cookie

ما از کوکی‌ها برای بهبود تجربه مرور شما استفاده می‌کنیم. با کلیک کردن بر روی «پذیرش همه»، شما با استفاده از کوکی‌ها موافقت می‌کنید.

avatar

ግዮንናዊት ኢትዮጵያ

ግዮን መነሻው አማራ መድረሻ ኤዶም ነገት የሆነ እኛ አባይ የምንለው ታላቁ ወንዛችን ነው። ኑ ስለ ስለኢትዮጵያ እና ሰለ አማራ እንመካከር ፤ አማራን እንገንባ ፤ ፩ አማራ ለሁሉም አማራ ፤ሁሉም አማራ ለ፩ አማራ !!! ይህንን ፔጅ ሼር በማድረግ ለሁሉም ኢትዮጵያዊ እንድደርስ ያድርጉ። በተጨማሪም ጓደኞቻችንም ወደ ፔጁ #Add በማድረግ ሃላፊነታችንን እንወጣ። https://t.me/Ethio_Amhara

نمایش بیشتر
Advertising posts
428مشترکین
اطلاعاتی وجود ندارد24 ساعت
+37 روز
اطلاعاتی وجود ندارد30 روز

در حال بارگیری داده...

معدل نمو المشتركين

در حال بارگیری داده...

