cookie

Мы используем файлы cookie для улучшения сервиса. Нажав кнопку «Принять все», вы соглашаетесь с использованием cookies.

avatar

Ethiopian ትኩስ ዜናዎች

አዳዲስ ወሬዎችን ዜናዎችን ማግኝት ከፈለጉ እኛን ይቀላቀሉ ለወዳጅ ዘመዶ #share

Больше
Рекламные посты
24 554
Подписчики
-924 часа
-637 дней
-27930 дней
Архив постов
ቢዛሞ ሚዲያ(Bizamo media), [6/16/24, 2:13 PM] [🖼 Photo] ቢዛሞ ሚዲያ(Bizamo media), [6/16/24, 2:13 PM] [🖼 Photo] ቢዛሞ ሚዲያ(Bizamo media), [6/16/24, 2:13 PM] [🖼 Photo] ቢዛሞ ሚዲያ(Bizamo media), [6/16/24, 2:13 PM] [🖼 Photo] ቢዛሞ ሚዲያ(Bizamo media), [6/16/24, 2:13 PM] [🖼 Photo] ቢዛሞ ሚዲያ(Bizamo media), [6/16/24, 2:13 PM] [🖼 በተለያዩ የአማራ ግዛቶች ፋኖ በተቆጣጠራቸው አካባቢ የሙስሊሙ ማህበረሰብ በልጆቹ ታጅቦ ያለምንም ስጋት እንዲህ አሸብርቆ ውሏል።] በተለያዩ የአማራ ግዛቶች ፋኖ በተቆጣጠራቸው አካባቢ የሙስሊሙ ማህበረሰብ በልጆቹ ታጅቦ ያለምንም ስጋት እንዲህ አሸብርቆ ውሏል።
Показать все...
Фото недоступноПоказать в Telegram
እንኳን ለኢድ-አል አደሃ (አረፋ) በዓል በሰላም አደረሳችሁ!  =======  ለመላው የእስልምና እምነት ተከታዮች በዓሉ የሰላም፣ የደስታ እና የጤና ይሁንላችሁ፡፡  ዒድ ሙባረክ!
Показать все...
🔥#መቄት...‼️ በቤተ አማራ ወሎ መቄት ወረዳ ፍላቂት ገረገራ በተደረገ ድንገተኛ ኦፕሬሽን ለኦሮሙማው ተሽጠው የአማራን ህዝብ ሲወጉ የነበሩ በርካታ ባንዳ አድማ ብተና ሚሊሻና ፖሊስ ሙትና ቁስለኛ ተደርገዋል:: የአማራ ፋኖ ወሎ ዕዝ ላስታ አሳምነው ክፍለጦር አናብስት ዛሬ ማለዳ ፍላቂት ከተማ ዘልቀው በመግባት የባንዳውን ስብስብ ሰፍሮ በነበረበት ካምፕ ላይ ሙትና ቁስለኛ ያደረጉት ሲሆን ባንዳዎቹን ለመርዳት ሲጏዝ የነበረው ሁለት ኦራል ሙሉ የኦነግ ብልፅግና መከላከያም በተደረገበት የደፈጣ ጥቃት ተደምስሷል። ብሬኖች ጨምሮ በርካታ የቡድንና ነፍስወከፍ መሳሪያዎች በፋኖ እጅ ገብተዋል::
Показать все...
00:34
Видео недоступноПоказать в Telegram
በአፋርና በኢሳ-ሱማሌ ታጣቂዎች መካከል ሰሞኑን በዞን 03 እንድፎ ቀበሌ እንዲሁም ከዋናው የኢትዮ-ጅቡቲ መስመር 30ኪ.ሜ ገባ ብሎ አደአዶ በሚባል ቦታ የቀጠለው ውጊያ ይሄን ይመስላል። በዚህ ቦታ በመሬት ይገባኛል ጥያቄ በየአመቱ ውጊያ እየተቀሰቀሰ የሰው ህይወት እየጠፋ ስለሆነ ዘላቂ መፍትሔ ቢበጅለት መልካም ነው(አዩዘሀበሻ)። 👉ያልተሰሙ አዳዲስ አለማቀፍና ሀገርአቀፍ ዜናዎችን ለማግኘት ቻናላችንን join አድርጉ👇👇👇 https://t.me/+Vl6V8k9V3YNEOp2s https://t.me/+Vl6V8k9V3YNEOp2s
Показать все...
