cookie

ما از کوکی‌ها برای بهبود تجربه مرور شما استفاده می‌کنیم. با کلیک کردن بر روی «پذیرش همه»، شما با استفاده از کوکی‌ها موافقت می‌کنید.

avatar

ኦርቶዶክሳዊ ግጥሞች 📜

💠 እንኳን ደና መጡ! በቻናላችን ላይ ኦርቶዶክሳዊ ጥቅሶች እና ግጥሞችን 📜 ያገኛሉ። 💠 @Eotc_books @Orthodox_film @Orthodox_poem @Orthodox_bealat @Orthodox_question @Orthodox_mezemur @Orthodox_Tewahdo_picture 💠 @EOTC_LIBRARY @EOTC_LIBRARY_BOT 💠 ለአስተያየት ➱ @Orthodox2_bot 💠

نمایش بیشتر
أثيوبيا3 822زبان مشخص نشده استدین و مذهبی24 949
پست‌های تبلیغاتی
2 015
مشترکین
اطلاعاتی وجود ندارد24 ساعت
اطلاعاتی وجود ندارد7 روز
-2330 روز

در حال بارگیری داده...

معدل نمو المشتركين

در حال بارگیری داده...

💒  ድርሳነ ሚካኤል  📚 ▰▰▰▰▰▰▰▰▰ ➱ ድርሳነ ሚካኤል ክፍል 1 ➱ ድርሳነ ሚካኤል ክፍል 2 ➱ ድርሳነ ሚካኤል ክፍል 3
نمایش همه...
9👏 2🕊 1
ድርሳነ ሚካኤል ክፍል 1
ድርሳነ ሚካኤል ክፍል 2
ድርሳነ ሚካኤል ክፍል 3
🕊 2 1
👍 7 4🙏 2🕊 2😍 2👏 1💯 1🏆 1
💠 ትንሳኤ 💠
🙏 እንኳን አደረሳችሁ 🙏
📜 ለወዳጅ ዘመድዎ ያጋሩ 📜
👍 3 2👏 2🙏 1🕊 1💯 1
#ጌታችን_ተነስቷል…!    በቃሉ መሠረት፤ ጌታ ከድንግል ተወለደ፣ ከሠማየ ሠማያት መጣ፤ እኛን ስለወደደ፡፡ ሠውን ሊያድን መጣ፣ ከሐጢዓት አረንቋ፤ ………….ሃርነት ሊያወጣ፣ ሞትን በሞቱ ሊደመስስ፤ …………ሠይጣንን ሊቀጣ፡፡ እንትፍ ብሎ ምራቁን፤ እውሩን አበራ፣ የዓለም ብርሃንነቱ፤ በምድር ላይ በራ፡፡ የሚያዩም …. እንዲታወሩ፣ …… በሐጢዓታቸው እንዲታሰሩ፡፡ ጌታ ለፍርድ መጣ፣ ምኩራቡን ሊገለብጥ ስህተትን ሊያወጣ፡፡ የማያዩ …. እንዲያዩ ፣ ……….. ጌታን እንዲለዩ፡፡ መስዋዕት ሆኖ መጣ፣ ዓለምን ነፃ ሊያወጣ፡፡ አይሁድ ሊወግሩት፤ ድንጋይን ቢያነሱ፣ ቀኑ ስላልሆነ፤ እምቢ አለ መንፈሱ፡፡ የኔ ጌታ….. አልዓዛርን ከተኛበት፤ በድምፁ ቀሰቀሰ፣ ድውያውንን ሁሉ፤ አንድ በአንድ ፈወሰ፡፡ የአላዛር ወላጆች፤ አይሁድን ስለፈሩ፣ ድንቅ ታምራቱን፤ ሳይናገሩ ቀሩ፡፡ እሱ ሙሉ ሠው ነው፤ ጠይቁት ቢሉም፣ ፈሪሳውያኑ፤ ሊያምኑ ግን አልቻሉም፡፡ የእግዚአብሔርን ስራ፤ በብዙ ገለጠ፣ እልፍ ታዓምር ሠራ፣ ክፋትን ለወጠ፡፡ በዓለም እያለ፤ የዓለም ብርሃን ሆነ፣ የተኛውን ሁሉ፤ በፍቅሩ አባነነ፡፡ የካህናት አለቆች፤ ሸንጎ ተቀመጡ፣ ፈሪሳውያኑ፤ መያዣ አወጡ፡፡ መከሩ.. ዘከሩ፤ እቅዳቸውን ነደፉ፣ የቀያፋን ምክር፤ በድምፅ አሳለፉ፡፡ ከራሱ አይደለም፤ ቀያፋ የተናገረ፣ ስለህዝቡ ይሞት ዘንድ፤ ቃል ስለነበረ፡፡ ትዕንቢቱ ሊፈፀም፤ የግድ ስለሆነ፣ የቀያፋ ምክር፤ ተፈፃሚ ሆነ፡፡ የዘንባባ ዝንጣፊ ይዘው ሊቀበሉ፣ መጡ ህዝቡ ሁሉ፣ ሆሳዕና በአርያም እያሉ፡፡ ትዕንቢቱ እንዲፈፀም፤ ኢየሩሳሌም ተመረጠ፣ በአህያ ውርንጫ፤ ጌታ ተቀመጠ፡፡ የሠው ልጅ ሊከብር፤ ሠዓቱ ደረሰ፣ ነፍሴ ታውካለች፤ ብሎ እየመለሰ፡፡ በዓሉ ቢደርስም የአይሁዶች ፋሲካ፣ የእኛ ፋሲካችን፤ በፍቅር ተተካ፡፡ እኔ ቁራሽ አጥቅሼ፤ ለሱ የምሠጠው፣ እሱ ነው እኔን፤ በገንዘብ የሚሸጠው፤ ………………………ብሎ ተናገረ፣ ………………………ቀድሞ መሠከረ፡፡ ዲያቢሎስ ይሁዳን በሃሳቡ ደለለ፣ የአስቆሮቱ ይሁዳ፤ ለመሸጥ ቸኮለ፣ ጌታን አሳልፎ ሊሠጥ፤ ልቦናው ታለለ፡፡ ልባችሁ አይታወክ በእግዚአብሄር እመኑ፣ ቀኔ ደርሷልና፤ ምንም አትዘኑ፡፡ አላቸው ኢየሱስ፤ ለደቀመዛሙርቱ፣ ስፍራ ሊያዘጋጅላቸው፤ ሊፈፀም ትእንቢቱ፡፡ የካህናት አለቆች፤ ወደ ጌታ መጡ፣ በይሁዳ መሪነት፤ ኢየሱስን ሊይዙ፤ ……………………. አምላክን ሊቀጡ፡፡ ማንን ትፈልጋላችሁ? ብሎ ቢጠይቃቸው፣ ‹‹የናዝሬቱ ኢየሱስን›› ሲሉ፤ ……………………‹‹እኔ ነኝ›› አላቸው፡፡ ስምዖን ጴጥሮስም፤  መዘዘ ሠይፉን፣ የማልኮስን ጆሮ ቆረጠ፤  …………………………… ሊዘጋ አፉን፡፡ ኢየሱስም አለ፤ ………. ‹‹ሠይፍህን ወደ ሠገባው ክተት››፣ አብ የሠጠኝን ፅዋ፤ ልጠጣት በድፍረት፡፡ ለእኔ ብሎ ጌታ፤ ሕመሜን ታመመ ፣ ለሠው ፍቅር ብሎ፤ መስቀል ተሸከመ፡፡ ጌታችን ታሠረ፤ ምንም ሳያጠፋ፣ ቃሉ ሊፈፀም፤ ምክሩ የቀያፋ፡፡ ክርስቶስ ኢየሱስን፤ ጲላጦስ ገረፈው፣ የእሾህ አክሊል ጎንጉኖ፤    …………….. ከአናቱ አሳረፈው፡፡ ተሳለቁበት ጌታን፣ በጥፊ መቱት፣ በውጪ አውጥተው፤ ለህዝቡ ሠጡት፡፡ ለእኔ ብሎ ጌታ፤ ሕመሜን ታመመ ፣ ለሠው ፍቅር ብሎ፤ መስቀል ተሸከመ፡፡ መስቀሉን አሸክመው፤ ወሰዱት ጎልጎታ፣ ለሠው ፍቅር ብሎ፤ ነፍሱን ሊሠጥ ጌታ፡፡ ከሌቦቹ መሃል፤ ጌታዬን ሠቀሉት፣ ባልዋለበት ሃጢያት፤ አውለው አኖሩት፡፡ ጲላጦስም ፃፈ፣ የአይሁድ ንጉስ ብሎ፤ ከጭፍራዎቹ አንዱ፤ ጎኑ ላይ ጦሩን ተክሎ፡፡ ደምና ውሃ ወጣ፤ ከተወጋው ጎኑ፣ ስለኛ ሲሠዋ፤ ጌታ ማሳዘኑ፡፡ ለእኔ ብሎ ጌታ፤ ሕመሜን ታመመ ፣ ለሠው ፍቅር ብሎ፤ መስቀል ተሸከመ፡፡ ጌታ ነፍሱን ሠጠ፤ ዓለምን ፈወሰ፣ ሠውን ለማዳን ብሎ፤ ደሙን አፈሰሰ፡፡ የአርማትያሱ ዮሴፍ፤ ስጋውን ለመነ፣ ገንዞ ሊቀብር፤ ፍፁም እያዘነ፡፡ እንደአይሁድ ልማድ፤ ገንዘው ቀበሩት፣ በአትክልቱ ስፍራ፤ ጌታዬን አኖሩት፡፡ መግደላዊት ማርያም መጣች በማለዳ፣ ቢፈለግ ባዶ ነው፤ የመቃብሩ ጓዳ፡፡ ደቀመዛሙርቱ ሁሉ፤ ወደ መቃብር ሄዱ፣ የመፅሐፉን ቃል፤ ከቶ ሳይረዱ፡፡ እልል በሉ ሠዎች፤ ጌታችን ተነስቷል፣ የፋሲካው ንጉስ፤ ሞትን ድል አድርጓል፡፡ መልካም የፋሲካ በዓል…! 🔘እሸቱ ብሩ ይትባረክ🔘 ✥ ┈ ┈•◦●◈◎ ❖ ◎◈●◦•┈ ┈ ✥ 📝 የኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ግጥሞች እና 📝              📝 ጥቅሶች ቻናል 📝 💠 @orthodox_poem 💠 @EOTC_library 💠 @EOTC_library_bot 💠 https://t.me/+KRBw4n0NEc03Yzg0 💠 https://t.me/+U8lHYm3xtPo4Njhk ✥ ┈ ┈•◦●◈◎ ❖ ◎◈●◦•┈ ┈ ✥
نمایش همه...
ኦርቶዶክሳዊ ግጥሞች 📜

