cookie

ما از کوکی‌ها برای بهبود تجربه مرور شما استفاده می‌کنیم. با کلیک کردن بر روی «پذیرش همه»، شما با استفاده از کوکی‌ها موافقت می‌کنید.

avatar

Orthodox

Orthodox

نمایش بیشتر
کشور مشخص نشده استزبان مشخص نشده استزبان‌شناسی7 697
Advertising posts
1 814مشترکین
اطلاعاتی وجود ندارد24 ساعت
-47 روز
-3630 روز

در حال بارگیری داده...

معدل نمو المشتركين

در حال بارگیری داده...

ጌታችን የሞተው ስለ ስጋችን ወይስ ስለ ነብሳችን???
نمایش همه...
ጌታችን የሞተው ስለ ስጋችን ወይስ ስለ ነብሳችን???
نمایش همه...
T
نمایش همه...
🟥ሀጥያት ለቤተክርስትያን አባቶች ለምን እንናዘዛለን?? መፅሀፍ ቅዱስ ምን ይላል ለቤተክርስትያን የሰጣት ስልጣንስ በትንሹ ምን ይመስላል???? 💠 ቤተ ክርስትያን የእውነት ሁሉ መገኛ ነች 1ኛ ጢሞቴዎስ 3 15፤ ብዘገይ ግን፥ በእግዚአብሔር ማደሪያ ቤት መኖር እንዴት እንደሚገባ ታውቅ ዘንድ እጽፍልሃለሁ፤ ቤቱም የእውነት ዓምድና መሠረት፥ የሕያው እግዚአብሔር ቤተ ክርስቲያን ነው። 💠ቤተ ክርስትያን የክርስቶስ አካል ክርስቶስም የቤተ ክርስትያን ራስ ነው ወደ ኤፌሶን 1 22፤ ሁሉንም ከእግሩ በታች አስገዛለት ከሁሉ በላይም ራስ እንዲሆን ለቤተ ክርስቲያን ሰጠው። 23፤ እርስዋም አካሉና ሁሉን በሁሉ የሚሞላ የእርሱ ሙላቱ ናት። 💠💠 በቤተ ክርስትያን ያሉ ቅዱሳን ሁሉ ደግሞ የክርስቶስ ቤልቶች ናቸው 1ኛ ቆሮንቶስ 12 27፤ እናንተም የክርስቶስ አካል ናችሁ እያንዳንዳችሁም ብልቶች ናችሁ። 🟥🟥🟥 ስለዚህም ክርስቶስ አካሉ በሆነች ቤተ ክርስትያን ውስጥ አካል በመሆን የሚገለግሉ ቅዱሳንን ስራውን ይሰራባቸዋል 🔹 ዛሬ ስለ ሀጥያት ስርየት ስልጣን እንዴት አካሉን እንደሚጠቀም እንይ 🟢🟢 1ኛ ዮሐንስ 1 8፤ ኃጢአት የለብንም ብንል ራሳችንን እናስታለን፥ እውነትም በእኛ ውስጥ የለም። 9፤ በኃጢአታችን ብንናዘዝ ኃጢአታችንን ይቅር ሊለን ከዓመፃም ሁሉ ሊያነጻን የታመነና ጻድቅ ነው። 🔸🔸 ስለዚህ ሀጥያታችንን ስንናዘዝ ከሀጥያት በደሙ እንደሚያጦበን ይነግረናል ሀጥያትን ደግሞ ሰው ለሰው መናዘዝ እንዳለበት መፅሀፍ እንዲህ ይላል የያዕቆብ መልእክት 5 14፤ ከእናንተ የታመመ ማንም ቢኖር የቤተ ክርስቲያንን ሽምግሌዎች ወደ እርሱ ይጥራ፤ በጌታም ስም እርሱን ዘይት ቀብተው ይጸልዩለት። 15፤ የእምነትም ጸሎት ድውዩን ያድናል ጌታም ያስነሣዋል፤ ኃጢአትንም ሠርቶ እንደ ሆነ ይሰረይለታል። 