cookie

ما از کوکی‌ها برای بهبود تجربه مرور شما استفاده می‌کنیم. با کلیک کردن بر روی «پذیرش همه»، شما با استفاده از کوکی‌ها موافقت می‌کنید.

avatar

ፋሲል ከነማ (አፄዎቹ) እግር ኳስ ክለብ / Fasil Kenema Football Club ™🇦🇹

ወቅታዊ የሆኑ #ዜናዎች #ዝዉዉሮችን እንዲሁም #የቀጥታ ስርጭት አስተያየት ለመስጠት እና ለጥቆማ ➠ @empair_bot አንጋፋውና ተወዳጁ ፋሲል ከነማ ስፖርት ክለብ በ1960 ዓ/ም ተመሰረተ። ይህ አንጋፋ የአፄዎች ክለብ 55 አመታትን አስቆጥሯል፡፡ #ፋሲል_ከነማ_ከክለብም በላይ ነው!!

نمایش بیشتر
أثيوبيا4 237امهری3 287دسته بندی مشخص نشده است
Advertising posts
3 943مشترکین
-324 ساعت
-177 روز
-3830 روز

در حال بارگیری داده...

معدل نمو المشتركين

در حال بارگیری داده...

. ኢትዮጵያ ቡና ከ ፋሲል ከነማ ጋር 1 አቻ በተለያዩበት ጨዋታ አማኑኤል ገ/ሚካኤል ከኢትዮጵያ ቡናው ግብ ጠባቂ በረከት አማረ ጋር ለኳስ ሲፋለሙ በተፈጠረ ዘግናኝ ግጭት ሁለት የእግሩ አጥንቶች መሰበራቸውንና በዚህም ምክንያት ላልተወሰነ ጊዜ ከእግር ኳስ ለመራቅ መገደዱን የክለቡ አሰልጣኝ ተናግሯል። 😢 ከገጠመህም ጉዳት በቶሎ አገግመህ ወደ የምትወደው የእግር ኳስ ሜዳ እንድትመለስ ከልብ እንመኛለን አማኒ ❤     🇦🇹#ፋሲል_ከነማ_ከክለብም_በላይ_ነው🇦🇹 @fasilkenema_sc_official
نمایش همه...
👍 7😢 3 2😱 2
Sport Club #የሙሉ_ሰዓት_ውጤት... ተጠናቀቀ | ኢትዮጵያ ቡና 1-1 ፋሲል ከነማ 90" ⚽️45+9’መስፍን ታፈሰ ⚽31'አቤል እንዳለ 🗓️ ሀሙስ መጋቢት 19/2016 🕛 1:00 ምሽት 🏟 ድሬዳዋ ስታዲየም     🇦🇹#ፋሲል_ከነማ_ከክለብም_በላይ_ነው🇦🇹 @fasilkenema_sc_official
نمایش همه...
👍 1 1
#የሃዘን መግለጫ! የባሕር ዳር ከነማ እና የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ተጫዋች የነበረው አለልኝ አዘነ በድንገት አረፈ:: መጋቢት 18/2016 ሌሊት ላይ የባሕር ዳር ከነማ እና የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ተጫዋች የነበረው አለልኝ አዘነ በድንገት ህይወቱ ማለፉ ተሰምቷል። ተጫዋቹ በጉዳት ምክንያት ከክለቡ ስብስብ ጋር ያልነበረ ሲሆን በትውልድ ቦታው አርባ ምንጭ ሌሊት በድንገት ማረፉ ተገልጿል። ስርዓተ ቀብሩ ዛሬ መጋቢት 18, 2016 በአርባ ምንጭ እንደሚፈፀም ከክለቡ ማህበራዊ ትስስር ገፅ ያገኘነው መረጃ ያመለክታል። በፋሲል ከነማ ስፖርት ክለብ እና በደጋፊዎቹ ስም በአለልኝ አዘነ ድንገተኛ ህልፈት የተሰማንን ሀዘን እየገለፅን ለቤተሰቦቹ:ለወዳጅ ዘመዶቹ :ለባህርዳር ከነማ እግርኳስ ክለብና ለመላው የስፖርት ቤተሰብ መፅናናትን ይመኛል።     🇦🇹#ፋሲል_ከነማ_ከክለብም_በላይ_ነው🇦🇹 @fasilkenema_sc_official
نمایش همه...
በኢትዮጵያ ፕርሚየር ሊግ አስራ ስምንተኛ ሳምንት መርሐ ግብር ፋሲል ከነማ ከሲዳማ ቡና ጋር ያደረጉትን ጨዋታ 2 ለ 2 በሆነ አቻ ውጤት አጠናቀዋል። የአፄዎቹን ግቦች ቃልኪዳን ዘላለም እና አምሳሉ ጥላሁን ከመረብ ሲያሳርፉ ለሲዳማ ቡና ማይክል ኪፖሩል 2x አስቆጥሯል። በሊጉ ደረጃ ሰንጠረዥ ስንተኛ ናቸው ? 4️⃣ ፋሲል ከነማ :- 30 ነጥብ 1️⃣2️⃣ ሲዳማ ቡና :- 20 ነጥብ ቀጣይ ጨዋታ ምን ይመስላል ? ሐሙስ - ኢትዮጵያ ቡና ከ ፋሲል ከነማ እሁድ - ሲዳማ ቡና ከ ሻሸመኔ ከተማ     🇦🇹#ፋሲል_ከነማ_ከክለብም_በላይ_ነው🇦🇹 @fasilkenema_sc_official
