BBC አማርኛ
Broadcast & media production company ━━━━━━⊱✿⊰━━━━━━ WELL COME ቢቢሲ አማርኛ 🇪🇹 ━━━━━━⊱✿⊰━━━━━━ Verified official channel ® @BBC_Amaric https://t.me/joinchat/AAAAAE7S0z4ya9Z6ragluA
نمایش بیشتر3 933مشترکین
+224 ساعت
-197 روز
-6830 روز
- مشترکین
- پوشش پست
- ER - نسبت تعامل
در حال بارگیری داده...
معدل نمو المشتركين
در حال بارگیری داده...
ሩሲያ ከዩክሬን ባሻገር በሌሎች ሀገራት ጦርነት ለመክፈት አስባለች?
ሩሲያ በፖላንድም ሆነ በሌሎች የኔቶ አባል ሀገራት ላይ ጦርነት መክፈት እንደማትፈልግ ፕሬዝዳንት ቭላድሚር ፑቲን ተናገሩ።
ፕሬዝዳንቱ አሜሪካ መራሹ ወታደራዊ ጥምረት ኔቶ ከሶቪየት ህብረት መፈራረስ በኋላ የሚያደርገው መስፋፋት አሳሳቢ ቢሆንም ሞስኮ የኔቶ አባል ሀገራትን ለማጥቃት አላሰበችም ብለዋል።
ሩሲያ በዩክሬን ጦርነት ከከፈተች በኋላ እንደ ፖላንድ፣ ኢስቶኒያ፣ ላቲቪያ እና ሊቱኒያ ያሉ ሀገራት የኬቭ እጣ ፈንታ ይደርሰናል የሚል ስጋት እንዳደረባቸው ይታወቃል።
ዝርዝሩን በተከታዩ ሊንክ ይመልከቱ፤ https://bit.ly/43A6kUa
ያለመከሰስ መብት ያላቸው ሰዎች በአስቸኳይ አዋጁ ከታሰሩ በኋላ ለምን በቀጥታ ክስ መመስረት አልተቻለም?
የምክር ቤት አባላት ለእስር የተዳረጉት በአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ አማካኝነት ነው የተባለ ሲሆን ይህ አዋጅ ያለ መከሰስ መብት ያላቸውን ሰዎች የማሰር ስልጣን ለህግ አስፈጻሚዎች በመስጠቱ እንደሆነ የፍትህ ሚንስትሩ ጌዲዮን ጢሞቲዮስ ለህዝብ ተዉካዮች ምክር ቤት ማብራሪያ በሰጡበት ወቅት ተናግረዋል።
ይህን ተከትሎም አስቸኳይ ጊዜ አዋጁ ያለ መለሰስ መብት ያላቸውን ሰዎች የህግ አስፈጻሚ አካላት እንዲያስሩ ፈቅዶላቸው ክስ ለመመስረት ግን ለምን ወደ መደበኛ ህግ መሄድ አስፈለገ? የሚሉ ሀሳቦች አከራካሪ ጉዳይ ሆኗል።
አል ዐይን አማርኛ በዚህ ጉዳይ ላይ የህግ ባለሙያዎች በጉዳዩ ዙሪያ ማብራሪያ እንዲሰጡበት ጠይቋል።
ዝርዝሩን በተከታዩ ሊንክ ይመልከቱ፤ https://bit.ly/3IUE6tW
የአርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ውጤት የሆነችው “አልባ ሬናይ” በስፔን ቴሌቪዥን ጣቢያ ስራ አገኘች
በኢንስታግራምና ቲክቶክ ዝነኛ የሆነችው አልባ ሬናይ ወደ ቴሌቪዥን መስኮት ብቅ ልትል መሆኑን አብስራለች።
የታዋቂውን “ሰርቫይቨር” የቴሌቪዥን ፕሮግራም የስፔን ቅጂ ላይ ልዩ ፕሮግራም እንደምትመራም ለአድናቂዎቿ ገልጻለች።
