cookie

ما از کوکی‌ها برای بهبود تجربه مرور شما استفاده می‌کنیم. با کلیک کردن بر روی «پذیرش همه»، شما با استفاده از کوکی‌ها موافقت می‌کنید.

avatar

Natnael Mekonnen

በቀጥታ መረጃዎችን ለመስጠት ሲፈልጉና ማስታወቂያ ማሰራት ከፈለጉ 👉 @NatnaelMekonnen7 Facebook.com/natnaelmekonnen.et Instagram.com/natnaelmekonnen21

نمایش بیشتر
پست‌های تبلیغاتی
175 432
مشترکین
+56124 ساعت
+1 7307 روز
+11630 روز
آرشیو پست ها
ዛሬ የኢትዮጵያ አየር መንገድ በረራ ቁጥር ET154 ከሀዋሳ ወደ አዲስ አበባ በመጓዝ ላይ እያለ በአውሮፕላን ውስጥ ጭስ ታይቷል። ነገር ግን አውሮፕላኑ በአዲስ አበባ ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፍያ በተመደበለት የመንገደኞች ማስተናገጃ በር ያለ ምንም እክል መቆሙን የኢትዮጵያ አየር መንገድ አሳውቋል። መንገዶኞቹም ከአውሮፕላን ላይ ደህንነታቸው እንደተጠበቀ መወርዳቸውን ገልጿል። " በአሁኑ ሰአት የክስተቱ መንስኤ በመጣራት ላይ ይገኛል " ያለው የኢትዮጵያ አየር መንገድ ለተፈጠረው ክስተት ደንበኞቹን ይቅርታ ይጠይቋል።
نمایش همه...
Photo unavailableShow in Telegram
ናሽ ልዩ የጥርስ ህክምና ክሊኒክ ዘመኑ ባፈራቸው መሳሪያዎ ች በመታገዝ ሙሉ የጥርስ ህክምናን በመስጠት ላይ ይገኛል::  ከምንሰጣቸው አገልግሎቶች መካከል በከፊል ➢ መጥፎ የአፍ ጠረንን ማከም ➢ የቆሸሹ ጥርሶችን በማሽን እናፀዳለን ➢ በህክምና መዳን የማይችሉትን ጥርሶች መንቀል ➢ ወጣ ገባ ያሉ ጥርሶችን በ ኦርቶዶንቲክ አፕላይንስ እና በብሬስ ማስተካከል ➢ የጥርስ ስር ህክምናን መስጠት ➢ የተቦረቦሩ ጥርሶችን እንሞላለን ➢ የተነቀሉ ጥርሶችን በሰው ሰራሽ አርተፊሻል መተካት ➢ የጥርስ ራጅ አገልግሎት መስጠት አድራሻ: ሜክሲኮ ቡልጋሪያ ጫፍ ትራፊክ ማብራቱ አጠገብ   Tel: 0913858561
نمایش همه...
00:43
Video unavailableShow in Telegram
ELEGAS ENGINEERING PLC የእርስዎ አሳንሰር መፍትሄ ባለሙያዎች ለ Elevator እና ለEscalator ከፍተኛ ደረጃ የምህንድስና መፍትሄዎች ያስፈልጎዎታል? በኢንዱስትሪው ውስጥ ግንባር ቀደም ኩባንያ ከሆነው ELEGAS ኢንጂነሪንግ አለሎት። ባለን ሰፊ ልምድ እና እውቀት ላለፉት 17 አመታት በአስራ በአምስት ሀገራት በልዩ ጥራተ‍እ አገልግሎት ስናቀርብ ቆይተናል። አሁን ደግሞ ላለፉት ሁለት ዓመታት የአገር ውስጥ ገበያን እያገለገለ አዲሱን የግንባር መስሪያ ቤታችን በኢትዮጵያ መከፈቱን በደስታእንገልፃለን። በ ELEGAS ምህንድስና፣ ልዩ ፍላጎቶችዎን ለማሟላት የተዘጋጁ ምርጥ የምህንድስና መፍትሄዎችን በማቅረበ‍ኣችን እንኮራለን። የድርጅታችን ባለ ሞያዎች በምንሰራው እያንዳንዱ ፕሮጀክት የላቀ ጥራት ለማቅረብ ቁርጠኛ ናቸው። ሚለየን ምንድነው? የገጠማ ስራን ጨምሮ በአራት ወራት ውስጥ ከፍተኛ ጥራት ያላቸውን አሳንሰሮች ከቱርክ የማድረስ ችሎታችን። ጊዜ ወሳኝ ነዋ 🖊️ በተጨማሪም ከእያንዳንዱ ሊፍት ግዢ ጋር ጥቅል እናቀርባለን። በምርቶቻችን ላይ ለጋስ የሁለት ዓመት ዋስትና ያገኛሉ። በተጨማሪም የአሳንሰርህን ረጅም ዕድሜ እና ጥሩ አፈጻጸም ለማረጋገጥ የአንድ አመት ነጻ ጥገና እናቀርባለን። 🖊️ የዋጋ አወጣጥን በተመለከተ፣ የፕሮጀክትዎን ፍላጎት የሚያሟላ ተለዋዋጭነት እናቀርባለን። 🖊️ FOB፣ CIF፣ ወይም DDP፣ የዋጋ አወጣጥ አማራጮቻችንን ከተወሰኑ መስፈርቶች ጋር በማዛመድ እናዘጋጃለን። 🖊️ ገጠማ የሚደርጉላችሁ የበርካታ አመታት ከቱርክ የመጡ ልምድ ያላቸው crewዎች ናቸው። 🪄We Care አድራሻ:- ቡልጋሪያ ማዞሪያ የትራፊክ መብራት አጠገብ አዌባነ ህንፃ 1ኛ ፎቅ 📞 +251 971 71 71 71 +251 994 69 69 69 www.elegas.com.tr Email:- [email protected]
نمایش همه...
00:10
Video unavailableShow in Telegram
🔷 የአያትን አክሲዮን የገዛ ሁሌም ትርፋማ በ 2015 ዓ.ም 51% ትርፍ /Dividend/ ለባለክሲዮኖች አከፋፍለናል በቀላል አማርኛ የ 1 ሚሊዮን ብር አክሲዮን የነበራቸው ባለአክሲዮኖች 510 ሺ ብር ትርፍ /Dividend/ አግኝተዋል የ 5 ሚሊዮን ብር የገዙ 2.5 ሚሊዮን ብር አትርፈዋል የአንድ አክሲዮን ዋጋ 100 ብር ነው ዝቅተኛ መግዛት የሚቻለው የአክሲዮን መጠን 2500 ነው ዝቅተኛ የአክሲዮን ዋጋ 262,500 ብር ፣ 5% የአገልግሎት ክፍያን ጨምሮ ከፍተኛ የአክሲዮን መጠን ገደብ የለውም 40% ከፍለው ቀሪውን በሶስት ዓመት መጨረስ ይችላሉ አክሲዮኑን ከገዙ ከአንደኛው ወር ጀምሮ የትርፍ ተካፋይ መሆን ይጀምራሉ ለበለጠ መረጃ: በ 0948888672/ 0935407638 ይደውሉ
نمایش همه...