2.10 MB
የመፈንቅለ መንግሥት እንቅስቃሴ አለ ዐቢይ ብልጽግና ስህተቱን እየደገመ ነው ጃዋር ሌሎች አሁናዊ የኢትዮ ኒውስ_መረጃዎች 👇 https://youtu.be/5xxB0zLk5Qw?si=YfSD1JtVxMSg4sIO
Показать все...
Показать все...
Показать все...
Показать все...
Показать все...
እነ ይልቃል ከፋለና ንጉሱ ጥላሁን ወልቃይት ደምቢያ ሸዋሮቢት ጫጫ 👇 https://youtu.be/-_JBABrbIKg?si=pkotB_jva9isbzwD
Показать все...
Показать все...
Показать все...
Показать все...
Показать все...
Показать все...
ከአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት የተሰጠ መግለጫ‼️ ከትናንት ታሪካዊ ስህተቱ መማር የተሳነው ሕዝባዊ ወያኔ ሀርነት ትግራይ (ህወሓት) የፕሪቶሪያውን ስምምነት ሙሉ በሙሉ በመጣስ ለአራተኛ ዙር ሕዝባችን ላይ ወረራ ፈፅሟል፡፡ ጀንበር ጠልቃ በወጣች ቁጥር ከጦርነት ውጭ ማሰብ የማይችለው የህወሓት ቡድን ከዉጭ እና ከዉስጥ ጠላቶቻችን ጋር ተናብቦና ተቀናጅቶ በርካሽ ፖለቲካዊ ብያኔና ፍረጃ በጊዜያዊ አሥተዳደሩ ካቢኔ አማካኝነት መጋቢት 16/2016 ዓ.ም የአማራ ክልል ተማሪዎችን መማሪያ መጽሐፍ እንደ ሰበብ ተጠቅሞ በይፋ ጦርነት ማወጁና መቀስቀሱ ይታወቃል፡፡ ይሁን እንጂ ይህን የመላ ኢትዮጵያ ጠላትና የደኅንነት ስጋት የሆነውን የህወሓት ቡድን ባለፉት ሦስት ዙሮች ከተደረገው ደም አፋሳሽ ጦርነት ትምህርት ሊወስድ ይችል ይሆናል በሚል ጭላንጭል ተስፋ  የፌዴራል መንግሥት እጅግ እልህ አስጨራሽ ትዕግስት ተላብሶ ውይይቶች እንዲካሄዱ ተደጋጋሚ ጥረት ሲያደረግ ቆይቷል፡፡ የአማራ ክልል መንግሥትም በተደጋጋሚ ከትግራይ ጊዜያዊ አሥተዳደር ጋር በፌዴራል መንግሥት አማካኝነት ውይይት ለማድረግ በርካታ ሙከራዎች የተደረጉ ቢሆንም ህወሓት ይህን የሰላም አማራጭ ወደ ጎን በመተው የማንነት ጥያቄ ያለባቸውን የራያ አላማጣ፣ ራያ ባላ፣ ኦፍላ፣ ኮረምና ዛታ አካባቢዎች ላይ ወረራ ፈፅሟል፡፡ ህወሓት ወረራ የፈፀመባቸው የራያ አላማጣ፣ ራያ ባላ፣ ኦፍላ፣ ኮረምና ዛታ እንዲሁም የወልቃይት ጠገዴ እና ጠለምት አካባቢዎች የሀገሪቱ ሕገ መንግሥት ከመፅደቁ በፊት በነበሩ አሥተዳደራዊ መዋቅርና አደረጃጀት በኀይል ጠቅልሎ ከመውሰድ ጀምሮ የዘር ማጥፋት ወንጀል እስከመፈጸም ድረስ አሰቃቂ ጥፋት የፈጸመባቸው አካባቢዎች  ናቸው፡፡ እነዚህ አካባቢዎች ስቃይ በተሞላበት ችግር ውስጥም ኾነው በወቅቱ ለነበረው መንግሥት የማንነትና ራስን በራስ የማሥተዳደር ጥያቄዎችን በማንሳት፣ መብቶቻቸው እንዲከበሩላቸው ሲጠይቁ የነበሩ መኾኑ በበርካታ ታሪካዊ ማስረጃዎች የተረጋገጥ ጉዳይ ነው፡፡ ተቸንካሪነት ዋና መለያ የኾነው የህወሓት የጥፋት ቡድን ጥቅምት 24/2013 ዓ.