💠 እንኳን ደና መጡ! በቻናላችን ላይ ኦርቶዶክሳዊ ጥቅሶች እና ግጥሞችን 📜 ያገኛሉ። 💠 @Eotc_books @Orthodox_film @Orthodox_poem @Orthodox_bealat @Orthodox_question @Orthodox_mezemur @Orthodox_Tewahdo_picture 💠 @EOTC_LIBRARY @EOTC_LIBRARY_BOT 💠 ለአስተያየት ➱ @Orthodox2_bot 💠

👍 10 7🕊 2🥰 1👏 1🙏 1💯 1
📝 ኦርቶዶክሳዊ ግጥም እና ጥቅስ 📝
💠 EOTC 💠
✞ 𝐉𝐎𝐈𝐍 ✞
📜 ለወዳጅ ዘመድዎ ያጋሩ 📜
🏆 2 1👏 1🙏 1🕊 1
✍ ሳልፆም ሊፈሰክ ነው      መንፈሳዊ ግጥም         አይ የኔ ነገር ! እርግጥ አልበላሁም ስጋም ሆነ ቅቤ አልፆም አለኝ እንጂ አመፀኛ ልቤ ካምናና ካቻምና የዘንድሮ ብሶ መላ ማንነቴ በሀጢያት ተለውሶ ስዋሽ ስቀጥፍ ህግን ስተላለፍ ስሰድብ ሳደማ የሰው ስጋ ሳማ ባይኔ ሳመነዝር የሰው ሰው ሳማትር ገላዬን ሳራቁት አዳምን/ሔዋንን ሳሳስት ስረሳ ስቃይህን መስቀል ህማምህን ያን ሁሉ ግርፋት ነብሴ ሳያስጨንቃት አይ እኔ በሀሰት ስመሰክር በሀጢያት ስዳክር ለማይሞላ ኑሮ ሳልሻል ዘንድሮ ፆሙ ተጋመሰ ጊዜው ተጋመሰ ጌታ ሆይ አቤቱ አስበኝ ለንሰሀ አብቃኝ እስቲ የቀረውን ለበረከት በለው አመፀኛ ልቤ ፆምህን ይፁመው ከደጀ ሰላሙ ከካህኑ እግር ስር ንስሀዬን ልውሰድ ስለመስቀል ፍቅር ✥ ┈ ┈•◦●◈◎ ❖ ◎◈●◦•┈ ┈ ✥ 📝 የኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ግጥሞች እና 📝              📝 ጥቅሶች ቻናል 📝 💠 @orthodox_poem 💠 @EOTC_library 💠 @EOTC_library_bot 💠 https://t.me/+KRBw4n0NEc03Yzg0 💠 https://t.me/+U8lHYm3xtPo4Njhk ✥ ┈ ┈•◦●◈◎ ❖ ◎◈●◦•┈ ┈ ✥
نمایش همه...
ኦርቶዶክሳዊ ግጥሞች 📜