ሀብት ከአገር የሚያሸሹ ግለሰቦችን ለመቅጣት የሚያስችል አዋጅ እየተዘጋጀ ነው ተባለ የሥነ ምግባርና ፀረ ሙስና ኮሚሽን ሀብት ከአገር የሚያሸሹ ግለሰቦች ላይ አስፈላጊውን ቅጣት ለመጣል የሚያስችል አዋጅ እየተዘጋጀ መሆኑን ሪፖርተር ዘግቧል፡፡ አዋጁ ያካተታቸው ዝርዝር ጉዳዮች ወደፊት ይፋ እንደሚደረጉ የተገለጸ ሲሆን የፍትሕ ሚኒስቴርና የፀረ ሙስና ኮሚሽን አንድ ላይ በመሆን በዋናነት አዋጁን እያዘጋጁ መሆናቸውንና ሌሎች ባለድርሻ አካላትም እየተሳተፉበት እንደሆነ ተጠቁሟል፡፡ የፍትሕ ሚኒስቴር፣ ፖሊስ፣ የፋይናንስ ደኅንነት አገልግሎትና ሌሎችም ተቋማት በጋራ በመሆን የሚሸሹ ሀብቶችን ለመከላከል የጋራ ኮሚቴ መቋቋሙም ተመላክቷል፡፡
نمایش همه...
00:10
Video unavailableShow in Telegram
🔷 የአያትን አክሲዮን የገዛ ሁሌም ትርፋማ በ 2015 ዓ.ም 51% ትርፍ /Dividend/ ለባለክሲዮኖች አከፋፍለናል በቀላል አማርኛ የ 1 ሚሊዮን ብር አክሲዮን የነበራቸው ባለአክሲዮኖች 510 ሺ ብር ትርፍ /Dividend/ አግኝተዋል የ 5 ሚሊዮን ብር የገዙ 2.5 ሚሊዮን ብር አትርፈዋል የአንድ አክሲዮን ዋጋ 100 ብር ነው ዝቅተኛ መግዛት የሚቻለው የአክሲዮን መጠን 2500 ነው ዝቅተኛ የአክሲዮን ዋጋ 262,500 ብር ፣ 5% የአገልግሎት ክፍያን ጨምሮ ከፍተኛ የአክሲዮን መጠን ገደብ የለውም 40% ከፍለው ቀሪውን በሶስት ዓመት መጨረስ ይችላሉ አክሲዮኑን ከገዙ ከአንደኛው ወር ጀምሮ የትርፍ ተካፋይ መሆን ይጀምራሉ ለበለጠ መረጃ: በ 0948888672/ 0935407638 ይደውሉ
نمایش همه...
00:43
Video unavailableShow in Telegram
ELEGAS ENGINEERING PLC የእርስዎ አሳንሰር መፍትሄ ባለሙያዎች ለ Elevator እና ለEscalator ከፍተኛ ደረጃ የምህንድስና መፍትሄዎች ያስፈልጎዎታል? በኢንዱስትሪው ውስጥ ግንባር ቀደም ኩባንያ ከሆነው ELEGAS ኢንጂነሪንግ አለሎት። ባለን ሰፊ ልምድ እና እውቀት ላለፉት 17 አመታት በአስራ በአምስት ሀገራት በልዩ ጥራተ‍እ አገልግሎት ስናቀርብ ቆይተናል። አሁን ደግሞ ላለፉት ሁለት ዓመታት የአገር ውስጥ ገበያን እያገለገለ አዲሱን የግንባር መስሪያ ቤታችን በኢትዮጵያ መከፈቱን በደስታእንገልፃለን። በ ELEGAS ምህንድስና፣ ልዩ ፍላጎቶችዎን ለማሟላት የተዘጋጁ ምርጥ የምህንድስና መፍትሄዎችን በማቅረበ‍ኣችን እንኮራለን። የድርጅታችን ባለ ሞያዎች በምንሰራው እያንዳንዱ ፕሮጀክት የላቀ ጥራት ለማቅረብ ቁርጠኛ ናቸው። ሚለየን ምንድነው? የገጠማ ስራን ጨምሮ በአራት ወራት ውስጥ ከፍተኛ ጥራት ያላቸውን አሳንሰሮች ከቱርክ የማድረስ ችሎታችን። ጊዜ ወሳኝ ነዋ 🖊️ በተጨማሪም ከእያንዳንዱ ሊፍት ግዢ ጋር ጥቅል እናቀርባለን። በምርቶቻችን ላይ ለጋስ የሁለት ዓመት ዋስትና ያገኛሉ። በተጨማሪም የአሳንሰርህን ረጅም ዕድሜ እና ጥሩ አፈጻጸም ለማረጋገጥ የአንድ አመት ነጻ ጥገና እናቀርባለን። 🖊️ የዋጋ አወጣጥን በተመለከተ፣ የፕሮጀክትዎን ፍላጎት የሚያሟላ ተለዋዋጭነት እናቀርባለን። 🖊️ FOB፣ CIF፣ ወይም DDP፣ የዋጋ አወጣጥ አማራጮቻችንን ከተወሰኑ መስፈርቶች ጋር በማዛመድ እናዘጋጃለን። 🖊️ ገጠማ የሚደርጉላችሁ የበርካታ አመታት ከቱርክ የመጡ ልምድ ያላቸው crewዎች ናቸው። 🪄We Care አድራሻ:- ቡልጋሪያ ማዞሪያ የትራፊክ መብራት አጠገብ አዌባነ ህንፃ 1ኛ ፎቅ 📞 +251 971 71 71 71 +251 994 69 69 69 www.elegas.com.tr Email:- [email protected]
نمایش همه...
እስራኤል አልጀዚራን ዘጋች፤ ጣቢያው ድንገተኛ ብርበራ ተደርጎበታል! እስራኤል የአልጀዚራ ቴሌቪዥን ጣቢያን ዘጋች። ጣቢያውን የዘጋችው ''የሐማስ አፈ ቀላጤ ሆኗል'' በሚል ክስ ነው።ጠቅላይ ሚኒስትር ናታንያሁ “የእስራኤል ካቢኔ ጣቢያው እንዲዘጋ ወስኗል” ብለዋል። ይህን ተከትሎ ፖሊስ በጣቢያው ቢሮ ኢየሩሳሌም፣ አምባሳደር ሆቴል ድንገተኛ ወረራ በመፈጸም ብርበራ አድርጓል።እስራኤል “አልጀዚራ ለብሔራዊ ደኅንነቴ ሥጋት ነው” ማለቷን ጣቢያው፣ “ቀሽም ነገር ግን አደገኛ ዉሸት” ሲል አጣጥሎታል።ጣቢያው በሕግ መብቱን እንደሚያስከብር ዝቷል። የእስራኤል የኮሚኒኬሽን ሚኒስትር ሽሎሞ ካርሂ በድንገተኛ ወረራው አንዳንድ ቁሳቁሶች ተወስደዋል ብለዋል።በዚሁ ሚኒስቴር መሥሪያ ቤት የኤክስ ገጽ በተለጠፈ ተንቀሳቃሽ ምሥል ፖሊሶች ወደ ሆቴሉ ገብተው ሲበረብሩ ያሳያል።የቢቢሲ ጋዜጠኞች ወደ ሥፍራው አቅንተው የነበረ ቢሆንም ወደ ውስጥ እንዳይገቡ፣ ክስተቱንም እንዳይቀርጹ ተከልክለዋል። ሮይተርስ እንደዘገበው የእስራኤል ሳተላይት አገልግሎት አልጀዚራ ይታይበት በነበረ ምሥል አሁን የጽሑፍ መልእክት ብቻ እየታየ ይገኛል፤ መልእክቱም “መንግሥት በወሰነው መሠረት በእስራኤል የአልጀዚራ ሥርጭት እንዲቆም ተደርጓል” የሚል ነው።አልጀዚራ በሳተላይት ይታገድ እንጂ አሁንም በእስራኤል በፌስቡክ እየታየ ነው።
نمایش همه...