አልባ ሬናይ ወብ መልክና ቁመና አላት ግን የውሸት ነው። ባለፈው አመት የግዙፉ ሚዲያሴት ቴሌቪዥን አጋር በሆነው “ቢ ኤ ላየን” የተፈጠረችው አልባ የአርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ውጤት ናት።
ዝርዝሩን በተከታዩ ሊንክ ይመልከቱ፤ https://bit.ly/3vrIUE7
በቀይ ባሕር ያለው የጸጥታ ችግር በኢትዮጵያ ገቢና ወጪ ንግድ አንቅስቃሴ ላይ ችግር መፍጠሩ ተገለጸ
የኢትዮጵያ የባሕር ትራንስፖርትና ሎጅስቲክስ ትናንት ባማበራዊ ትስስር ገጹ ባወጣው መረጃ “በቀይ ባህር የተከሰተው የጸጥታ ችግር ወደ ኢትዮጵያ የሚገቡ እና ከኢትዮጵያ የሚወጡ ጭነቶች ከጊዜና ከወጪ አንፃር የአገልግሎት ጥራት አግኝተው እንዳይገቡና እንዳይወጡ ችግር ሆኗል” ብሏል።
በዚህ ምክንያት አገልግሎት ክፍተት እንዳይፈጠር የኢትዮጵያ የባሕር ትራንስፖርትና ሎጅስቲክስ የኢትዮጵያ ገቢ ጭነቶች በብዛት ወደ ሚነሱባቸው ወደቦች የራሱን መርከቦች በማሰማራት እና ምልልሳቸውን በመጨመር ጭነቶች ወደ ሀገር እንዲገቡ እያደረገ መሆኑን አስታውቋል።
ዝርዝሩን በተከታዩ ሊንክ ይመልከቱ፤ https://bit.ly/3TS3WFg
የአማራ ክልል “የትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር የራያ አላማጣ ወረዳ ቀበሌዎችን በመያዝ ነዋሪዎችን እየገደለና እያሰቃየ ነው” ሲል ከሰሰ
የአማራ ክልል መንግስት ዛሬ ባወጣው መግለጫ “የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር በትናንትናው እለት ማለትም መጋቢት 18 ቀን 2016 ዓ.ም የራያ አላማጣ ወረዳ ቀበሌዎችን በመያዝ ነዋሪዎችን በመግደልና በማሰቃየት ላይ ይገኛል” ሲል ከሷል።
የትግራይ ክልል ግዜያዊ አስተዳደር ለሀገሪቱ ቋሚ ቀውስ ምንጭ ከሚያደርጉት ተግባራት እንዲታቀብ፣ ሀገራችንንና ሁለቱን ክልሎች ወደ ቀውስ ከሚያስገቡ ተግባራት እንዲቆጠብም የአማራ ክልል መንግስትአስጠንቅቋል።
እንዲሁም ጊዚያዊ አስተዳደሩ ከለመደው አጓጉል የካርታ ፖለቲካ ጨዋታ እንዲወጣና የህዝብን ፍላጎት ማዕከል ባደረጉ ውይይቶች ላይ እንዲያተኩር መክሯል።
ዝርዝሩን በተከታዩ ሊንክ ይመልከቱ፤ https://bit.ly/4adABuw
በመካ የታየ መልካምነት
“አካል ጉዳት ካባን ከማየት አያግድህም” ያለው የፀጥታ አባል የበርካቶችን ቀልብ ስቧል። ነገሩ የሆነው እንዲህ ነው አንድ የአካል ጉዳተኛ በመካ ኡምራህ ካደረገ በኋላ ከዓባን ግን ለማየት ይቸገራል።
ታዲያ ይህንን የተመለከተ አንድ የፀጥታ አስከባሪ ግለሰቡን በመሸከም ከዓባን እንዲመለከት አድርጎታል።
የአል ዐይን ቤተሰብ ይሁኑ!