16፤ እርስ በርሳችሁ በኃጢአታችሁ ተናዘዙ። ትፈወሱም ዘንድ እያንዳንዱ ስለ ሌላው ይጸልይ፤ የጻድቅ ሰው ጸሎት በሥራዋ እጅግ ኃይል ታደርጋለች። 🟢🟢 በተጨማሪም ክርስቶስ አካሉ ለሆኑ ቅዱሳን የመንግስተ ሰማያትን ቁልፍ ሰጥቶ የማሰርና የመፍታት ስልጣን ሰጥተአል የማቴዎስ ወንጌል 16 19፤ የመንግሥተ ሰማያትንም መክፈቻዎች እሰጥሃለሁ፤ በምድር የምታስረው ሁሉ በሰማያት የታሰረ ይሆናል፥ በምድርም የምትፈታው ሁሉ በሰማያት የተፈታ ይሆናል። 🟢🟢🟢 ይህንንም በማያወላዳ መልኩ ስለ ሀጥያት ስርየት ለሀዋርያት የተሰጠ ስልጣን መሆኑን ይናገራል 👇🏼 የዮሐንስ ወንጌል 20 23፤ ኃጢአታቸውን ይቅር ያላችኋቸው ሁሉ ይቀርላቸዋል፤ የያዛችሁባቸው ተይዞባቸዋል፡ አላቸው። 🟢🟢ለዚ ነው በሀዋርያዊ ቅብብሎሽ በመልእክት ብቻ ሳይሆን በቃልም ሀዋርያትን እና የነሱን አምላክ ክርስቶስን አስተምሮ ተቀብላ 2ኛ ተሰሎንቄ 2 15፤ እንግዲያስ፥ ወንድሞች ሆይ፥ ጸንታችሁ ቁሙ፥ በቃላችንም ቢሆን ወይም በመልእክታችን የተማራችሁትን ወግ ያዙ። የእውነት ሁሉ አምድና መገኛ የሆነችው ቤተ ክርስትያናችን ሀጥያትን ስለ መናዘዝ የምታስተምረው ለዚህ ነው🙏🏾🙏🏾🙏🏾 🟥🟢ብዙ ጥቅሞችም አሉት በመጀመርያ 1ኛ ዮሐንስ 4 20፤ ማንም፦ እግዚአብሔርን እወዳለሁ፥ እያለ ወንድሙን ቢጠላ፥ ሐሰተኛ ነው፤ ያየውን ወንድሙን የማይወድ ያላየውን እግዚአብሔርን ሊወደው እንዴት ይችላል? ይህን ቃል ወስደን እኛ በሰው ፊት የማናደርገውን በእግዚአብሄር ፊት ደግሞ ለመስራት ደፍረናልና ለሰዎች ስንናገር ሀጥያቱን ድጋሚ ላለመስራት እንሞክራለን ከሰራን ግን እግዚአብሄርን ፈርተን የግድ ለሰዎች መናዘዝ ስላለብን ሀጥያትን የመለማመድ እድላችን ይቀንሳል። 💠ሌላው ደግሞ ከሀጥያት እንዴት መመለስ እንዳለብን ምክር እናገኛለን 💠 ፀሎትን ስለኛ ያደርጉልናል በፀሎት ያግዙናል የያዕቆብ መልእክት 5 14፤ ከእናንተ የታመመ ማንም ቢኖር የቤተ ክርስቲያንን ሽምግሌዎች ወደ እርሱ ይጥራ፤ በጌታም ስም እርሱን ዘይት ቀብተው ይጸልዩለት። 💠💠 ወደ ሀጥያት እንዳንመለስ ሰይጣንን የምናሸንፍበትን መሳርያ (ፆም እና ፀሎት) ያስታጥቁናል የማቴዎስ ወንጌል 17 21፤ ይህ ዓይነት ግን ከጸሎትና ከጦም በቀር አይወጣም፡ አላቸው። 💠💠🔸 የፃፍኩት ጌታዬና መዳኒቴ ክርስቶስ ኢየሱስ በረዳኝ ልክ ነው ምናልባትም የኔ ደካማነት ጌታ ከዚ በላይ እኔን እንዳይጠቀም አድርጎም ይሆናል🙏🏾🙏🏾🙏🏾🙏🏾 ግልፅ ያልሆነ ነገር ኬለ ጠይቁ 👉🏼 @ermi_hd 2ኛ ቆሮንቶስ 9 15፤ ስለማይነገር ስጦታው እግዚአብሔር ይመስገን። 🟥በ @ermi_hd የተሰጠ መልስ
نمایش همه...