نمایش همه...
👍 1 1👏 1
🇦🇹#የዝውውር_ዜና ፋሲል ከነማ ስፖርት ክለብ በ2016 አመት በኢትዮጵያ ፕሪሚዩር ሊግ ውድድር በርካታ ለውጦችን በማድረግ ቡድኑን እየገነባ የሚገኝ ሲሆን በሁለኛው ዙር ውድድር ተጠናክሮ ለመቅረብ በነበሩበት ክፍተት ላይ አዳአዲስ ተጫዋቾችን ወደ ቡድኑ ቀላቅሏል:: አፄዎቹ የተከላካይ ክፍላቸውን ለማጠናከር ለአዳማ ከተማ ተጫውቶ ያሳለፈውን ሀቢብ መሀመድን አስፈርመዋል:: 🇦🇹#WELCOME #HABIB🇦🇹     🇦🇹#ፋሲል_ከነማ_ከክለብም_በላይ_ነው🇦🇹 @fasilkenema_sc_official
نمایش همه...
👍 4 2
🇦🇹#የዝውውር_ዜና ፋሲል ከነማ ስፖርት ክለብ በ2016 አመት በኢትዮጵያ ፕሪሚዩር ሊግ ውድድር በርካታ ለውጦችን በማድረግ ቡድኑን እየገነባ የሚገኝ ሲሆን በሁለኛው ዙር ውድድር ተጠናክሮ ለመቅረብ በነበሩበት ክፍተት ላይ አዳአዲስ ተጫዋቾችን ወደ ቡድኑ ቀላቅሏል:: አፄዎቹ ሱራፌል ዳኛቸውን ወደ ሌላ ክለብ መሸኘታቸውን ተከትሎ በዚህ አመት በሀምበሪቾ ዱራሜ መልካም ጊዜ የነበረውን የአማካኝ ክፍል ተጫዋች አፍቅሮት ሰለሞንን አስፈርሟል:: 🇦🇹#እንኳን_ደህና_መጣህ #አፍቅሮት...     🇦🇹#ፋሲል_ከነማ_ከክለብም_በላይ_ነው🇦🇹 @fasilkenema_sc_official
نمایش همه...
👍 2
. #የኢትዮጵያ_ፕሪሚየር_ሊግ_16ኛ_ሳምንት_ጨዋታ . ⚽Ethiopian Premier League.. . ፋሲል ከነማ 🆚 ሀዋሳ ከተማ 🗓️ አርብ የካቲት 22/2016 🕐 1:00 🏟 ድሬዳዋ ስታዲየም 🏆 ድል ለአፄዎቹ!!     🇦🇹#ፋሲል_ከነማ_ከክለብም_በላይ_ነው🇦🇹 @fasilkenema_sc_official
نمایش همه...
👍 8
ፋሲል ከነማ ስፖርት ክለብ ለተጫዋች ሱራፌል ዳኛቸው ቀጣይ የእግር ኳስ ህይወት መልካም እድል እየተመኘ በክለባችን ትልቅ ስራ ለሰሩ ግለሰቦች የሚሸለመውን የወርቅ ሜዳሊያ በመሸለም ከደጋፊዎቻችን ጋር ደማቅ ሽኝት ያደረገለት ሲሆን የሱራፌልን መሄድ ተከትሎ ቡድናችን ክፍተት ባሉበት ቦታዎች ለመሙላት የተጫዋቾችን ግዥ እያከናወነ የሚገኝ ሲሆን ውላቸው በእግር ኳስ ፌዴሬሽኑ ሲፀድቅ እምናሳውቃችሁ ይሆናል::     🇦🇹#ፋሲል_ከነማ_ከክለብም_በላይ_ነው🇦🇹 @fasilkenema_sc_official
نمایش همه...
የኢትዮጵያ ፕሪሚዩር ሊግ ሁለተኛ ዙር ጨዋታ በድሬዳዋ ኢንተርናሽናል ስታዲዩም እንደሚካሄድ መርኃ ግብር የወጣለት መሆኑ የሚታወስ ሲሆን ክለባችን ፋሲል ከነማ ውድድሩ ወደ ሚደረግባት ከተማ ድሬ በዛሬው እለት ገብቷል:: የውድድሩ መርኃ ግብር በድሬዳዋ : በሀዋሳ እና አዲስ አበባ ከተማዎች እንደሚደረግ የተገለፀበት ፕሮግራም በምስል ተገልጿል:: መልካም የውድድር ጊዜ ለአፄዎቹ!!     🇦🇹#ፋሲል_ከነማ_ከክለብም_በላይ_ነው🇦🇹 @fasilkenema_sc_official
نمایش همه...
👍 4
#የኢትዮጵያ_ፕሪሚየር_ሊግ_11ኛ_ሳምንት_ጨዋታ         ⚽Ethiopian Premier League..             ፋሲል ከነማ  🆚  ቅዱስ ጊዮርጊስ 🗓️  ሀሙስ ጥር 9/2016 🕛    12:00 🏟  አዳማ ዩኒቨርስቲ ስታዲየም 🏆    ድል ለአፄዎቹ!!     🇦🇹#ፋሲል_ከነማ_ከክለብም_በላይ_ነው🇦🇹 @fasilkenema_sc_official
نمایش همه...
👍 12 3