ቲክቶክ: https://www.tiktok.com/@alainnewsamharic
X (ትዊተር): https://twitter.com/AlAinAmharic
ቴሌግራም፡ https://t.me/alainamharic
ዩቲዩብ: https://bit.ly/AlAinAmharic
ድረገፅ: https://am.al-ain.com
ፌስቡክ: https://www.facebook.com/AlAinAmharic
ኢንስታግራም: https://www.instagram.com/alainnewsamharic
ኤርትራ እና ሩሲያ ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት የጀመሩበትን 30ኛ አመት እያከበሩ ነው
የሩሲያ “ማርሻል ሻፖሺንኮቭ” የተሰኘች መርከብም ምጽዋ ደርሳለች።
የአስመራ እና ሞስኮ ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት ምን ይመስላል? በዝርዝር ያንብቡ፦
https://bit.ly/4acdUXP
ኤርትራ እና ሩሲያ ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት የጀመሩበትን 30ኛ አመት እያከበሩ ነው
ሞስኮ በቀይ ባህር ፖለቲካ አለማቀፍ ተጽዕኖ ለማሳረፍ ከአስመራ ጋር ግንኙነቷን እያጠናከረች ነው
የፍቅረኛውን መጸዳጃ ቤት እቃ ሰርቆ የተሰወረው ሰው
የቧንቧ ጥገና ባለሙያ የሆነው ይህ ግለሰብ ፍቅረኛው መለያየት እንደምትፈልግ ከነገረችው በኋላ እቃውን ይዞ ተሰውሯል ተብላል
እንስቷም የቅድሞ ፍቅረኛዬ የሚወደውን ነገር ሰርቆኝ ሄዳል ብላለች
ተጨማሪ ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ👉https://am.al-ain.com/article/a-plumber-boyfriend-stole-his-girlfriend-toilet-sink
የፍቅረኛውን መጸዳጃ ቤት እቃ ሰርቆ የተሰወረው ሰው
እንስቷም የቅድሞ ፍቅረኛዬ የሚወደውን ነገር ሰርቆኝ ሄዳል ብላለች
በመላ ኢትዮጵያ የኤሌክትሪክ ኃይል ተቋረጠ
በዛሬው እለት በመላው ኢትዮጵያ የኤሌክትሪክ ኃይል ሙሉ በሙሉ መቋረጡን ኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል አስታውቋል።
ኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ባወጣው መግለጫ ዛሬ ከቀኑ 09:46 ጀምሮ ከባህርዳርና አካባቢው በስተቀር በሲስተም ላይ ባጋጠመ ችግር ምክንያት በመላ ሀገሪቱ ኃይል ተቋርጧል።
የተቋረጠውን ኤሌክትሪክ መልሶ የማገናኘት ሥራ የተጀመረ መሆኑነም አስታውቋል።
የአል ዐይን ቤተሰብ ይሁኑ!
ቲክቶክ: https://www.tiktok.com/@alainnewsamharic
X (ትዊተር): https://twitter.com/AlAinAmharic
ቴሌግራም፡ https://t.me/alainamharic
ዩቲዩብ: https://bit.ly/AlAinAmharic
ድረገፅ: https://am.al-ain.com
ፌስቡክ: https://www.facebook.com/AlAinAmharic
ኢንስታግራም: https://www.instagram.com/alainnewsamharic
ዳኒ አልቬስ በድጋሚ ፍርድ ቤት ሲቀርብ
የቀድሞው የባርሴሎና ተጫዋች ዳኒ አልቬስ በዋስ ከእስር ከተለቀቀ በኋ ድጋሚ ፍርድ ቤት ሲቀርብ ታይቷል።
የ40 አመቱ ተከላካይ በጾታዊ ጥቃት ተከሶ 4 ዓመት ከ6 ወር እስር ከተፈረደብ ከተፈረደበት በኋ በ1 ሚሊየን ዩሮ ዋስትና ከእስር ተፈቷል።
የቀድሞው የባርሴሎና ተጫዋች ከእስር ቢለቀቅም ከስፔን እንዳይወጣ ፓስፖርቱን ይነጠቃል።
ተጨማሪ ዝርዝር ይመልከቱ፤ https://bit.ly/3vureaG
وارد شوید و به اطلاعات مفصل دسترسی پیدا کنید
ما این گنجینه ها را پس از تأیید هویت به شما نشان خواهیم داد. ما وعده میدهیم که سریع است!