የዘርፌ ከበደ ስድብ ወይስ ታሪክ?
نمایش همه...
🛑ስእለ አድኖ መፅሀፍ ቅዱሳዊ ነውን? ኪሩብ ማለት እኮ ኪሩቤል ማለት ነው 🟥 ዘፀአት25፣18 ሁለት ኪሩቤል ከተቀጠቀጠ ወርቅ ሥራ፥ በስርየት መክደኛውም ላይ በሁለት ወገን ታደርጋቸዋለህ። 20 ኪሩቤልም ክንፎቻቸውን ወደ ላይ ይዘረጋሉ፥ የስርየት መክደኛውንም በክንፎቻቸው ይሸፍናሉ፥ ፊታቸውም እርስ በርሱ ይተያያል፤ የኪሩቤልም ፊቶቻቸው ወደ ስርየት መክደኛው ይመለከታሉ። 🔷 ያው ኪሩብ ኪሩቤል ማለት ነው የመላእክት ስም ነው ጌታ እራሱ ለሙሴ እያዘዘው ነው ከታቦቱ ጋር የ መላእክት ምስል እንዲሰራ 🔷🔷🔷 በተጨማሪም🔷🔷🔷 1ኛ ነገስት6፣23 በቅድስተ ቅዱሳኑም ውስጥ ቁመታቸው አሥር ክንድ የሆነ ከወይራ እንጨት ሁለት ኪሩቤል ሠራ። 29 በቤቱም ግንብ ሁሉ ዙሪያ በውስጥና በውጭ የኪሩቤልና የዘንባባ ዛፍ የፈነዳም አበባ ምስል ቀረጸ። ህዝቅኤል4፣1 አንተም፥ የሰው ልጅ ሆይ፥ ጡብን ወስደህ በፊትህ አኑራት የኢየሩሳሌምንም ከተማ ስዕል ሳልባት ክበባት፥ 🟥🟥🟥🟥 ያው ከመፅሀፍ ቅዱስ እናሳይ ተብሎ እንጂ መፅሀፍ ቅዱስ ብቻ የሚል አስተምሮ እራሱ መፅሀፍ ቅዱሳዊ አይደለም 🔷 ማስረጃውም ራሱ መፅሀፍ ቅዱስ ነው👇🏾 🟩2ጢሞ 3፣16-17 የእግዚአብሔር ሰው ፍጹምና ለበጎ ሥራ ሁሉ የተዘጋጀ ይሆን ዘንድ፥ የእግዚአብሔር መንፈስ ያለበት መጽሐፍ ሁሉ ለትምህርትና ለተግሣጽ ልብንም ለማቅናት በጽድቅም ላለው ምክር ደግሞ ይጠቅማል። 🟩2ኛ ተሰሎንቄ 2፣15 እንግዲያስ፥ ወንድሞች ሆይ፥ ጸንታችሁ ቁሙ፥ በቃላችንም ቢሆን ወይም በመልእክታችን የተማራችሁትን ወግ ያዙ። 🟩2 ወንድሞች ሆይ፥ በሁሉ ስለምታስቡኝና አሳልፌ እንደ ሰጠኋችሁ ወግን ፈጽማችሁ ስለ ያዛችሁ አመሰግናችኋለሁ። 🟥🟥 ወግ ወይም ቱፊት ደግሞ የሚተላለፈው ከአባት ወደ ልጅ ከትውልድም ወደ ትውልድ ነው 🔷🔷ስለዚህም ነው ነባር የሚባሉት ክርስትናዎች (ካቶሊክ እና ኦርቶዶክስ) ስእል የሚጠቀሙት 🔷 ለምሳሌ በታሪክ (በወግ) የእናትና ልጁን ስእለ አድኖ ሀዋርያው ቅዱስ ሉቃስ እንደሳለው ይታወቃል 🟩🟩 ጣኦቶች እና ስእሎች ከጥንት በአህዛብ የሚመለኩ እስራኤላውያንም እግዚአብሄርን የሚያስቆጣ ጣኦት ይሰራሉ እግዚአብሄርም ይቆጣ ነበር👇🏾 🔷ዘፀአት 32፣4 ከእጃቸውም ተቀብሎ በመቅረጫ ቀረጸው፥ ቀልጦ የተሠራ ጥጃም አደረገው፤ እርሱም፡— እስራኤል ሆይ፥ እነዚህ ከግብፅ ምድር ያወጡህ አማልክትህ ናቸው፡ አላቸው። 