ም በሀገር መከላከያ ሠራዊት ላይ የፈጸመውን አሰቃቂና ታሪክ ምንጊዜም የማይዘነጋው የባንዳነት ተግባር ተከትሎ በተቀሰቀሰው ጦርነት በመላ ኢትዮጵያዊያን እና በጀግኖች የፀጥታ ኀይሎች አማካኝነት የሽንፈት ፅዋን ከመጎንጨቱ ባሻገር የማንነትና የራስ አሥተዳደር ጥያቄ ያለባቸውን አካባቢዎች በጉልበት ተገፎባቸው የነበረውን ራሳቸውን የማሥተዳደር ነጻነት መቀዳጀት ችለዋል፡፡ ይሁን እንጂ ይህ ኹኔታ ያልተመቸው ተቸንካሪው የህወሓት ቡድን በሦስት ዙሮች ከተደረገው ጦርነት ማግሥት የፕሪቶሪያውን ስምምነት በማክበር በሀገራችን ዘላቂ ሰላም እንዲሰፍን የድርሻውን ከመወጣት ይልቅ ስምምነቱን ሙሉ በሙሉ በመጣስ የተለያዩ ጥፋቶችን ሲፈጽም ቆይቷል፡፡አሁንም እየፈጸመ ይገኛል፡፡ ስለሆነም የአማራ ክልል መንግሥት ይህን መሰሉን የህወሓትና የግብረ አበሮቹን ፖለቲካዊ ግልሙትና እና ደም አፋሳሽ ጦርነት ለማድረግ ከመሞከር እንዲታቀብና የፕሪቶሪያውን ስምምነት ሙሉ በሙሉ በማክበር በአጭር ጊዜ በወረራ የያዛቸውን አካባቢዎች ለቆ እንዲወጣ እየጠየቅን ይህ የማይኾን ከኾነ የአማራ ክልል መንግሥትና ሕዝብ ከሌሎቹ ወንድምና እህት ኢትዮጵያዊያን ጋር በጋራ በመኾን ሀገርን ከማፍረስ መታደግና ሕዝባችንንም ከጥቃት ለመከላከል የምንገደድ መኾኑን ለማሳወቅ እንወዳለን፡፡ የተከበራችሁ በክልላችን በየደረጃው ያላችሁ የፖለቲካና የጸጥታ መዋቅር አባላት፡- ከሰሜን ዕዝ ጥቃት በኋላ ትህነግ በቀሰቀሰው ጦርነት ሕዝባችን ቀጥተኛ ተጠቂ በመኾኑ ምክንያት ለበርካታ ችግሮች ተዳርጎ የነበረ መኾኑ ይታወቃል፡፡ ኾኖም ግን በየደረጃው የሚገኙ የመዋቅር አባላት ከጀግናው የሀገር መከላከያ ሠራዊት፣ ጥምር የጸጥታ ኃይሎችና ከሌሎች ኢትዮጵያዊያን ጋር በመኾን ሀገር አፍራሽ የጥፋት ኀይሉ ላይ የተቀዳጀው ድል ታሪክ አይዘነጋውም፡፡ ዛሬም እንደ ትናንቱ በፅናትና በቁርጠኝነት ሕዝቡን በማደራጀት አካባቢያችሁን በመጠበቅ ታሪካዊ ኀላፊነታችሁን እንድትወጡ ጥሪያችንን እናስተላልፋለን፡፡ የተከበርከው የክልላችን ሕዝብ፡- በተደጋጋሚ ጥቃት የፈጸመብህ የጥፋት ኀይል ዛሬም እንደ ትናንቱ ወረራ ፈጽሟል፡፡ በመኾኑም መላ የክልላችን ሕዝብ ከሐሰት ፕሮፓጋንዳ እና ሠርጎ ገቦች ራስህን በመጠበቅ ከክልል መንግሥትና