cookie

ما از کوکی‌ها برای بهبود تجربه مرور شما استفاده می‌کنیم. با کلیک کردن بر روی «پذیرش همه»، شما با استفاده از کوکی‌ها موافقت می‌کنید.

avatar

BFFE

نمایش بیشتر
کشور مشخص نشده استزبان مشخص نشده استدسته بندی مشخص نشده است
Advertising posts
152مشترکین
اطلاعاتی وجود ندارد24 ساعت
اطلاعاتی وجود ندارد7 روز
اطلاعاتی وجود ندارد30 روز

در حال بارگیری داده...

معدل نمو المشتركين

در حال بارگیری داده...

የፈረንጆች 2020 በቁጥሮች ፦ (በAddis Admas) • 4 ሚሊዮን - በዓመቱ ለረጅም ጊዜ ስራ አጥ የሆኑ አሜሪካውያን ቁጥር • 115 ሚሊዮን - በዓመቱ በመላው ዓለም ወደ ከፋ ድህነት የገቡ ሰዎች ቁጥር • 3.2 ሚሊዮን - በዓመቱ በተለያዩ ምክንያቶች ለሞት የተዳረጉ አሜሪካውያን ቁጥር • 30 - በዓመቱ በመላው ዓለም በስራ ላይ እያሉ የተገደሉ ጋዜጠኞች ቁጥር • 79.5 ሚሊዮን - በዓመቱ በመላው ዓለም ከመኖሪያቸው የተፈናቀሉ ሰዎች ቁጥር • 1.5 ቢሊዮን - በዓመቱ በዓለማችን በኮሮና ቫይረስ ሳቢያ ከትምህርት ገበታቸው የተፈናቀሉ ህፃናት እና ወጣቶች ቁጥር @tikvahethiopia @tikvahethiopiaBOT
نمایش همه...
#Update የአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ቅድመ ምረቃ መደበኛ እና የማታ ፕሮግራም ተማሪዎች (ከ1ኛ አመት ጀምሮ ለሆናችሁ ሁሉ) በኮረና ቫይረስ ወረርሽኝ ምክንያት የተቋረጠዉ የ2012 ዓ.ም የሁለተኛ ሰሚስተር ትምህርት ለማስጀመር የመልሶ ምዝገባ በሚከተለዉ መሠረት ይካሄዳል፡፡ ✓ የማታ ተማሪዎች ምዝገባ ታህሳስ 10 እና 11 2013 ዓ.ም ✓ የመደበኛ ተማሪዎች ምዝገባ ታህሳስ 21 2013 ዓ.ም ሲሆን ✓ ተመዝጋቢዎች ከኮሌጅ ሬጅስትራር ጽ/ቤቶች በመገኘት የኮርስ ምዝገባ ማካሄድ ይጠበቅባቸዋል፡፡ ✓ የምዝገባ ወረቀቶቹ እንደ ተማሪ መታወቂያ ስለሚያገለግል በጥንቃቄ መያዝ ይኖርባችኋል፡፡ ✓ ለመደበኛ ተማሪዎች ትምህርት መልሶ መከፈትን በተመለከተ እና ሊደረጉ ስለሚገቡ ጥንቃቄዎች ታህሳስ 22 ቀን 2013 ዓ.ም ገለፃ ይደረጋል፡፡ ✓ ትምህርት የሚጀመረዉ ታህሳስ 23 ቀን 2013 ዓ.ም መሆኑን ያሳዉቃል ✓ ከምዝገባ በፊት ወይም በኋላ የሚመጡ ተማሪዎችን ዩኒቨርስቲዉ አያስተናግድም ✓ ዝርዝር መረጃዎችን ከዩኒቨርስቲዉ ድረ ገፅ www.aau.edu.et ማግኘት ይቻላል፡፡     አ.አ.ዩ ሬጅስትራር  @addisababauniversity
نمایش همه...
Share BoomChat: *Using BoomChat helped me to keep in touch with all my friends in BoomChat community without being worried about Internet censorship if you like you can also try it at:* Download: https://play.google.com/store/apps/details?id=org.boomchat.messenger
نمایش همه...
BoomChat Messenger(Telegram API + Proxy) - Apps on Google Play

BoomChat Messenger is an unofficial telegram with proxy and extra features

#DrLiaTadesse የጤና ሚኒስትር ዶ/ር ሊያ ታደሰ የኮቪድ-19 ስርጭት በከፍተኛ ሁኔታ እየተስፋፋ መምጣቱን ተናገሩ። ለዚህም የማኅበረሰቡ መዘናጋት ከፍተኛ አስተዋጽኦ አበርክቷል ብለዋል። በአዲስ አበባ ከተማ በሐምሌ ወር ላይ ከነበረው የአፍ እና አፍንጫ መሸፈኛ ጭምብል የመጠቀም 78 በመቶ ምጣኔ አሁን ወደ 52 በመቶ መውረዱን ገልፀዋል። ዶክተር ሊያ አሁን ላይ በአዲስ አበባ ያለው የጽኑ ህሙማን ክፍል ማከሚያ ማዕከላት መጨናነቃቸውን ተናግረዋል። በዚህም የፅኑ ህሙማን ክፍል የመጨረሻ የመቀበል አቅም ላይ እየደረሰ ነው ብለዋል። የፅኑ ህክምና ክትትል ከገቡት 59 በመቶ ህይወታቸው እንዳለፈም አሳውቀዋል። ዶ/ር ሊያ ፥ ህብረተሰቡ የጥንቃቄ ትኩረቱን ካላጠናከረ ከባድ የህይወት መስዋትነት ሊያስከፍል እንደሚችል አስጠንቅቀዋል። በአሁኑ ሰዓት በዓለም አቀፍ ደረጃ የተገኙት ክትባቶች በዚህ ዓመት ከሚያዝያ ወር በፊት እንደማይደርሱ ተናግረዋል። ክትባቱን ከገንዘብ ሚኒስቴር ጋር በመሆን ለማቅረብ እንደሚሰራ ገልፀዋል፡፡ #AMMA @tikvahethiopiaBOT @tikvahethiopia
نمایش همه...