Photo unavailableShow in Telegram
ናሽ ልዩ የጥርስ ህክምና ክሊኒክ ዘመኑ ባፈራቸው መሳሪያዎ ች በመታገዝ ሙሉ የጥርስ ህክምናን በመስጠት ላይ ይገኛል::  ከምንሰጣቸው አገልግሎቶች መካከል በከፊል ➢ መጥፎ የአፍ ጠረንን ማከም ➢ የቆሸሹ ጥርሶችን በማሽን እናፀዳለን ➢ በህክምና መዳን የማይችሉትን ጥርሶች መንቀል ➢ ወጣ ገባ ያሉ ጥርሶችን በ ኦርቶዶንቲክ አፕላይንስ እና በብሬስ ማስተካከል ➢ የጥርስ ስር ህክምናን መስጠት ➢ የተቦረቦሩ ጥርሶችን እንሞላለን ➢ የተነቀሉ ጥርሶችን በሰው ሰራሽ አርተፊሻል መተካት ➢ የጥርስ ራጅ አገልግሎት መስጠት አድራሻ: ሜክሲኮ ቡልጋሪያ ጫፍ ትራፊክ ማብራቱ አጠገብ   Tel: 0913858561
نمایش همه...
Photo unavailableShow in Telegram
❇️ ሰምተዋል ? ❇️ የትርፋማው የአያት አክሲዮን ሽያጭ ሊጠናቀቅ ነው :: ❇️ በ2014 ዓ.ም 44% እንዲሁም በ2015 ዓ.ም 51.38% የአክሲዮን ትርፍ ለባለ አክሲዮኖች አከፋፍሏል ❇️ የአንድ ሚሊየን አክሲዮን የነበራቸው በ2015 ዓ.ም ብቻ 513,800 ብር አትርፈዋል ❇️ ከ112,500 ብር ጀምሮ የአክሲዮን ባለቤት በመሆን በቶሎ የትርፍ ተካፋይ ይሁኑ ❇️ አያት አ.ማ. የተሰማራባቸው መስኮች 📌 በሪል ስቴት ልማት 📌 በሆቴልና ቱሪዝም 📌 በማርብል ማምረቻ ኢንዱስትሪ 📌 በጠጠር ማምረቻ ኢንዱስትሪ 📌 በብሎኬት ማምረቻ ኢንዱስትሪ 📌 በእንጨትና ብረታብረት ውጤቶች ማምረቻ ኢንዱስትሪ 📌በትምህርት ኢንቨስትመንት እና 📌 በፋይናንሻል ኢንቨስትመንት ❇️ ትርፋማ የሆነውን የአያት አክሲዮንን ለእርስዎ ፣ ለታዳጊ ልጅዎ  ፣ ለቤተሰብዎ እና ለወዳጅ ዘመድዎ በስጦታ ያበርክቱ ❇️ ትውልደ ኢትዮጵያውያን ባላችሁበት ሆናችሁ በወዳጆቻችሁ በኩል መግዛት ትችላላቹህ ⏱📞 ☎️ አሁኑኑ በ 0911085103 በቀጥታ ወይንም በቴሌግራም በዋትሳፕ ይደውሉ @EngineerNahomT
نمایش همه...
እንኳን ለጌታችንና ለመድኃኒታችን ለኢየሱስ ክርስቶስ የትንሣኤ በዓል በሰላም አደረሳችሁ! አደረሰን! በዓሉ የሰላም፣ የፍቅር፣ የአብሮነት እና የመተሳሰብ እንዲሆን መልካም ምኞቴን እገልጻለሁ። ሃገራችንን ሰላም ያድርግልን! መልካም የትንሣኤ በዓል!!
نمایش همه...
Photo unavailableShow in Telegram
በአዲስ አበባ ቅርጫ ተከልክሏል የሚባለው ሃሰት ነው አልተከለከለም! በአዲስ አበባ ከተማ በዘንድሮዉ ዓመት የሚከበረዉን የትንሳኤ በአል አስመልክቶ ህብረተሰቡ በየቤቱ በእርድ መልክ የሚጠቀመዉን እና በየአካባቢዉ የቁም እንስሳትን ቅርጫ በማረድ የሚከፋፈለዉን ተከልክሏል በሚል በማህበራዊ ሚዲያዉ ሀሰተኛ መረጃ እየተሰራጨ ይገኛል። በመሆኑም ከዚህ ጋር በተያያዘ ምንም አይነት ክልከላ ያልተደረገ ሲሆን በየአካባቢዉ በህገ ወጥ መንገድ እርድ በመፈፀም ለሆቴሎች እና ለስጋ ቤቶች በማከፋፈል ተግባር ላይ የሚገኙ አካላት የቁም እንስሳቱ ጤንነት ባልተረጋገጠበት ሁኔታ የከተማዉን ነዋሪ ጤንነት ላይ ጉዳት የሚያደርስ በመሆኑ ጥብቅ ቁጥጥር ይደረጋል። የከተማችን ነዋሪ በአላትን ሽፋን በማድረግ ጤንነቱ ያልተረጋገጠ እንስሳት አርዶ ማከፋፈል በጤና ላይ የሚያደርሰዉን ጉዳት ግምት ዉስጥ በማስገባት በህገወጥ እርድ የሚሰማሩ አካላት በሚደረገዉ ቁጥጥር ተባባሪ እንዲሆን መልክታችንን እናስተላልፋለን።
نمایش همه...
Photo unavailableShow in Telegram
“ በየጊዜው ወጣቶች የምገብርበት የጦርነት ምዕራፍ መዘጋት አለበት “ - አቶ ጌታቸው ረዳ የትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር ፕሬዜዳንት አቶ ጌታቸው ረዳ በክልሉ ኮሚኒኬሽን ቢሮ በኩል ዛሬ መልዕክት አሰራጭተው ነበር። በዚህም ፤ “ የህዝባችን ሁለንተናዊ መብትና ጥቅም ከማረጋገጥና አስተማማኝ ከማድረግ የሚቀድም ሌላ አጀንዳ የለንም “ ብለዋል። “ የህዝባችን ጥቅምና መብት የሚያረጋግጥ መንገድ ሁሉ እንጓዘዋለን “ ያሉት አቶ ጌታቸው “ ጉዞው እንዲሳካ የህዝቡ ተሳትፎ ወሳኝ ነው “ ሲሉ አክለዋል። ፕሬዜዳንቱ ፤ “ ከሚገባው በላይ ያበረከተ ህዝብ በቅንነትና ታማኝነት ማገለገል ይገባል “ ሲሉም ገልጸዋል። “ ህዝቡ ከጦርነትና ጦርነት ወለድ ችግሮች በማላቀቅ ወደ አስተማማኝ ሰላም እንዲሸጋገር መስራት ይገባል “ ሲሉም አስገንዝበዋል። አቶ ጌታቸው ረዳ ፤ “ በየጊዜው ትኩስ ሃይል የሆኑትን ወጣቶች የምንገብርበት የጦርነት ምዕራፍ ተዘግቶ ፤ የልማትና የእድገት ፍላጎታችን እንዲሳካ መስራት አለብን “ ብለዋል።
نمایش همه...