🟩🟩 ስለነዚህም ስለሚያመልኩአቸው ጣኦቶች እግዚአብሄር እንዲህ ይላል👇🏾 🟥ዘፀአት 20፣በላይ በሰማይ ካለው፥ በታችም በምድር ካለው፥ ከምድርም በታች በውኃ ካለው ነገር የማናቸውንም ምሳሌ፥ የተቀረጸውንም ምስል ለአንተ አታድርግ። 5 አትስገድላቸው፥ አታምልካቸውምም፤ በሚጠሉኝ እስከ ሦስተኛና እስከ አራተኛ ትውልድ ድረስ የአባቶችን ኃጢአት በልጆች ላይ የማመጣ፤ 🔸🔸 የሐዋርያት ሥራ 17 29፤ እንግዲህ የእግዚአብሔር ዘመዶች ከሆንን፥ አምላክ በሰው ብልሃትና አሳብ የተቀረጸውን ወርቅ ወይም ብር ወይም ድንጋይ እንዲመስል እናስብ ዘንድ አይገባንም። 👆🏻ይቺን ጥቅስም ለክርስትያኖች የተሰጠ ማስጠንቀቂያ አድርገው ይጠቀሙባታል ይህ ግን የተፃፈው ለማን እንደሆነ ለማወቅ ከፍ ብሎ ማየት ነው 👇🏼👇🏼 የሐዋርያት ሥራ 17 16፤ ጳውሎስም በአቴና ሲጠብቃቸው ሳለ፥ በከተማው ጣዖት መሙላቱን እየተመለከተ መንፈሱ ተበሳጨበት። ይሄ የተፃፈው አምላካቸውን ለማያውቁ ጣኦት አምላኪዎች ነው እሱንም አምላክ ብለው ለያዙት ነው 🟩🟩🟩 ምስኪን እና አለማወቃቸውን የማያውቁ ወገኖቻችን ግይ ይህን እግዚአብሄርን ለሚያስቆጡ እና ለሚመለኩ ጣኦቶች እንዳያመልኩ የተሰጠ ማስጠንቀቂያ እግዚአብሄር እራሱ ላዘዘውና ነብያት እንዲሁም ሀዋርያት ለሰሩት በመፅሀፍ ቅዱስና በቱፊት ማስረጃ ላላቸው ስእለ አድኖ ማስጠንቀቂያ ይጠቀሙበታል ይህም ችግር መፅሀፍ ቅዱስን ካለማወቅና 1ጥቅስ ብቻ ከመያዝ የሚመጣ ነው ያለዚያማ እግዚአብሄርን ራሱ የሚጋጅ ነገር ይናገራል ብሎም ውሸታም እንደማድረግ ነው 🔷ለምሳሌ 👉🏼 ዘፀአት20፣4-5 እግዚአብሄር ምንም አይነት ምስል እንዳይስል እንዳይቀርፅ ለራሱም እንዳያደርግ ይናገራል እዛው👉🏼 ዘፀአት 25፣18-20 ደግሞ የመላእክቱን ኪሩቤል ምስል እንዳቀርፅ ያዝዛል 🟩🟩 ይህን ቃል በደፈናው የመፅሀፍ ቅዱስ ግጭት የማመስል ነገር ግን መፅሀፍን ካለማወቅና ልክ ከላይ እንደፃፍኩት የቱ እንደተከለከለና የቱ እንደታዘዘ ካለማወቅ የሚመጣ የአእምሮ ግጭት ነው 🔷🔷🔷 ያው ጥቂቱን ነው የነገርኩሽ ከማውቀው በጎደለው ጌታ ኢየሱስ ይሙላበት ከነገርኩሽ ግን ግር ያለሽ ነገር ካለ ጠይቂኝ ስለ ስእለ አድኖ ግልፅ ከሆነ ወደ ቀጣዩ ጥያቄሽ እንግባ🙏🏽 🟩በ ኤርሚያስ የተሰጠ ምላሽ🟩 👉🏼ለ ጥያቂ እና አስተያየት @ermi_hd
نمایش همه...