በየአካባቢው ከሚገኙ አሥተዳደሮች ጋር የጠበቀ ቁርኝት በመፍጠር ጠላቶቻችን የከፈቱብንን ጥቃት ለመመከት  በሚደረገው ጥረት ውስጥ ከመንግሥት ጎን በመሰለፍ የድርሻህን እንድትወጣ የከበረ ጥሪያችንን እናቀርባለን፡፡ ለኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዴሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ መንግሥት፡- የፌደራል መንግሥት ህወሓት የቀሰቀሰው ደም አፋሳሽ ጦርነት በሰላም እንዲቋጭ ማድረጉን ሳናደንቅ አናልፍም፡፡ ከፕሪቶሪያው ስምምነት በኋላም ጥያቄዎች በሰላማዊ መንገድ እንዲፈቱ የተደረገውን ጥረት በሙሉ ልብ በመደገፍ ለውጤታማነቱ የድርሻችንን ስንወጣ ቆይተናል፡፡ ኾኖም ግን ህወሓት በተደጋጋሚ የተሰጠውን ዕድል ባለመጠቀም የፕሪቶሪያውን ስምምነት ሲያፈርስ ቆይቷል፡፡ አሁንም በሙሉ አቅሙ ወደ ጦርነት ገብቷል፡፡ ይህን እኩይ ድርጊቱን የአፍሪካ ኅብረትና የዓለም አቀፍ ታዛቢዎች በቦታው ተገኝተው አረጋግጠዋል፡፡በመኾኑም ይህን እብሪተኛ ቡድን በአጭር ጊዜ ከወረራቸው አካባቢዎች ለቆ እንዲወጣ በማድረግ ሕዝባችንን ከጥፋት መታደግና የሀገራችንን ሉዓላዊነት ማስከበር ይገባል፡፡ ለዓለም አቀፉ ማኅበረሰብ ህወሓት ከምስረታዉ ጀምሮ ለአማራ ሕዝብ ባለው ሥር የሰደደ ጥላቻ  ምክንያት በአማራ ሕዝብና በመላ ሀገሪቱ ሕዝብ ላይ የማያባራ ደም አፋሳሽ ጦርነትን ሲቀሰቅስ ኖሯል፡፡ ለዚህም ነው ህወሓት የኢትዮጵያም ኾነ የአፍሪካ ቀንድ አለመረጋጋት ምንጭ ነው የምንለው፡፡ ኾኖም በአሳሳች የፕሮፖጋንዳ ሥራዎቹ ምክንያት የዓለም አቀፉ ማኅበረሰብ በተደጋጋሚ በህወሓት ጉዳይ ላይ የተሳሳተ አቋም ሲይዝ ተስተውሏል፡፡ ዛሬ ግን ለዚህ አሳሳች ፕሮፖጋንዳው ያልተመቼ ኹኔታ ተፈጥሯል፡፡ በጠራራ ጸሐይ የአፍሪካ ሕብረትና ዓለም አቀፍ ታዛቢዎች በተገኙበት ወቅት ወረራ መፈጸሙ በገሃድ ታይቷል፡፡ በመሆኑም ከዚህ ቀደም እንዳደረገው በአሁኑ ወቅት የዓለም አቀፉን ማኅበረሰብ ማወናበድ አይችልም፡፡ የአማራ ክልል መንግሥትና ሕዝብ የዓለም አቀፍ ማኅበረሰቡ ህወሓት የፈጸመብንን ወረራ በጥብቅ እንዲያወግዝና ከጎናችን እንዲቆም የከበረ ጥሪያችንን እናቀርባለን፡፡ የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት ======================== ጥቆማ❗❗👇 👉የቴሌግራም ቻናሉን join አድርጉ፣ለሌሎች ጋብዙ👇👇 http://t.me/ayuzehabeshaofficial http://t.me/ayuzehabeshaofficial
Показать все...