Photo unavailableShow in Telegram
❇️ ሰምተዋል ? ❇️ የትርፋማው የአያት አክሲዮን ሽያጭ ሊጠናቀቅ ነው :: ❇️ በ2014 ዓ.ም 44% እንዲሁም በ2015 ዓ.ም 51.38% የአክሲዮን ትርፍ ለባለ አክሲዮኖች አከፋፍሏል ❇️ የአንድ ሚሊየን አክሲዮን የነበራቸው በ2015 ዓ.ም ብቻ 513,800 ብር አትርፈዋል ❇️ ከ112,500 ብር ጀምሮ የአክሲዮን ባለቤት በመሆን በቶሎ የትርፍ ተካፋይ ይሁኑ ❇️ አያት አ.ማ. የተሰማራባቸው መስኮች 📌 በሪል ስቴት ልማት 📌 በሆቴልና ቱሪዝም 📌 በማርብል ማምረቻ ኢንዱስትሪ 📌 በጠጠር ማምረቻ ኢንዱስትሪ 📌 በብሎኬት ማምረቻ ኢንዱስትሪ 📌 በእንጨትና ብረታብረት ውጤቶች ማምረቻ ኢንዱስትሪ 📌በትምህርት ኢንቨስትመንት እና 📌 በፋይናንሻል ኢንቨስትመንት ❇️ ትርፋማ የሆነውን የአያት አክሲዮንን ለእርስዎ ፣ ለታዳጊ ልጅዎ  ፣ ለቤተሰብዎ እና ለወዳጅ ዘመድዎ በስጦታ ያበርክቱ ❇️ ትውልደ ኢትዮጵያውያን ባላችሁበት ሆናችሁ በወዳጆቻችሁ በኩል መግዛት ትችላላቹህ ⏱📞 ☎️ አሁኑኑ በ 0911085103 በቀጥታ ወይንም በቴሌግራም በዋትሳፕ ይደውሉ @EngineerNahomT
نمایش همه...
Photo unavailableShow in Telegram
ናሽ ልዩ የጥርስ ህክምና ክሊኒክ ዘመኑ ባፈራቸው መሳሪያዎ ች በመታገዝ ሙሉ የጥርስ ህክምናን በመስጠት ላይ ይገኛል::  ከምንሰጣቸው አገልግሎቶች መካከል በከፊል ➢ መጥፎ የአፍ ጠረንን ማከም ➢ የቆሸሹ ጥርሶችን በማሽን እናፀዳለን ➢ በህክምና መዳን የማይችሉትን ጥርሶች መንቀል ➢ ወጣ ገባ ያሉ ጥርሶችን በ ኦርቶዶንቲክ አፕላይንስ እና በብሬስ ማስተካከል ➢ የጥርስ ስር ህክምናን መስጠት ➢ የተቦረቦሩ ጥርሶችን እንሞላለን ➢ የተነቀሉ ጥርሶችን በሰው ሰራሽ አርተፊሻል መተካት ➢ የጥርስ ራጅ አገልግሎት መስጠት አድራሻ: ሜክሲኮ ቡልጋሪያ ጫፍ ትራፊክ ማብራቱ አጠገብ   Tel: 0913858561
نمایش همه...
የሲዳማ ፌዴራሊስት ፓርቲን በተመለከተ ከቦርዱ የተሰጠ መግለጫ የሲዳማ ፌዴራሊስት ፓርቲ ሊቀመንበር ከሀገር መውጣታቸውንና ፓርቲውንም የሚመራ ሰው መወከላቸውን ከውጭ ሀገር ሆነው ለቦርዱ ሲያሳውቁ ከፓርቲው አመራሮች መኃል ይህ በሊቀመንበሩ የተሰጠው የውክልና ሥልጣን ደንቡን የተፃረረ ነው የሚል ቅሬታ ለቦርዱ አቀረቡ፡፡ ቦርዱም ሊቀመንበሩ የሰጡት የውክልና ሥልጣን ከፓርቲው መተዳደሪያ ደንብ አንፃር የተፈፀመ መሆን አለመሆኑን መረመረ፡፡ የፓርቲው መተዳደያ ደንብ አንቀጽ 22/1/ የፓርቲው ሊቀመንበር በማይኖሩበት ወቅት ተቀዳሚ ምክትል ሊቀመንበሩ ሊቀመንበሩን ተክተው እንደሚሰሩ ደንግጓል፡፡ በዚሁ የፓርቲው መተዳደሪያ ደንብ መሠረት ከሀገር በወጡት የፓርቲው ሊቀመንበር የተሰጠው ውክልና ደንቡን የተፃረረ በመሆኑ ቦርዱ ሳይቀበለው ቀርቷል፡፡ በመተዳደሪያ ደንቡ አንቀጽ 22/1/ መሠረትም እንዲፈፅም ወስኗል፡፡ ይሁንና በፓርቲው አመራሮች መኃል አለመግባባቱ እየጨመረ በመሄዱ በአዋጅ ቁጥር 1162/2011 አንቀጽ 74 (6) መሠረት ጉዳያቸው በባለሙያዎች ጉባኤ እንዲታይ ቦርዱ ወስኖ የባለሙያዎች ጉባኤ እያቋቋመ ይገኛል፡፡ ፓርቲው በ2015 በጀት ዓመት ከመንግሥት የሚሰጠውን ድጋፍ ከቦርዱ ብር 1,184,259.85 (አንድ ሚሊዮን አንድ መቶ ሰማንያ አራት ሺህ ሁለት መቶ ሃምሣ ዘጠኝ ብር ከሰማንያ አምስት ሣንቲም) ወስዷል፡፡ በአዋጅ ቁጥር 1162/2011 አንቀጽ 82/2/ መሠረት ፓርቲዎች ስለወሰዱት የመንግሥት ድጋፍ የኦዲት ሪፖርት የማቅረብ ግዴታ አለባቸው፡፡ ይሁንና የኦዲት ሪፖርቱን ፓርቲው ሳያቀርብ በመቅረቱ በአንድ ወር ጊዜ ውስጥ እንዲያቀርብ ሳያቀርብ ቢቀር ፓርቲው የመሰረዝ ዕጣ ፈንታ እንደሚገጥመው በማሳሰብ ቦርዱ ለፓርቲው አሳውቋል፡፡ ይሁንና ፓርቲው ይህንንም ሪፖርት እስከ ዛሬው ቀን ድረስ አላቀረበም፡፡ በአመራሮቹ መኃል ያለውን ልዩነት በፓርቲው ደንብና በአዋጅ 1162/2011 መሠረት ለመፍታት ጥረት እየተደረገ ባለበት ሁኔታ፤ እንዲሁም ከግብር ከፋዮች ተሰብስቦ ለፓርቲው የተሰጠውን የድጋፍ ገንዘብ እንዲያወራርድ በሕጉ መሠረት ፓርቲው ተጠይቆ እያለ፤ በተለያዩ ማኅበራዊና መደበኛ ሚዲያዎች ላይ በመቅረብ የተሳሳተ መረጃ በመስጠት የቦርዱን ጥረት እያንኳሰሱ ሥሙንም የማጥፋት ሥራ ጥቂት የፓርቲው አመራሮች እየሠሩ ይገኛሉ፡፡ በመሆኑም ቦርዱ ይህን መግለጫ ለመስጠት ተገዷል፡፡ እንደሚታወቀው ቅሬታ አለኝ የሚል ማንኛውም የፖለቲካ ፓርቲ፣ የፖለቲካ ፓርቲ አመራርም ሆነ የፖለቲካ ፓርቲ አባል በፓርቲው መተዳደሪያ ደንብና በምርጫ አዋጁ የተቀመጡ የቅሬታ አቀራረብ ሂደቶችን ተከትሎ ቅሬታውን ማቅረብ እንዲሁም ቦርዱም በሚሰጠው ውሣኔ ቅር የተሰኘ አካልም ጉዳዩን ለፍርድ ቤት ማቅረብ እንደሚችል በአዋጁ በግልፅ ተደንግጓል፡፡ በዚሁ መሠረትም ጉዳያቸውን ለከፍተኛ ፍርድ ቤት አቅርበው እየታየ ይገኛል፡፡ ጉዳዩ በፍርድ ቤት እየታየ እያለ ቦርዱም ለጉዳዩ ከፍተኛ ትኩረት ሰጥቶ እየሠራ ባለበት ሁኔታ የቦርዱን ስም በማይገባ እና በተሳሳተ መንገድ የተለያዩ ሚዲያዎችን በመጠቀም የሚካሄድን የስም ማጥፋት ተግባር ቦርዱ እንደማይቀበለው አጥብቆ እየገለፀ ይህ የስም ማጥፋት እና የተሳሳተ መረጃ የማሰራጨት ሂደት በፓርቲው ጥቂት አመራሮች የሚቀጥል ሆኖ ቢገኝ ቦርዱ ሕጋዊ እርምጃ ለመውሰድ የሚገደድ መሆኑን አጥብቆ ያሳስባል፡፡ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ሚያዝያ 24 ቀን 2ዐ16 ዓ.ም.