• ጄነራሎቹ ነነ… "…በጎጃም በኩል ቁስለኛው እጅግ ስለበዛ ባለፈው አንተ ዜና የሠራህበትና በሄሊኮፍተር ሲመጣ የነበረውን ቁስለኛ አሁን ቀይረው ከባሕርዳር ኤርፖርት በቀደም ከዱባይ በመጣው ዓይነት አንቶኖቭ ደብረዘይት እያራገፉ ነው። ከደብረ ዘይት አየር ኃይል ድረስ ደግሞ ከነስትሬቸራቸው ወደ ጦር ኃይሎች በተሳቢ መኪና እየጫኑ እያመጡ ነው። "…ማርሻሉ አንተ 3ኛውን ተከታዩን ቪ8 መኪና ካወጣህበት በኋላ እሱን አስቀርቶ ተከታዩን 3ተኛ መኪና ፒካፕ አድርጎታል። "…ሌላው 1 ሚልዮን ትግሬ ከአቢይ ጋር ያስፈጀው መከላከያ ሚንስትሩ ዶር አብርሐም ያቺን የወልቃይት ፀለምት ራያን ጉዳይ ከጻፈ በኋላ እንዴት እንደፈራ ልነግርህ አንችልም። እሱም ከአቅሙ ይጠቀምበት የነበረ ቪ8 ቶዮታ ቡሌት ፕሩፍ መኪና ነበረው። ኖርማል ፕሩፍ ያልሆነም ነበረው። ከበቀደም ዕለት ጀምሮ ግን ሲልቨር ኒሳን ቪ8 መያዝ ጀምሯል። በጣም ነው የፈራው። በተለይ ዛሬ ወልቃይቶች ያወጡት መግለጫ፣ አዲስ የተመረጠው የዐማራ ፕሬዘዳንትም ስሙን ሳይጠቅስ የሰጠው ማስጠንቀቂያ አስቀዝኗቸዋል። "…በተረፈ መከላከያ ሠራዊቱ የእግረኛ ወታደር ዕጥረት ገጥሞታል። ወታደሩ እየተደመሰሰም፣ ከነመሳሪያው ፋኖን እየተቀላቀለ መሆኑ አስደንጋጭ አድርጎታል። ከዚህ የተነሣ ወለጋ ያስቀመጡትን አንተ ፕላን ቢ የምትለውን ኦነግ ሸኔን ከዓባይ ወንዝ ትይዩ እስከ ሰሜን ሸዋ አምጥተው አስፍረውታል። ለምናልባቹ ብለው ነው ያመጡት። •… በቀደም ገባ ያልከው መሣሪያ ደግሞ ከየት ሃገር እንደሆነ ለማጣራት ሞክረን ነበር። መሣሪያው የተገዛው ከቻይና ሳይሆን አይቀርም። ለምን መሰለህ ዘመዴ የዛሬ አንድ ወር አካባቢ የመከላከያ ሎጀስቲክስ ሌ/ት ጀነራል አብዱራሕማን፣ የአየር ኃይል ሎጀስቲክሱ ብ/ር ጀነራል ነገራ ለ15ቀን ያሕል ቻይና መሣሪያ ለመግዛት ሄደው ከርመው ነው የመጡት። እናም አውሮጵላኑ የኤምሬትስ ሆኖ መሣሪያው ግን የቻይና ሳይሆን አይቀርም። "…በዛሬው የፋኖና የአቢይ ጁላ መከላከያ ጥሎማለፍ ግጥሚያም የምሥራቅ ጎጃም እና የሰሜን ሸዋ ውጤት ደርሶናል። በምሥራቅ ጎጃም የጁቤ እና በረቡዕ ገበያ ወረዳ ታሪክ ተሠርቷል። ለግጥሚያ የገባው መከላከያ ተብዬው ለዘር አልወጣም። አሁን የሮብ ገበያ ፋኖ ከሌሎች አካባቢ ጋር በመሆን ወደ ደብረ ማርቆስ  ቤተመንግሥት እየተጓዙ ነበር። ከምን እንደደረሱ መረጃው አልደረሰንም። "…መከላከያው የሬሽን እጥረት ገጥሞታል። ገበሬው ውኃ ራሱ ከልክሏል። እንኳን ብረት ተሸክመው በባዶ መሄድ መንቀሳቀስ የተሳናቸው፣ በፍረሃት ውሰጥ ያለ፣  ሞቱን የሚጠብቅ ነው። የአብይ መከላከያ በጎጃም ስም ወጥቶለታል። ባጃጅ ተብሏል። ከከተማ የማይወጣ፣ ኮሮኮንች የማይሞክር፣ ለቀበቶው ሱሪ እንኳን የሌለው ሆኗል። "…ከወደ ሰሜን ሸዋ ይፋት ወደ ማዕከሉ የመጣው የመከላከያና የፋኖ ውጤት በስሱ ታውቋል። በአስፋቸው ቀበሌ ጥሩ አዝመራ ነበር። መከላከያም ሙሉ ለሙሉ በሚባል ደረጃ ከሸዋ እየወጣነው። ከአስፋቸው ቀበሌ እስከ ቀይት ድረስ ጥሩ የብረት አጥር ታጥሯል። ለመውጣት ያላቸው ጥረት ያሳዝናል። ግን መውጫ የለም። • መፍትሄው የአቢይ መንግሥት ለዐማራው ኃይል እጁን መስጠትና ለፍርድ መቅረብ ብቻ ነው። አከተመ።
نمایش همه...
👍 1
👆👆ከላይኛው የቀጠለ…✍✍✍ "…አሁን በዐማራ ክልል ብአዴን ፈርሷል። በኢትዮጵያ ውስጥ ወንዱ ጀግናው ዐማራ ብቻ ነው የህወሓትን ቅርስ አጅሬ ብአዴንን ቢሮክራሲውንም፣ መዋቅሩን ሁላ ያፈራረሰው። ትግሬ ህወሓትን አልቻለም። አልሞከረምም። ኦሮሞም አላደረገውም። ሌሎችም አልቻሉም። ዐማራ ግን ችሏል። መሞት ያማረው ነው አሁን ብልፅግና ሆኖ በዐማራ ክልል የሚንቀሳቀሰው። አዎ ዐማራ የነፃነት መንገዱን አውራ ጎዳናውን አግኝቶታል። የትም ቢሆን መሞት፣ መፈናቀል፣ መገደል ቀለቡ፣ ዕጣ ፈንታው የሆነው ዐማራ ከዚህም አይብስ ብሎ ቢያንስ ጥዬ ልውደቅ ብሎ መንገድ ጀምሯል። ይሄ ደግሞ የወንዶች መንገድ ነው። በሰፈር በቀዬው የኦሮሞም፣ የትግሬም ነፃ አውጪ እንደበግ ከሚያርደው ታግሎ ጥሎ መውደቅን የመሰለ ክብር የለም። ወጥር ዐማራ። "…ዐማራው ሌላ በትልቁ የሠራው ሥራ ምንድነው ያላችሁ እንደሆነ በሽማግሌ ስም መጃጃል ማቆሙ ነው። በሽምግልና ስም መጃጃል ማቆሙ ጠቅሞታል። ጳጳስ ይምጣ ሼህ፣ ኡስታዝ ይምጣ ቄስ፣ የሃገር ሽማግሌ፣ ባለሀብት፣ ታዋቂ ሰው በለው አልሰማህም ማለቱ በደንብ አዋጥቶታል። እምነት ለሌለው አረመኔ መንግሥት በሽምግልና ስም የሚመጣ ቄስም ሆነ ሼክ ዶሮ ጠባቂ ማድረግ ጽድቅ ነው። መስጊድና ቤተ ክርስቲያን ለሚያቃጥል፣ ካህናትና ሼኮችን ከነምእመናኑ ለሚያርድ፣ የይሁዲና የዐረብ ስም በዚህ ሃገር በዝቷል ብሎ በግልጽ በክርስቲያኖችና በእስላሞች ላይ ሞት ለሚያውጅ አረመኔ የኦሮሙማ ሰልቃጭ አገዛዝ ሽማግሌ ሆኖ የሚመጣ ካለ ብፁዕ አቡነ እገሌም ሆነ ሼህ ማንትስዬ ከአራጁ እኩል የሚቆጠሩ ስለሆነ ሊደመሰሱ ይገባል። ሽምግልና የከበረ አሴት አንጂ የማንም አረመኔ መቀለጃ፣ ማጃጃያ አይደለም። "…ቤታችን ፈረሰ ድምጽ ሁነን፣ እያፈሱ እያሰሩን ነው ድምጽ ሁነን፣ አላሠራ አሉን፣ የቤት ኪራይ ጨመሩብን ድምጽ ሁነን የምትሉና የምታዝጉኝ ሰዎች አቁሙ። ድምጽ አባታችሁ ልሣናችሁን ይዝጋውና ማን እንዲሰማህ ነው ድምፅ የምሆንህ? ጃውሳ እያለ እንድት ገደል በይፋ ያወጀው ዳንኤል ክብረት እንዲሰማህ ነው ድምጽ የምሆንህ? ሕጋዊ ደሀ የሚያድርግህ አገዛዝ እንዲሰማሕ ነው ድምጽ የምሆነህ? የደሀ ድምጽ ለመስማት ጆሮው የተደፈነው አገዛዝ ምን እንዲረዳህ ነው ድምጽ የምሆንህ? ወሬያም። አገዛዙ የሚሰማው