🛑ስእለ አድኖ መፅሀፍ ቅዱሳዊ ነውን? ኪሩብ ማለት እኮ ኪሩቤል ማለት ነው 🟥 ዘፀአት25፣18 ሁለት ኪሩቤል ከተቀጠቀጠ ወርቅ ሥራ፥ በስርየት መክደኛውም ላይ በሁለት ወገን ታደርጋቸዋለህ። 20 ኪሩቤልም ክንፎቻቸውን ወደ ላይ ይዘረጋሉ፥ የስርየት መክደኛውንም በክንፎቻቸው ይሸፍናሉ፥ ፊታቸውም እርስ በርሱ ይተያያል፤ የኪሩቤልም ፊቶቻቸው ወደ ስርየት መክደኛው ይመለከታሉ። 🔷 ያው ኪሩብ ኪሩቤል ማለት ነው የመላእክት ስም ነው ጌታ እራሱ ለሙሴ እያዘዘው ነው ከታቦቱ ጋር የ መላእክት ምስል እንዲሰራ 🔷🔷🔷 በተጨማሪም🔷🔷🔷 1ኛ ነገስት6፣23 በቅድስተ ቅዱሳኑም ውስጥ ቁመታቸው አሥር ክንድ የሆነ ከወይራ እንጨት ሁለት ኪሩቤል ሠራ። 29 በቤቱም ግንብ ሁሉ ዙሪያ በውስጥና በውጭ የኪሩቤልና የዘንባባ ዛፍ የፈነዳም አበባ ምስል ቀረጸ። ህዝቅኤል4፣1 አንተም፥ የሰው ልጅ ሆይ፥ ጡብን ወስደህ በፊትህ አኑራት የኢየሩሳሌምንም ከተማ ስዕል ሳልባት ክበባት፥ 🟥🟥🟥🟥 ያው ከመፅሀፍ ቅዱስ እናሳይ ተብሎ እንጂ መፅሀፍ ቅዱስ ብቻ የሚል አስተምሮ እራሱ መፅሀፍ ቅዱሳዊ አይደለም 🔷 ማስረጃውም ራሱ መፅሀፍ ቅዱስ ነው👇🏾 🟩2ጢሞ 3፣16-17 የእግዚአብሔር ሰው ፍጹምና ለበጎ ሥራ ሁሉ የተዘጋጀ ይሆን ዘንድ፥ የእግዚአብሔር መንፈስ ያለበት መጽሐፍ ሁሉ ለትምህርትና ለተግሣጽ ልብንም ለማቅናት በጽድቅም ላለው ምክር ደግሞ ይጠቅማል። 🟩2ኛ ተሰሎንቄ 2፣15 እንግዲያስ፥ ወንድሞች ሆይ፥ ጸንታችሁ ቁሙ፥ በቃላችንም ቢሆን ወይም በመልእክታችን የተማራችሁትን ወግ ያዙ። 🟩2 ወንድሞች ሆይ፥ በሁሉ ስለምታስቡኝና አሳልፌ እንደ ሰጠኋችሁ ወግን ፈጽማችሁ ስለ ያዛችሁ አመሰግናችኋለሁ። 🟥🟥 ወግ ወይም ቱፊት ደግሞ የሚተላለፈው ከአባት ወደ ልጅ ከትውልድም ወደ ትውልድ ነው 🔷🔷ስለዚህም ነው ነባር የሚባሉት ክርስትናዎች (ካቶሊክ እና ኦርቶዶክስ) ስእል የሚጠቀሙት 🔷 ለምሳሌ በታሪክ (በወግ) የእናትና ልጁን ስእለ አድኖ ሀዋርያው ቅዱስ ሉቃስ እንደሳለው ይታወቃል 🟩🟩 ጣኦቶች እና ስእሎች