نمایش همه...
00:10
Video unavailableShow in Telegram
🔷 የአያትን አክሲዮን የገዛ ሁሌም ትርፋማ በ 2015 ዓ.ም 51% ትርፍ /Dividend/ ለባለክሲዮኖች አከፋፍለናል በቀላል አማርኛ የ 1 ሚሊዮን ብር አክሲዮን የነበራቸው ባለአክሲዮኖች 510 ሺ ብር ትርፍ /Dividend/ አግኝተዋል የ 5 ሚሊዮን ብር የገዙ 2.5 ሚሊዮን ብር አትርፈዋል የአንድ አክሲዮን ዋጋ 100 ብር ነው ዝቅተኛ መግዛት የሚቻለው የአክሲዮን መጠን 2500 ነው ዝቅተኛ የአክሲዮን ዋጋ 262,500 ብር ፣ 5% የአገልግሎት ክፍያን ጨምሮ ከፍተኛ የአክሲዮን መጠን ገደብ የለውም 40% ከፍለው ቀሪውን በሶስት ዓመት መጨረስ ይችላሉ አክሲዮኑን ከገዙ ከአንደኛው ወር ጀምሮ የትርፍ ተካፋይ መሆን ይጀምራሉ ለበለጠ መረጃ: በ 0948888672/ 0935407638 ይደውሉ
نمایش همه...
Photo unavailableShow in Telegram
TPLF ወልቃይትን ይቅርና በትግራይ ክልል መከላከያ ይዞት የነበረን 1 ኢንች መሬት በጦርነት መያዝ አይችልም። ጦርነት ከፍቶ አንድ ኢንች መሬት ልያዝ ካለ የፕሪቶሪያው የሰላም ስምምነት ሙሉ በሙሉ ለመጣሱ ማረጋገጫ ይሰጣል። የፕሪቶሪያው የሰላም ስምምነት TPLF ጦርነት እንዲከፍት አይደለም ትጥቅ እንዲኖረው አይፈቅድለትም። የስምምነት አስኳሉና ቀዳሚው ጉዳይ ተኩስ ማቆም ትጥቅ መፍታት ነውና። TPLF ይህን የሰላም ስምምነት ላለመፈፀም ያለውን ትጥቅ ይዞ ለመቀጠል ቀድሞ በእኔ ስር ለነበሩት ለወልቃይት ወይም ለራያ መሬት ነው ጦርነት የምከፍተው ችግሬ ከአማራ ክልል ጋር ነው በሚል እንደለመዱት ሌላውን እንደሞኝና እንደአላዋቂ በመቁጠር ከፋፍሎ የፖለቲካ ወታደራዊ ድል ለማስመዝገብ ጦርነት እከፍታለሁ ብሎ ከገፋበት ግጭቱ በቀጥታ ከፌደራል መንግስቱ ጋር ይሆናል። TPLF ም ራሱን ለማጥፋት በፈቃዱ እንደወሰነ ይቆጠራል። መንግስት የአማራን የኦሮሚያን የሲዳማን የአፋርን የሶማሌን የቤንሻንጉልን እንዲሁም የሌሎቹን ክልሎች ልዩሃይል ትጥቅ ያስፈታውና የልዩሃይል አባላትን ወደፖሊስ መከላከያ እንዲቀላቀሉ ወይም ምርጫቸውን እንዲከተሉ ያደረገው እነሱ በታጠቀው TPLF ወይም ሌላ አካል እንዲጠቁ አይደለም። ከመከላከያ ጋር ተገዳዳሪ የሆነ ሃይል በአንድ ሐገር ውስጥ እንዳይኖር ነው። እነሱን ትጥቅ አስፈትቶ ለዛውም በሰላም ስምምነቱ ዋና ጉዳይ የሆነውን ተኩስ የማቆምና ትጥቅ የመፍታት ስምምነትና አጀንዳን ደርቦ የትግራይ ክልል እስከ ትጥቁ ይቀጥል ሲፈልግ በተመቸው ጊዜ ጦርነት ይክፈት ሊባል አይችልም። የኢትዮጵያ መከላከያ መቀሌ ሊገባ ጫፍ ደርሶ እንዲቆም የተደረገው በጉልበት አሸንፎ ሁሉንም ነገር ከመቆጣጠር በጉልበት ለተሸነፈው TPLF በ1/5 ጥርነፋ አንድ አይነት መረጃ እየተጋተ ለደገፈው ቁጥሩ ለማይናቅ የትግራይ ሕዝብ ለኢትዮጵያ ቀጣይ ሁኔታ ጉዳዩን በሰላም መጨረስ የተሻለ ዕድል ይዞ ይመጣል የአሸናፊ ተሸናፊ ትርክት ቀርቶ የኢትዮጵዬ አሸናፊነት ይታወጃል ሁሉንም አሸናፊ የሚያደርግ የፖለቲካ ባህል ይገነባል በሚል ነበር። ከሰሞኑም በራያ በኩል የጦርነት ትንኮሳ ሲደረግ የፌዴራል መንግስቱ መከላከያ ምላሽ ያልሰጠው መላሽ የሚሰጥ ከሆነ ለአንዴና ለመጨረሻ ጊዜ የሚሆን በመሆኑ አሁንም የጥሞና እና የሰላም ዕድል በተለይ ለትግራይ ሕዝብ የሰላም ፍላጎት ቦታ በመስጠት ነው። TPLF በሁሉም በኩል ላለው የፖለቲካ ኤሊት ከፍተኛ ንቀት ስላለውና ራሱን እንደብልጥ አዋቂ አድርጎ የሚያስብ ከመሆኑ አንፃር በመከፋፈል በተናጠል ቀስ ቀስ እያልኩ የፖለቲካ ወታደራዊ ድል አስመዘግባለሁ ብሎ የሚያደርገው ሙከራ የመጨረሻው ሊሆን ይችላል።
نمایش همه...