የባሩድ ጭስ፣ የጥይት ድምፅ ብቻ ነው። መንግሥት የለም። መንግሥት ፈርሷል ብለህ አምነህ ለመብትህ እስካልተነሳህ ድረስ ገና አይደለም ቤትህ አናትህም ይፈርሳል። አቢይ አሕመድ ገና በቀን መቶ ሺ ሰው ያርዳል። ይሄን አምነህ ተቀበል፣ ዝም ብለህ ፍረስ፣ ታረድ፣ ታሰር፣ ተሰደድ አልያም ሱሪ ታጠቅ፣ አትንበጫበጭ፣ አትቅዘን፣ አታግማማን፣ የዐማራ ፋኖን መንገድ ተከተል። አከተመ። "…የተራበ የቀን ጅብም የማታ ጅብም ባለበት ሃገር ትምህርት የለም። ንግድ የለም። ተረጋግቶ ወጥቶ መግባት የለም። ይሄን አገዛዝ እየደገፉ ያሉት የደቡብ ጴንጤዎች እና የኦሮሞ ጴንጤዎች፣ የኦሮሞ የወሃቢያ እስላሞችም ናቸው። እነርሱም በቅርቡ እርስ በራሳቸው ይበላላሉ። ለድጋፍ ተብላ ወደ መሃል ሃገር ፖለቲካ የተጠራችው ህወሓትም ትናንት በአዲስ አበባ ጎዳናዎች በአሸንዳ በዓል ምክንያት አደባባይ የወጡት ሸመረን ወጣት ልጃገረድ ሴቶቿ የኦሮሞ ፖሊስ መኪና ፊት  ጁንታ ይሻላል ሲሉ አምሽተዋል። ጁንታ የኦሮሞን ፖሊስ አትፈራም። መድኃኒቱን ነች። ምሱን ነው የምታቀምሰው። የትግሬ ነፃ አውጪ ጁንታ የአዳነች አበቤን ሲምቢሮ ፖሊስ አይደለም የብራኑ ጁላን ከፍት መከላከያ ከመቀሌ እስከ ሞላሌ ዎሽሽ እያሉ የነዱ ናቸው። ዐማራን ለማብሸቅ ብሎ አዲስ አበባ በገፍ ያስገባቸው የቲዲኤፍ ወታደሮች የአሸንድዬ ጨፋሪ ሴቶች ትናንት ምልክቱን አሳይተውታል። ልብ በሉ ወንዶቹም ሴቶቹም የቲዲኤፍ ወታደሮች መሆናቸው እንዳይዘነጋ። እነ ዳንኤል ዳባ ዐማራን እንጂ ኦሮሞን አትንኩ ብለው ሲጮሁ አምሽተዋል። ትምህርት፣ ሥራ ያጣው የትግሬ ወጣት ገና አቢይንም አዳነችንም ቀርጥፎ ይበላል። ዐማራ ግን የነፃነት ትግል ላይ ነው። ትግሬ በሚልዮን የሚቆጠር ትግሬ ቀርጥፎ የበላው አብርሃ በላይን ስታመሰግን አቢይ አህመድን ስትረግም አምሽታለች። የራስሽ ጉዳይ። "…አዎ ብልጽግና በቅርቡ ይሄ ነው ተብሎ የማይገመት በላ ነው የሚወርድበት። ከትግሬም፣ ከዐማራም፣ ከደቡብም ማዕበል ነው የሚነሳበት። ጤፍ የለም። እንጃራ 24 ብር ገብቷል። መብራት የለም። ውኃ የለም። የትምህርት ቤት ክፍያ ንሯል። መንግሥት የደሀ ቤት አታከራዩ ብሎ የመንግሥትን ኪራይ ቤት ጣሪያ ሰቅሏል። ችግር የማይጎበኘው የኅብረተሰብ ክፍልም የለም። ሁሉም ቤቱ መከራ ችግር ይገባል። ያኔ ጴንጤ ብቻውን አቢይን እየደገፈ ወሃቢያ በእነ ሙጂብ አሚኖ ቤት ኢንሽ አላህ ከጠቅላያችን ጎን ነን እያለ ወደየት አባቱ እንደሚሻገር እናያለን። "…ማስታወሻ፦ ርዕሰ አንቀጹን 20 ሺ ሰው ካነበበው 1 ሺ ሰው Like ካደረገው በኋላ የአስተያየት መስጫ ሰንዱቁ ይከፈታል። • ድል ለዐማራ ፋኖ…✊✊✊ • ድል ተገፋው ለተጨቆነው ለዐማራ ሕዝብ…💪🏿💪💪🏿 • ድርጅቱ ዘመዴ ነኝ አሸበርቲው…!
نمایش همه...