንዲከፍሉ ተወስኖባቸዋል።
Фото недоступнеДивитись в Telegram
#የኢትዮጵያ_ዋንጫ_የጥሎ_ማለፍ_ውድድር
የኢትዮጵያ ዋንጫ ሁለተኛ ዙር ጨዋታዎች ከህዳር 15 ጀምሮ ሲካሄዱ ቆይተው ዛሬ ተጠናቀዋል። በዚህ ዙር ተጋጣሚያቸውን ያሸነፉ ቡድኖች በ3ኛ ዙር ከታህሳስ 12-14 ባሉት ቀናት ይጫወታሉ።
ክለባችን የኢትዮጵያ ቡና ወልዲያ ከተማን 4~0 ካሸነፈ ቀጣይ በኋላ የ 3ዙር የጥሎ ማለፍ ጨዋታውን ከኮልፌ ቀራንዮ ክ/ከተማ ጋር እንደሚያደርግ ፌዴሬሽኑ ዛሬ ማምሻውን አሳውቋል።
የጨዋታውን ቦታ ፣ቀን እና ሰዓት በቀጣይ የሚወጣ ይሆናል።
#ዜና_ሲቲ_ካፕ
በተለያየ ምክንያት ፍፃሜውን ያላገኘው 17ኛ የአዲስ አበባ ዋንጫ ዕሮብ ኅዳር 03/2016 ዓ.ም ከቀኑ 9:00 ሰዓት ጀምሮ በደረጃ ጨዋታ እንደሚጀመር የአዲስ አበባ ከተማ እግር ኳስ ፌዴሬሽን አሁን አሳውቋል። በሲቲ ካፑ ዙሪያ ያሉ ዝርዝር መረጃዎችን ይዘን የምንመለስ ይሆናል።
Фото недоступнеДивитись в Telegram
🇪🇹የ2016 የኢትዮጵያ ዋንጫ ጨዋታዎች ይፋ ሲሆን ኢትዮጵያ ቡና ከወልዲያ ጨዋታ እንደሚያደረግ ተረጋግጧል!
👉ውድድሩ ከኀዳር 15-17 ባሉት ቀናት ወደፊት በሚገለፅ ቦታ የሚካሄድ ይሆናል
ጨዋታው ተጠናቀቀ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ አምስተኛ ሳምንት ጨዋታ
⚽️የኢትዮጵያ ቡና 2~2 ወላይታ ዲቻ
41'ዋሳዋ
56' አማኑኤል አ.
🗓 ጥቅምት 23/2016 ዓ.ም
🕔 ምሽት 12:00 ሰዓት
🏟አዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርስቲ ስታዲየም
🎯 ድል ለታላቁ የኢትዮጵያ ቡና‼️
80'
ኢትዮጵያ ቡና 2-2 ወላይታ ድቻ
41' ዋሳዋ ጄኦፍሪ | 52' አብነት ደምሴ
55' አማኑኤል አድማሱ 73' ቢኒያም ፍቅሩ (ፍ)