ለፉሲካ በአል ወደ ሀገር እየገቡ ላሉ 2ኛ ትውልድ ኢትዮጵያውያን በቦሌ አለም አቀፍ ኤርፖርት አቀባበል እየተደረገላቸው ነው:: በአቀባበል ስነ ስርዓት ላይ የቱሪዝም ሚንስትሯ አምባሳደር ናሲሴ ጫሊን ጨምሮ ሌሎች ከፍተኛ የመንግስት የስራ ሃላፊዎች ተገኝተዋል። “Back to your origins” የሚል ስያሜ የተሰጠው እና ጠ/ሚር ዐቢይ አህመድ በውጭ ለሚኖሩ የ2ኛ ትውልድ ኢትዮጵያውያን ያቀረቡት ጥሪ በሶስት ዙሮች የሚካሄድ ነው:: በዚህም እከታህሳስ 20 እስከ ጥር 30 በመጀመሪያው ዙር ከብዝኃ ባህል መሰረትዎ ጋር ይገናኙ በሚል በተሰየመው መርሃ ግብር ወደ ሀገራቸው ገብተው እንደነበር ይታወሳል። አሁን ደግሞ ታሪካዊ መሰረትዎን ይወቁ (connect to your historical roots) በሚል በተሰየመው መርሀግብር በሁለተኛ ዙር ወደ ሀገር እየገቡ ይገኛሉ:: በሁለተኛው ምዕራፍ ኢትዮጵያውያን የእረፍት ጊዜያቸውን (Spring Break) ተጠቅመው የሀገራቸውን ታሪክ እንዲያውቁ፣ የአያቶቻቸውንና ቅድመ አያቶቻቸውን አይበገሬነትና መስዋዕትነት እንዲሁም ከራሳቸው አልፎ ለጥቁር ህዝቦች ነፃነት ያበረከቱትን አስተዋፅዖ አንዲረዱ በማድረግ የሀገር ፍቅር ስሜታቸው እንዲዳብር ብሎም በዚህ አኩሪ ታሪክ ተነሳስተው በዘመናቸው ፍሬያማ አስተዋፅዖ እንዲያበረክቱ ለማስቻል ያለመ ነው:: የኢትዮጵያ አየር መንገድ የበረራ ትኬት፣ሆቴሎች፣ አስጎብኚ ድርጅቶች የዋጋ ቅናሽ በማድረግ 2ኛ ትውልድ ኢትዮጵያውያኑን ተቀብለው በማስተናገድ ላይ ናቸው::
نمایش همه...
የተሰጠንን ተልዕኮ በአጭር ጊዜ በማጠናቀቅ የህብረተሰቡን ሰላም እናረጋግጣለን ፦ ሌተናል ጄኔራል ዘውዱ በላይ አዛዡ የአሃዱዎችን የግዳጅ አፈፃፀም በተመለከተ ከሠራዊት አባላቱ ጋር የተወያዩ ሲሆን ማዕከላዊ እዝ በተሰማራበት የግዳጅ ቀጠና አሸባሪውን የሸኔ ቡድን በአጭር ጊዜ ውስጥ በማጥፋት ቡድኑ የሚንቀሳቀስባቸው ዞኖች ወደ ሰላምና ልማት እንዲመለሱ በማድረግ ተልዕኳችንን ለመወጣት ከመቼውም ጊዜ በላይ መዘጋጀት አለብን ብለዋል። ዕዙ የሠራዊቱን የማድረግ አቅም የሚያጎለብቱ ስልጠናዎችን ከግዳጅ ጎን ለጎን በመስጠት የአመራሩንና የአባሉን ስነ ልቦናዊ፣ አካላዊና ታክቲካዊ ክህሎቱን በማሳደግ ግዳጁን በብቃት የሚፈፅም ሰራዊት ገንብተናል ፤ ሰራዊቱ ማንኛውንም ተፈጥሯዊም ሆነ ሰው ሰራሽ መሰናክል በማለፍ ጠላትን መደምሰስ የሚያስችል ቁመና ላይ ይገኛል ሲሉም ገልፀዋል። የመንግስትን የሰላም ጥሪ ባለመቀበል ጫካ የመረጡ ሀይሎች በራሳቸው ጊዜ የቀረበላቸውን አማራጭ እንዲቀበሉ ካልሆነም ተበትኖ እየተንቀሳቀሰ ያለውን የሸኔን የሽብር ቡድን በመደምሰስ አስፈላጊውን ዋጋ ከፍለን ሰላምን ለህብረተሰቡ እናረጋግጣለን ሲሉ ጄኔራል መኮንኑ ተናግረዋል። ከሠራዊቱ ጋር ፊት ለፊት የተወያዩት ሌተናል ጄኔራል ዘውዱ በላይ የቀጣይ ተልዕኮ ውጤታማነት የሚረጋገጠው የሰራዊቱ ሞራላዊና ስነ- ልቦናዊ ዝግጁነት የተገነባ ሲሆን መሆኑን ጠቁመው እስካሁን በስልጠና ላይ የተፈጠሩ አቅሞች ይህንን የሚያረጋግጡ መሆናቸውን ገልፀዋል። ማዕከላዊ ዕዝ በተሰማራባቸው አካባቢዎች ከህብረተሰቡና ከፀጥታ ሀይሉ በመጣመር ሰላም በማረጋገጥ ለህዝቡ እፎይታ ለመስጠት የተለመደ ጀግንነቱን እና ድል አድራጊነቱን ለማስቀጠል መነሳሳት ይገባል ሲሉ ለሰራዊቱ አባላት መልዕክት አስተላልፈዋል።
نمایش همه...
00:10
Video unavailableShow in Telegram
🔷 የአያትን አክሲዮን የገዛ ሁሌም ትርፋማ በ 2015 ዓ.ም 51% ትርፍ /Dividend/ ለባለክሲዮኖች አከፋፍለናል በቀላል አማርኛ የ 1 ሚሊዮን ብር አክሲዮን የነበራቸው ባለአክሲዮኖች 510 ሺ ብር ትርፍ /Dividend/ አግኝተዋል የ 5 ሚሊዮን ብር የገዙ 2.5 ሚሊዮን ብር አትርፈዋል የአንድ አክሲዮን ዋጋ 100 ብር ነው ዝቅተኛ መግዛት የሚቻለው የአክሲዮን መጠን 2500 ነው ዝቅተኛ የአክሲዮን ዋጋ 262,500 ብር ፣ 5% የአገልግሎት ክፍያን ጨምሮ ከፍተኛ የአክሲዮን መጠን ገደብ የለውም 40% ከፍለው ቀሪውን በሶስት ዓመት መጨረስ ይችላሉ አክሲዮኑን ከገዙ ከአንደኛው ወር ጀምሮ የትርፍ ተካፋይ መሆን ይጀምራሉ ለበለጠ መረጃ: በ 0948888672/ 0935407638 ይደውሉ
نمایش همه...
" ... ኢትዮጵያ ጎረቤታችን ናት፤ ከእነሱ ጋር ቢዝነስ መስራት እንፈልጋለን " - ሰኢድ ሀሰን አቡዱለሂ የተባበሩት አረብ ኤሚሬቶች / #UAE / ንብረት የሆነው ' ዲፒ ወርልድ ኩባንያ ' የሚያስተዳድረው የበርበራ ወደብ የኢትዮጵያን 30 በመቶ ጭነት እንዲያስተናግድ የሶማሌላንድ ባለስልጣናት ማቀዳቸው ተሰምቷል። ለዚህ የወደብ አጠቃቀምና የጉምሩክ ሥርዓቶችን የተመለከተ ስምምነት በኢትዮጵያና ሶማሌላንድ መካከል መፈረም አለበት። ስምምነቱ ወደ መጨረሻውው ምዕራፍ መድረሱንና በሚቀጥሉት 60 ቀናት ተጠናቆ ሊፈረም እንደሚችል የሶማሌላንድ የወደቦች አስተዳደር አሳውቋል። የአስተዳደሩ ዋና ዳይሬክተር የሆኑት ሰኢድ ሀሰን አቡዱለሂ ፥ " ኢትዮጵያ ጎረቤታችን ናት፤ ከእነሱ ጋር ቢዝነስ መስራት እንፈልጋለን በአሁን ወቅት የወደብ አጠቃቀም ስምምነት ወይም Transit Agreement እያዘጋጀን ነው። አንዴ ስምምነቱን ከተፈራረምን በመጀመሪያው ዓመት ከኢትዮጵያ ጭነት 30% እናስተናግዳለን " ብለዋል። ይህን በተመለከተ " ስምምነቱ እየተጠናቀቀ መሆኑን ገልጸው በአንድ ወይም ሁለት ቀሪ ጉዳዮች ላይ እየተወያየን ነው ምናልባት በመጪዎቹ 60 ቀናት ሊጠናቀቅ ይችላል ከ60 ቀናት በኃላ እንፈራረማለን " ሲሉ ተደምጠዋል። ከወራት በፊት እ.አ.አ ጥር 1 ላይ ኢትዮጵያ እና ሶማሌላድ የተፈራረሙት የመግባቢያ ስምምነት (MoU) በተመሳሳይ ወደ ተግባር የሚገባበት የመጨረሻው ስምምነት በ2 ወራት ገደማ ይጠናቀቃል ተብሎ እንደሚጠበቅ የሶማሌላንድ ባለስልጣናት ገልጸዋል። መግባቢያ ምምነቱ ከተፈረመ በኋላ ውይይቶች ሲደረጉ የቆዩ ሲሆን የቴክኒክ ኮሚቴዎችም መታጨታቸውን ተናግረዋል። ይህ የመግባቢያ ስምምነት ወደ #መጨረሻው ደርሶ ወደ ተግባር ከገባ ኢትዮጵያ በሶማሌላንድ የባህር ዳርቻ የጦር ሰፈር በሊዝ ኪራይ የምታገኝ ሲሆን ሶማሌላንድ በበኩሏ ለረጅም አመታት ስትፈልገው የነበረውን እውቃና የማግኘት እድል እንደሚፈጥርላት ባለስልጣናቱ አመልክተዋል። ለንግድ ስራ ሌላ ወደብ መገንባት ሳያስፈልግ የበርበራ ወደብን ኢትዮጵያ እንደምትጠቀምበት ገልጸዋል።
نمایش همه...