Показать все...
Показать все...
የአዲስ_አበባው_ተኩስ! ሸዋ.!_.!መራዊ-ባሕርዳር!_ጣቁሳ.!ሪፖርቱ_ያጋለጠው_መረጃ 👇 https://youtu.be/iEollp9EZXI
Показать все...
መነጋገሪያ_የሆነው_የፍ_ቤት_ውሎ!_እስቴ.!_መንዝ.!ወረኢሉ.!_አዲስ_አበባ!_አሁናዊ_የኢትዮ_ኒውስ_መረጃዎች 👇 https://youtu.be/n9GhLnErr3Y
Показать все...
ከአማራ_ክልል_የወጣው_አዲስ_መረጃ!ባሕርዳር.!_ወልቃይት.!ቡሬ.!_ደሴ.!_አሁናዊ_የኢትዮ_ኒውስ_መረጃዎች 👇 https://youtu.be/hoMGIck-Hko
Показать все...
Показать все...
Показать все...
ህወሓት የፕሪቶርያውን ስምምነት በግልፅ በመጣስ ራያ ላይ ጦርነት ከፍቷል ” - የአላማጣና አካባቢው አመራር‼️ የትግራይ እና አማራ ክልሎች የይገባኛል ጥያቄ ከሚያነሱበት አንዱ በሆነው ራያ አላማጣ አካባቢ ትላንትና " ህወሓት " ተኩስ መክፈቱን፣ በዚህም በሰው ሕይወት ላይ ሞትና የአካል ጉዳት ሙድረሱን አካባቢውን ከሚያስተዳድሩ አመራሮች (ባለስልጣን) አንደኛው ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ተናግረዋል። አንድ የአካባቢው አመራር (ባለስልጣን) ለቲክቫህ ኢትዮጵያ በሰጡት ቃል፣ “ ራያ ላይ  አዲስ ነገር አለ። ህወሓት የፕሪቶሪያውን ስምምነት በግልፅ በመጣስ ራያ ላይ ጦርነት ከፍቷል ” ብለዋል። “ ቀን ላይ አንድ ሰው ሕይወቱ አልፏል። ሁለት ቆስለው ወደ ደሴ ሪፈር ተብለዋል። ደንበሩን በማለፍ የራያ አላማጣ ወረዳ አዳዲስ ቀበሌዎች ተቆጣጥሯል ” ሲሉ አክለዋል። ቲክቫህ ኢትዮጵያ ጦርነቱ የተከፈተው በምን ሰዓት ነው ? በዬት በኩል ነው የተከፈተው ? አሁን ተኩስ አለ ? በቁጥጥር ስር የሆኑት ቀበሌዎች እነማን ናቸው ? ከሰሞኑን ለጦርነት አመላካች ጉዳዮች ነበሩ ? ሲል ለአመራሩ ጥየቄ አቅርቧል። አመራሩም ፣ “ ጦርነቱን የጀመሩት ሰኞ ሌሊት 6:00 አከባቢ ሲሆን፣ እስከ ቀን 6:30 ድረስ ነበር። መከላከያ ለራያ ምሊሻ ‘ወደ ኋላ ተመለሱ እነርሱም ይመለሳሉ’ በማለቱ ምክንያት