Addis tv
ABN NEWS╔╦╦╦═╦╗╔═╦═╦══╦═╗ ║║║║╩╣╚╣═╣║║║║║╩╣ ╚══╩═╩═╩═╩═╩╩╩╩═╝ OFFICAL CHANNEL OF addis📺📺📺 Addis TV #1 CHOICE https😎😎😎://t.me/joinchat/AAAAAEToLvug_Tw0h1CH0A😷😷😷
БольшеСтрана не указанаЯзык не указанКатегория не указана
458
Подписчики
Нет данных24 часа
Нет данных7 дней
Нет данных30 дней
- Подписчики
- Просмотры постов
- ER - коэффициент вовлеченности
Загрузка данных...
Прирост подписчиков
Загрузка данных...
በኢትዮጵያ በኮሮና ቫይረስ የተያዙ ሰዎች ቁጥር 96 ደረሰ፡፡
https://amharaweb.com/በኢትዮጵያ-በኮሮና-ቫይረስ-የተያዙ-ሰዎች-2/
የጤና ሚኒስቴር እንዳስታወቀው ባለፉት 24 ሰዓታት በተደረገ ምርመራ በ4 ተጨማሪ ሰዎች ላይ ቫይረሱ ተገኝቷል፤ ሁለቱ አማራ ክልል ናቸው፤ አንዱ ወንድ ባሕር ዳር እና አንደኛዋ ሴት አዲስ ቅዳም እንደሆነችም ተገልጿል፡፡
እንደ መግለጫው ባለፉት 24 ሰዓታት ከተደረጉ 842 የላቦራቶሪ ምርመራዎች ነው በአራት ሰዎች ላይ ቫይረሱ መገኘቱ የተረጋገጠው፡፡ ቫይረሱ ከተገኘባቸው ሦስቱ በበሽታው ከተያዘ ሰው ጋር ንክኪ እንደነበራቸው የተመላከተ ሲሆን የአዲስ ቅዳሟ የ23 ዓመት…
1 98500
😱 ጉድ ጉድ 😱
ፋና ላይ በጣም የተወደደው 9ኛው ሺ እኮ በቴሌግራም መጣ😁
ይኸው መግቢያው 👇👇👇👇👇👇
https://t.me/joinchat/AAAAAEToLvug_Tw0h1CH0A
😂👆👆👆👆👆👆👆
ማየት ማመን ነው ገብተው check ያርጉ።
Addis tv
ABN NEWS ╔╦╦╦═╦╗╔═╦═╦══╦═╗ ║║║║╩╣╚╣═╣║║║║║╩╣ ╚══╩═╩═╩═╩═╩╩╩╩═╝ OFFICAL CHANNEL OF addis📺📺📺 Addis TV #1 CHOICE https😎😎😎://t.me/joinchat/AAAAAEToLvug_Tw0h1CH0A😷😷😷
4 665120
በኮሮና ቫይረስ ምክንያት ትምህርት መዘጋቱ ይታወቃል በመሆኑም በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ተዘጋጅቶ በአፍሪ ሄልዝ (Afrihealth) የቴሌቭዥን ጣቢያ ከሚያዚያ 5/2012 ዓ/ም ጀምሮ የሚተላለፈዉን ከ7-12ኛ ክፍል የትምህርት ስርጭት
በ Nilesat/ Eutelsat E8WB ,Frequency: 11595 , Polarity : Vertical, symbol rate 27500, FEC: Auto ላይ እንድትከታተሉ እየገለጽን ወላጆችም ትምህርቱ በሚሰራጭበት ሰዓት ሙሉ ድጋፍ እንድታደርጉላቸዉ እንጠይቃለን ፡፡
#የአዲስ_አበባ_ከንቲባ_ፅህፈት_ቤት
@Addis_Ababa_Tv
1 39800
በአሁኑ ወቅት ዋፋ ሲኒማ ተብሎ የሚጠራው ቦታ ሊፈርስ ነው በሚል የወጣው መረጃ የተሳሳተ መሆኑን ለማሳወቅ እንወዳለን።
ቦታው በኢትዮጵያ የፊልም ኢንዱስትሪ ውስጥ ታሪካዊ እንደመሆኑ ታሪካዊ ይዞታውን በጠበቀ መልኩ የመስቀል አደባባይ እስከ ማዘጋጃ ቤት የሚገነባው የአረንጓዴ ልማት ፕሮጀክት አካል ሆኖ በአዲስ መልክ የሚገነባ ይሆናል።
ቦታው አሁን ላይ ያለበት ይዞታ ቦታውን በማይመጥን መልኩ በእቃ ማስቀመጫነት እያገለገለ ይገኛል።
ስለሆነም የከተማ አስተዳደሩ ይህን ቦታ ታሪካዊ ይዞታውን እንደጠበቀ በዘመናዊ መልኩ ተመልሶ ለአገልግሎት እንዲውል የሚሰራ መሆኑን ለማሳወቅ እንወዳለን።
@newsetv
1 10810
Показать все...
Addis tv
ABN NEWS╔╦╦╦═╦╗╔═╦═╦══╦═╗ ║║║║╩╣╚╣═╣║║║║║╩╣ ╚══╩═╩═╩═╩═╩╩╩╩═╝ OFFICAL CHANNEL OF addis📺📺📺 Addis TV #1 CHOICE https😎😎😎://t.me/joinchat/AAAAAEToLvug_Tw0h1CH0A😷😷😷
1 09310
የቢልና ሜሊንዳ ጌትስ ፋውንዴሽን በዓለም ዙሪያ ለኮሮና ቫይረስ መከላከል የሚውል የ150 ሚሊየን ዶላር ድጋፍ አደረገ
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 8፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የቢልና ሜሊንዳ ጌትስ ፋውንዴሽን በተለያዩ የዓለማችን ክፍሎች የኮሮና ቫይረስ ወረርሽን ለመከላከል የሚውል የ150 ሚሊየን የአሜሪካ ዶላር ድጋፍ አደረገ። የቢል እና ሜሊንዳ ጌትስ ፋውንዴሽን እንዳስታወቀው የገንዘብ ድጋፉ የቫይረሱን ወረርሽኝ ለመከላከል የሚያስችሉ መሰረታዊ ቁሳቁሶችን ለአፍሪካ እና ደቡብ እስያ ሀገራት ለማሟላት እና ኩባንያዎች መሰል መሳሪያዎችን እንዲያመርቱ ለማገዝ የሚውል ነው።…
https://www.fanabc.com/የቢልና-ሜሊንዳ-ጌትስ-ፋውንዴሽን-በዓለም/
78600
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ለጋራ መኖሪያ ቤት ደንበኞቹ የ3 ወራት የብድር መክፈያ እፎይታ ሰጠ
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 8፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የኮሮናቫይረስ (ኮቪድ-19) ወረርሽኝ ምክንያት በማድረግ ለጋራ መኖሪያ ቤት ደንበኞቹ የሶሰት ወራት የብድር መክፈያ እፎይታ ጊዜ መስጠቱን አስታወቀ። በዚህም ባንኩ ከደንበኞቹ መሰብሰብ የሚችለውን ከግማሽ ቢሊየን ብር በላይ ብድር ወደቀጣይ ጊዜ ማስተላለፉን ነው የገለጸው። የባንኩ ፕሬዚዳንት አቶ አቤ ሳኖ ዛሬ በሰጡት መግለጫ ባንኩ መንግስት ነዋሪዎችን የቤት ችግር…
https://www.fanabc.com/የኢትዮጵያ-ንግድ-ባንክ-ለደንበኞቹ-የ3-ወራ/
82110