00:43
Video unavailableShow in Telegram
ELEGAS ENGINEERING PLC የእርስዎ አሳንሰር መፍትሄ ባለሙያዎች ለ Elevator እና ለEscalator ከፍተኛ ደረጃ የምህንድስና መፍትሄዎች ያስፈልጎዎታል? በኢንዱስትሪው ውስጥ ግንባር ቀደም ኩባንያ ከሆነው ELEGAS ኢንጂነሪንግ አለሎት። ባለን ሰፊ ልምድ እና እውቀት ላለፉት 17 አመታት በአስራ በአምስት ሀገራት በልዩ ጥራተ‍እ አገልግሎት ስናቀርብ ቆይተናል። አሁን ደግሞ ላለፉት ሁለት ዓመታት የአገር ውስጥ ገበያን እያገለገለ አዲሱን የግንባር መስሪያ ቤታችን በኢትዮጵያ መከፈቱን በደስታእንገልፃለን። በ ELEGAS ምህንድስና፣ ልዩ ፍላጎቶችዎን ለማሟላት የተዘጋጁ ምርጥ የምህንድስና መፍትሄዎችን በማቅረበ‍ኣችን እንኮራለን። የድርጅታችን ባለ ሞያዎች በምንሰራው እያንዳንዱ ፕሮጀክት የላቀ ጥራት ለማቅረብ ቁርጠኛ ናቸው። ሚለየን ምንድነው? የገጠማ ስራን ጨምሮ በአራት ወራት ውስጥ ከፍተኛ ጥራት ያላቸውን አሳንሰሮች ከቱርክ የማድረስ ችሎታችን። ጊዜ ወሳኝ ነዋ 🖊️ በተጨማሪም ከእያንዳንዱ ሊፍት ግዢ ጋር ጥቅል እናቀርባለን። በምርቶቻችን ላይ ለጋስ የሁለት ዓመት ዋስትና ያገኛሉ። በተጨማሪም የአሳንሰርህን ረጅም ዕድሜ እና ጥሩ አፈጻጸም ለማረጋገጥ የአንድ አመት ነጻ ጥገና እናቀርባለን። 🖊️ የዋጋ አወጣጥን በተመለከተ፣ የፕሮጀክትዎን ፍላጎት የሚያሟላ ተለዋዋጭነት እናቀርባለን። 🖊️ FOB፣ CIF፣ ወይም DDP፣ የዋጋ አወጣጥ አማራጮቻችንን ከተወሰኑ መስፈርቶች ጋር በማዛመድ እናዘጋጃለን። 🖊️ ገጠማ የሚደርጉላችሁ የበርካታ አመታት ከቱርክ የመጡ ልምድ ያላቸው crewዎች ናቸው። 🪄We Care አድራሻ:- ቡልጋሪያ ማዞሪያ የትራፊክ መብራት አጠገብ አዌባነ ህንፃ 1ኛ ፎቅ 📞 +251 971 71 71 71 +251 994 69 69 69 www.elegas.com.tr Email:- [email protected]
نمایش همه...
Photo unavailableShow in Telegram
ናሽ ልዩ የጥርስ ህክምና ክሊኒክ ዘመኑ ባፈራቸው መሳሪያዎ ች በመታገዝ ሙሉ የጥርስ ህክምናን በመስጠት ላይ ይገኛል::  ከምንሰጣቸው አገልግሎቶች መካከል በከፊል ➢ መጥፎ የአፍ ጠረንን ማከም ➢ የቆሸሹ ጥርሶችን በማሽን እናፀዳለን ➢ በህክምና መዳን የማይችሉትን ጥርሶች መንቀል ➢ ወጣ ገባ ያሉ ጥርሶችን በ ኦርቶዶንቲክ አፕላይንስ እና በብሬስ ማስተካከል ➢ የጥርስ ስር ህክምናን መስጠት ➢ የተቦረቦሩ ጥርሶችን እንሞላለን ➢ የተነቀሉ ጥርሶችን በሰው ሰራሽ አርተፊሻል መተካት ➢ የጥርስ ራጅ አገልግሎት መስጠት አድራሻ: ሜክሲኮ ቡልጋሪያ ጫፍ ትራፊክ ማብራቱ አጠገብ   Tel: 0913858561
نمایش همه...
Photo unavailableShow in Telegram
❇️ ሰምተዋል ? ❇️ የትርፋማው የአያት አክሲዮን ሽያጭ ሊጠናቀቅ ነው :: ❇️ በ2014 ዓ.ም 44% እንዲሁም በ2015 ዓ.ም 51.38% የአክሲዮን ትርፍ ለባለ አክሲዮኖች አከፋፍሏል ❇️ የአንድ ሚሊየን አክሲዮን የነበራቸው በ2015 ዓ.ም ብቻ 513,800 ብር አትርፈዋል ❇️ ከ112,500 ብር ጀምሮ የአክሲዮን ባለቤት በመሆን በቶሎ የትርፍ ተካፋይ ይሁኑ ❇️ አያት አ.ማ. የተሰማራባቸው መስኮች 📌 በሪል ስቴት ልማት 📌 በሆቴልና ቱሪዝም 📌 በማርብል ማምረቻ ኢንዱስትሪ 📌 በጠጠር ማምረቻ ኢንዱስትሪ 📌 በብሎኬት ማምረቻ ኢንዱስትሪ 📌 በእንጨትና ብረታብረት ውጤቶች ማምረቻ ኢንዱስትሪ 📌በትምህርት ኢንቨስትመንት እና 📌 በፋይናንሻል ኢንቨስትመንት ❇️ ትርፋማ የሆነውን የአያት አክሲዮንን ለእርስዎ ፣ ለታዳጊ ልጅዎ  ፣ ለቤተሰብዎ እና ለወዳጅ ዘመድዎ በስጦታ ያበርክቱ ❇️ ትውልደ ኢትዮጵያውያን ባላችሁበት ሆናችሁ በወዳጆቻችሁ በኩል መግዛት ትችላላቹህ ⏱📞 ☎️ አሁኑኑ በ 0911085103 በቀጥታ ወይንም በቴሌግራም በዋትሳፕ ይደውሉ @EngineerNahomT
نمایش همه...