ጦርነቱ ቁሞ የራያ ምሊሻ ወደ ኋላ ቢልም TDF መልሶ ቦታውን ተቆጣጥሮታል ” የሚል ምላሽ ሰጥተዋል። ተኩሱ የተጀመረበትን ልዩ ቦታ በተመለተ በሰጡት ምላሽም ፣ “ የተጀመረበት ቦታው ‘ጮጓራ’ ይባላል። የራያ አላማጣ ቦታ ነው። አሁንም እሱን በማለፍ ወደ ‘ኮስም’ የሚባል አከባቢ እየተጠጉ ነው። ተጨማሪ ኃይልም እያስጠጉ ይገኛሉ ” ብለዋል። የአካባቢው አመራር የተኩሱን መነሻ በገለጹበት አውድ ፣ “ የዚህ ዋናው መንስኤ አማራ ክልል #ወልቃይት እና #ራያ በስርዓተ ትምህርቱ ካርታ ላይ ተካተዋል በሚል በወጣው መግለጫ ነው ” ሲሉ አስረድተዋል። “ የራያ ህዝብ የዘመናት ትግሉ በህጋዊ መንገድ ፍትህ ማግኘት እንጂ ጦርነት አይፈልግም። እነሱ እየተከተሉ ደጋግመው እያቆሰሉት ነው ” ሲሉም አክለዋል። በህወሓት ተከፈተ ስለተባለው ተኩስ በትግራይ ክልል በኩል እስካሁን በይፋ የተባለ ነገር የለም። ቲክቫህ ኢትዮጵያ በትግራይ ያሉ አስታዳዳሪዎችን አግኝቶ የነበረ ሲሆን ስብሰባ ላይ እንደሆኑና ወደ በኃላ ማብራሪያ እንደሚሰጡን ገልጸዋል። የትግራይ ጊዚያዊ አስተዳደር ካቢኔ ሰሞኑን በሰጠው መግለጫ፣ “ የአማራ ክልል የትግራይ መሬት በካርታው በማስፈር የትምህርቱ ሰርዓቱ አካል በማድረግ እያስተማረበት ይገኛል " ማለቱ አይዘነጋም። አስተዳደሩ ፤ በአማራ ክልል መንግሥት በኩል በትግራይ ህዝብ ላይ ግፍ እና በደል ሲፈፀም እንደቆየ አሁንም እንደቀጠለ ገልጾ ክልሉ የሰላም ስምምነቱን የሚያናጋ ጠብ አጫሪ ተግባራትን እየፈፀመ እንደሆነ ከሶ ነበር። የፌደራል መንግስት በካርታው ላይ ምንም አይነት እርማት እንዳልሰጠ ፣ የአማራ ሕዝብም ሆነ ሌለው የኢትዮጵያ ህዝብ ከጊዚያዊ አስተዳደሩ ጎን እንዲቆሙ ይህ ሳይሆን ቀርቶ ለሚከተለው ነገር ሁሉ ግን የአማራ ክልል ሙሉውን ኃላፊነት ይወስዳል " ሲል አስጠንቅቆ ነበር። ጥቆማ❗❗👇 👉ፈጣን እና ያልተሰሙ መረጃዎችን ለማግኘት፣ከስር ባለው ሊንክ የቴሌግራም ቻናሉን join አድርጉ፣ለሌሎች ጋብዙ❗👇👇👇 http://t.me/ayuzehabeshaofficial http://t.me/ayuzehabeshaofficial
Показать все...