💠 እንኳን ደና መጡ! በቻናላችን ላይ ኦርቶዶክሳዊ ጥቅሶች እና ግጥሞችን 📜 ያገኛሉ። 💠 @Eotc_books @Orthodox_film @Orthodox_poem @Orthodox_bealat @Orthodox_question @Orthodox_mezemur @Orthodox_Tewahdo_picture 💠 @EOTC_LIBRARY @EOTC_LIBRARY_BOT 💠 ለአስተያየት ➱ @Orthodox2_bot 💠

9👍 7🙏 3🥰 1👏 1🕊 1😍 1🏆 1
📝 ኦርቶዶክሳዊ ግጥም እና ጥቅስ 📝
💠 EOTC 💠
✞ 𝐉𝐎𝐈𝐍 ✞
📜 ለወዳጅ ዘመድዎ ያጋሩ 📜
3🙏 2🕊 2👏 1
✞ 🙏 ስቅለት 🙏 ✞
📜 ለወዳጅ ዘመድዎ ያጋሩ 📜
✝ ​​​​ምን ሰጡህ ይሁዳ ▬ ▬ ▬ ▬ ▬ ▬ ▬ ሙትን ልታስነሳ ድውይን ልትፈውስ ሥልጣን ሰጥቶህ ነበር ኢየሱስ ክርስቶስ ልታስር ልትፈታ በነፍስም በሥጋ ሥልጣን ሰጥቶህ ነበር አልፋና ኦሜጋ ምን ሰጡህ ይሁዳ አይሁድ ወገኖችህ ለነርሱ አሳልፈህ ጌታህን የሰጠህ ከሁሉ የሚበልጥ ሥልጣን ሰጥቶህ ሳለ ብርን ለመቀበል ልብህ ተታለለ ሰማይና ምድርን በቃሉ የፈጠረ እንዴት በመቃብር ሶሥት ቀን አደረ አንተ የሰጠኸው አሳልፈህ ለሞት ሞትን ድል አድርጎ ተነሳ በሰንበት ✥ ┈ ┈•◦●◈◎ ❖ ◎◈●◦•┈ ┈ ✥ 📝 የኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ግጥሞች እና 📝              📝 ጥቅሶች ቻናል 📝 💠 @orthodox_poem 💠 @EOTC_library 💠 @EOTC_library_bot 💠 https://t.me/+KRBw4n0NEc03Yzg0 💠 https://t.me/+U8lHYm3xtPo4Njhk ✥ ┈ ┈•◦●◈◎ ❖ ◎◈●◦•┈ ┈ ✥
نمایش همه...
ኦርቶዶክሳዊ ግጥሞች 📜

💠 እንኳን ደና መጡ! በቻናላችን ላይ ኦርቶዶክሳዊ ጥቅሶች እና ግጥሞችን 📜 ያገኛሉ። 💠 @Eotc_books @Orthodox_film @Orthodox_poem @Orthodox_bealat @Orthodox_question @Orthodox_mezemur @Orthodox_Tewahdo_picture 💠 @EOTC_LIBRARY @EOTC_LIBRARY_BOT 💠 ለአስተያየት ➱ @Orthodox2_bot 💠

10👍 7👏 2🙏 1🕊 1🏆 1
📝 ኦርቶዶክሳዊ ግጥም እና ጥቅስ 📝
💠 EOTC 💠
✞ 𝐉𝐎𝐈𝐍 ✞
📜 ለወዳጅ ዘመድዎ ያጋሩ 📜
4🕊 2👏 1🏆 1