Photo unavailableShow in Telegram
ኮርፖሬሸኑ የ 9 ወራት የሥራ አፈጻጸሙን ገመገመ የፌዴራል ቤቶች ኮርፖሬሽን በ 9 ወራት የሥራ አፈጻጸሙ የበጀት ዓመቱን እቅድ ሊያሳካ የሚችል አዳዲስ ስኬቶች መመዝገባቸውን ለአንድ ቀን በተካሄደው የአፈጻጸም ግምገማ ተገልጿል፡፡ የኮርፖሬሽኑ ዋና ስራ አስፈጻሚ ክቡር አቶ ረሻድ ከማል በመሩት በዚህ ግምገማ ለቀሪ ተግባራት የአፈጻጸም አቅጣጫም ተቀምጧል፡፡ የዛሬ ስድስት ዓመታት የtጀመረው ለውጥና ሪፎርም ግለቱን ጨምሮ በተያዘው በጀት ዓመት መጨረሻ ከፍ ያለ ስኬት ሊመዘገብ እንደሚችል የሚያሳይ አፈጻጸም መመዝገቡን በዘጠኝ ወራት የእቅድ አፈጻጸም የታየው ውጤት አመላካች እንደሆነም ተገምግሟል፡፡ በተጨማሪም ኮርፖሬሽኑ በመንግስትና በሕዝብ ያገኘው እውቅና ፣ የተቋሙ ገጽታ መቀየር መቻሉ እንዲሁም ለኮንስትራክሽን ዘርፉ ትርጉም ያለው አስተዋጽኦ እያበረከተ መሆኑ በግምገማው በጥንካሬ ተነስቷል ፡፡ በሠራተኛውና በአመራሩ መካከል ያለው የተግባርና የአመለካከት አንድነት ፣ የተቋሙ ስኬት አገራዊ ገጽታ እየተላባሰ መምጣቱ፣ የሪል ስቴት ገበያው እንዲረጋ ማድረግ መቻሉ፣ የመፈጸምና የማስፈጸም አቅም ግንበታ ላይ የታየው ለውጥ፣በየገቢ እድገት እና በፍ/ቤት የማሸናፍ ዓቅም አሁንም ከፍተኛ እድገት ማሳየቱ በመደርኩ በጥንካሬ ከተነሱት መካከል ሆነዋል፡፡ የኮንስራክሽን ግባዓት እጥረትን የሚያቃልሉት የኮንክሪትና የብሎኬት ማምረቻ ፋብሪካዎች እንዲሁም የኮከበ ጽብሀ ፣ የሶማሌ ተራ፣የምስራቅ አጠቃላይ ሳይቶች በአጭር ጊዜ ተጠናቀው ወደ አገልግሎት እንዲገቡ ማድረግ መቻሉም በግምገማው ተጠቁሟል፡፡ ኮርፖሬሽኑ በዘጠኝ የእቅድ ወራት በተለይ በመረጃ አያያዝና ማዘመን፣ በአገልግሎት አሰጣጥ፣ በኮንትራት አስተዳደር ሥራዎች፣ የሪኖቬሽን ሥራዎች ፣ ገቢን ለማሳደግ የተሰሩ ሥራዎች፣ አዳዲስ ሳይቶችን ወደ ሥራ ከማስገባት ረገድ የተሰሩ ሥራዎች ለይ ያተኮረ ግምገማ አካሄዶል፡፡ በዘጠኝ ወራት ገቢን ለማሳደግና ተጨማሪ ሀብት ለመፍጠር የተሰራው ሥራ በበጀት ዓመቱ ከእቅድ በላይ ገቢ ሊገኝ እንደሚችል የሚጠቁም እንደሆነም ተጠቅሷል፡፡ በኮርፖሬሽኑ እድገት ልክ እና ለአደዲስ ፕሮጀክቶች ልማት የሚውል ፋይናንስ የማፈላግ ሥራ እና በየጊዜው እየጨመረ የመጣውን የመኖሪያ ቤት ፍላጎትና ጥያቄ ምላሽ ለመስጠት የሚረዱ ተጨማሪ የአፈጻጸም አቅጣጫ በማስቀመጥ ለአንድ ቀን የተካሄደው ውጤታማ ግምገማ ተጠናቋል፡፡
نمایش همه...
Photo unavailableShow in Telegram
❇️ ሰምተዋል ? ❇️ የትርፋማው የአያት አክሲዮን ሽያጭ ሊጠናቀቅ ነው :: ❇️ በ2014 ዓ.ም 44% እንዲሁም በ2015 ዓ.ም 51.38% የአክሲዮን ትርፍ ለባለ አክሲዮኖች አከፋፍሏል ❇️ የአንድ ሚሊየን አክሲዮን የነበራቸው በ2015 ዓ.ም ብቻ 513,800 ብር አትርፈዋል ❇️ ከ112,500 ብር ጀምሮ የአክሲዮን ባለቤት በመሆን በቶሎ የትርፍ ተካፋይ ይሁኑ ❇️ አያት አ.ማ. የተሰማራባቸው መስኮች 📌 በሪል ስቴት ልማት 📌 በሆቴልና ቱሪዝም 📌 በማርብል ማምረቻ ኢንዱስትሪ 📌 በጠጠር ማምረቻ ኢንዱስትሪ 📌 በብሎኬት ማምረቻ ኢንዱስትሪ 📌 በእንጨትና ብረታብረት ውጤቶች ማምረቻ ኢንዱስትሪ 📌በትምህርት ኢንቨስትመንት እና 📌 በፋይናንሻል ኢንቨስትመንት ❇️ ትርፋማ የሆነውን የአያት አክሲዮንን ለእርስዎ ፣ ለታዳጊ ልጅዎ  ፣ ለቤተሰብዎ እና ለወዳጅ ዘመድዎ በስጦታ ያበርክቱ ❇️ ትውልደ ኢትዮጵያውያን ባላችሁበት ሆናችሁ በወዳጆቻችሁ በኩል መግዛት ትችላላቹህ ⏱📞 ☎️ አሁኑኑ በ 0911085103 በቀጥታ ወይንም በቴሌግራም በዋትሳፕ ይደውሉ @EngineerNahomT
نمایش همه...
በአየር ወለድና ኮማንዶ ዕዝ ስር የሚገኝ አንድ ሻለቃ በወሰደው ህግ የማስከበር ዘመቻ የፅንፈኛውን ቡድን መደምሰሱ ተገለፀ። የፅንፈኛው ቡድን የተደመሰሰው በአማራ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን በእንሳሮ ወረዳ ልዩ ስሙ በሬሳና ይድኖ በተባለ ቦታ መሆኑን የሻለቃው አዛዥ ሻለቃ ኢሬና መንገሻ ተናግረዋል ። በተደረገው ህግ የማስከበር ዘመቻም በርካታ የጦር መሳሪያ እና የፅንፈኛው አባላት መማረካቸውን አዛዡ ገልጸዋል። በወረዳው በተፈጠረው ሰላም ለወረዳው አርሶ አደሮች በሰራዊቱ አጋዥነት የአፈር ማዳበሪያ እስከ ቀበሌ ድረስ እየቀረበ መሆኑን ሻለቃ ኢሬና ተናግረዋል። አርሶ አደሮች ከዚህ በፊት ይደርስባቸው የነበረው መጉላላት ተቀርፎ እና ካልተገባ ወጪ ተላቀው ወደ እርሻ ሥራቸው እንዲመለሱ ማሥቻሉም ተገልጿል ።
نمایش همه...