#ለጥንቃቄ⚠️ " ከኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ዋናው መስሪያ ቤት ነው " እየተባለ ወደ ተለያዩ የባንኩ ደንበኞች ስልክ እየተደወለ የግል መረጃ መውሰድና የኦንላይን ዝርፊያ እየተሞከረ ይገኛል። ቀደም ብሎ አንድ #አጭበርባሪ ግለሰብ (ጾታ - ወንድ) ሳያውቀው ለባንክ ሰራተኛ ደውሎ ያጋጠመውን ክስተት አጋርተናል። የዜጎችን ሀቅና ገንዘብ አታለው ለመዝረፍ ስልክ ከሚደውሉት መካከል #ሴቶችም ስለሚገኙበት ጥንቃቄ አድርጉ። ከላይ ባለው የድምፅ ቅጂ የምትሰሟት አጭበርባሪ ግለሰብ (ጾታ-ሴት) ከንግድ ባንክ ዋና መ/ቤት እንደደወለች በማስመሰል ፦ ደንበኞች የሞባይል ባንኪንግ ሲጠቀሙ ኔትዎርኩ please try again ፣ connection problem ፣ error ፣ service not available " የሚል ችግር እየገጠማቸው እንደሆነ ትገልጸለች። በዚህ ምክንያት ባንኩ ከብዙ ደንበኞቹ ቅሬታ በመምጣቱ ፤ " ችግሩን በዋናው የንግድ ባንክ መ/ ቤት #ሲስተም ላይ ለማስተከል ነው " በማለት የደንበኛውን የግል መረጃዎች በመቀበልና በማታለል ዝርፊያ ለመፈፀም ሞክራለች። አሁን ላይ እንዲህ ያሉት አጭበርባሪዎች ተበራክተዋል ተጠንቀቁ። የመጀመሪያው የድምፅ ቅጂ በአጋጣሚ የባንኩ ሰራተኛ ጋር ነበር የተወደለው፣ውርደቱን ተከናንቦ ሄዷል😂 ለማንኛውም #ለማታውቁት ስልክ የባንክ መረጃችሁን እንዳትሰጡ። ቲክቫህ ጥቆማ❗👇 👉በዚህ የቴሌግራም ቻናል ፈጣን እና ያልተሰሙ መረጃዎችን ያግኙ፣join አድርጉ❗👇👇👇👇 http://t.me/ayuzehabeshaofficial http://t.me/ayuzehabeshaofficial
Показать все...
የድምፅ ቅጂ #CBE.m4a2.48 MB
የድምጽ ቅጂ #CBE 2.m4a3.27 MB
Показать все...
Показать все...
ስለ ጌታቸው አዲስ መረጃ ታመዋል ሚኒስትሩ“የአብይ ተላላኪ ባንዳ አይደልሁም” 10 ሰዓት ሙሉ የዘለቀው የወሎ ዉጊያ 👇 https://youtu.be/SHViKVPY9MY?si=hZzBCaUBr2_YuTfV
Показать все...
Показать все...
Показать все...
Показать все...
01:02
Видео недоступноПоказать в Telegram
በምስሉ የሚታዮት ከ3 ቀን በፊት በሸዋ #ሰላድንጋይ ኦነግ ብልፅግና በድሮን የጨፈጨፋቸው ንፁሀን አማራዎች ናቸው:: በ11/06/2016 የክርስትና ስረአት አድርገው ሲመለሱ የነበሩ የአንድ ቤተሰብ አባላትን ጨምሮ ከ70 በላይ ህፃናትና አዛውንት በአንድ አይሱዙ ተጭነው ሲጏዙ የተጨፈጨፉ ሲሆን ከሞት የተረፉት ክርስትናው የነበረው ህፃኑና አቅፈውት የነበሩት አያቱ ብቻ ናቸው:: የህፃኑ ወላጆችም በጥቃቱ ተገድለዋል:: በሸዋ የፈሰሰው ደማችን ሳይደርቅ በዛሬው እለት ኦነግ ብልፅግና በጎጃም #ሰከላ ሌላ የድሮን ጥቃት አድርጏል:: ይህን የአማራን ደም በማፍሰስ ለሚያመልከው አጋንንት ነፍስ የሚገብር ስጋ የለበሰ አጋንንት ስብስብ ማስወገድ የአማራ ህዝብ ግዴታ ብቻ ሳይሆን ውዴታችንም ነው! ደም መላሹን የአማራ ትውልድ የሚያቆመው አንዳች ምድራዊ ኃይል የለም:: ፈጣሪም የተሰለፈው ከአማራ ህዝብ ጎን ነው!! ደም በደም ይጠራል‼️ 15/06/2016 ዓ.ም @NISIREamhra
Показать все...
IMG_9054.MP45.40 MB