ከጥንት በአህዛብ የማመለኩ እስራኤላውያንም እግዚአብሄርን የሚያስቆጣ ጣኦት ይሰራሉ እግዚአብሄርም ይቆጣ ነበር👇🏾 🔷ዘፀአት 32፣4 ከእጃቸውም ተቀብሎ በመቅረጫ ቀረጸው፥ ቀልጦ የተሠራ ጥጃም አደረገው፤ እርሱም፡— እስራኤል ሆይ፥ እነዚህ ከግብፅ ምድር ያወጡህ አማልክትህ ናቸው፡ አላቸው። 🟩🟩 ስለነዚህም ስለሚያመልኩአቸው ጣኦቶች እግዚአብሄር እንዲህ ይላል👇🏾 🟥ዘፀአት 20፣በላይ በሰማይ ካለው፥ በታችም በምድር ካለው፥ ከምድርም በታች በውኃ ካለው ነገር የማናቸውንም ምሳሌ፥ የተቀረጸውንም ምስል ለአንተ አታድርግ። 5 አትስገድላቸው፥ አታምልካቸውምም፤ በሚጠሉኝ እስከ ሦስተኛና እስከ አራተኛ ትውልድ ድረስ የአባቶችን ኃጢአት በልጆች ላይ የማመጣ፤ 🟩🟩🟩 ምስኪን እና አለማወቃቸውን የማያውቁ ወገኖቻችን ግይ ይህን እግዚአብሄርን ለሚያስቆጡ እና ለሚመለኩ ጣኦቶች እንዳያመልኩ የተሰጠ ማስጠንቀቂያ እግዚአብሄር እራሱ ላዘዘውና ነብያት እንዲሁም ሀዋርያት ለሰሩት በመፅሀፍ ቅዱስና በቱፊት ማስረጃ ላላቸው ስእለ አድኖ ማስጠንቀቂያ ይጠቀሙበታል ይህም ችግር መፅሀፍ ቅዱስን ካለማወቅና 1ጥቅስ ብቻ ከመያዝ የሚመጣ ነው ያለዚያማ እግዚአብሄርን ራሱ የሚጋጅ ነገር ይናገራል ብሎም ውሸታም እንደማድረግ ነው 🔷ለምሳሌ 👉🏼 ዘፀአት20፣4-5 እግዚአብሄር ምንም አይነት ምስል እንዳይስል እንዳይቀርፅ ለራሱም እንዳያደርግ ይናገራል እዛው👉🏼 ዘፀአት 25፣18-20 ደግሞ የመላእክቱን ኪሩቤል ምስል እንዳቀርፅ ያዝዛል 🟩🟩 ይህን ቃል በደፈናው የመፅሀፍ ቅዱስ ግጭት የማመስል ነገር ግን መፅሀፍን ካለማወቅና ልክ ከላይ እንደፃፍኩት የቱ እንደተከለከለና የቱ እንደታዘዘ ካለማወቅ የሚመጣ የአእምሮ ግጭት ነው 🔷🔷🔷 ያው ጥቂቱን ነው የነገርኩሽ ከማውቀው በጎደለው ጌታ ኢየሱስ ይሙላበት ከነገርኩሽ ግን ግር ያለሽ ነገር ካለ ጠይቂኝ ስለ ስእለ አድኖ ግልፅ ከሆነ ወደ ቀጣዩ ጥያቄሽ እንግባ🙏🏽 🟩በ ኤርሚያስ የተሰጠ ምላሽ🟩 👉🏼ለ ጥያቂ እና አስተያየት @ermi_hd
نمایش همه...