ኢትዮጵያ ቡና የሸገር አርማ
ኢትዮጵያ ቡና የሸገር አርማ የፌስቡክ ፔጃችንን በተጨማሪ ላይክ በማድረግ መረጃ ይከታተሉን ።👇👇👇👇👇👇👇👇 https://m.facebook.com/ኢትዮጵያ-ቡና-የሸገር-አርማ-2185919471692903/?ref_component=mbasic_bookmark&ref_page=%2Fwap%2Fhome.php&refid=8&ref=opera_speed_dial #አስተያየት_ካሎት
نمایش بیشتر16 017مشترکین
-524 ساعت
-857 روز
-31530 روز
آرشیو پست ها
የባከነ 4'
#የኢትዮጵያ_ፕሪሚየር_ሊግ_11ኛ_ሳምንት_ጨዋታ
90' የኢትዮጵያ ቡና 1~1 ሐድያ ሆሳዕና
41'አብዱልከሪም
🗓 ሰኞ ጥር 6/2016 ዓ.ም
🕛 በ9:00 ሰዓት
🏟 አዳማ ሳይንስ እና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርስቲ ስታዲየም
ኢትዮጵያ ቡና ከ ሀዲያ ሆሳዕና እያደረጉት በሚገኘው ጨዋታ አሥራት ቱንጆ ከረጅም ጊዜያት በኋላ ወደ ሜዳ ተመልሷል።
ጥቅምት 25 ቀን 2015 በስድስተኛው ሳምንት ኢትዮጵያ ቡና ከድሬዳዋ ከተማ ባደረገው ጨዋታ ላይ በ 70ኛው ደቂቃ ተቀይሮ ከወጣ በኋላ ከአንድ ዓመት በላይ በጉዳት ያሳለፈው አሥራት ቱንጆ በዛሬው ዕለት ወደ ሜዳ በመመለስ ለ75 ደቂቃዎች ተጫውቶ ተቀይሮ ወጥቷል።
84'
ኢትዮጵያ ቡና 1-1 ሀዲያ ሆሳዕና
41' አብዱልከሪም ወርቁ | 44' ተመስገን ብርሃኑ
77' የኢትዮጵያ ቡና 1~1 ሐድያ ሆሳዕና
41'አብዱልከሪም
🗓 ሰኞ ጥር 6/2016 ዓ.ም
🕛 በ9:00 ሰዓት
🏟 አዳማ ሳይንስ እና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርስቲ ስታዲየም
🎯 ድል ለታላቁ የኢትዮጵያ ቡና‼️
57' የኢትዮጵያ ቡና 1~1 ሐድያ ሆሳዕና
41'አብዱልከሪም
🗓 ሰኞ ጥር 6/2016 ዓ.ም
🕛 በ9:00 ሰዓት
🏟 አዳማ ሳይንስ እና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርስቲ ስታዲየም
🎯 ድል ለታላቁ የኢትዮጵያ ቡና‼️
የኢትዮጵያ_ፕሪሚየር_ሊግ_11ኛ_ሳምንት_ጨዋታ
35' የኢትዮጵያ ቡና 0~0 ሐድያ ሆሳዕና
🗓 ሰኞ ጥር 6/2016 ዓ.ም
🕛 በ9:00 ሰዓት
🏟 አዳማ ሳይንስ እና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርስቲ ስታዲየም
🎯 ድል ለታላቁ የኢትዮጵያ ቡና‼️
የኢትዮጵያ_ፕሪሚየር_ሊግ_11ኛ_ሳምንት_ጨዋታ
7' የኢትዮጵያ ቡና 0~0 ሐድያ ሆሳዕና
🗓 ሰኞ ጥር 6/2016 ዓ.ም
🕛 በ9:00 ሰዓት
🏟 አዳማ ሳይንስ እና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርስቲ ስታዲየም
🎯 ድል ለታላቁ የኢትዮጵያ ቡና‼️
ጎልልልልልልልል
#የኢትዮጵያ_ፕሪሚየር_ሊግ_10ኛ_ሳምንት_ጨዋታ
90+4' የኢትዮጵያ ቡና 1~1 ሻሸመኔ ከተማ
ራምኬል
🗓 ማክሰኞ ታህሳስ 30/2016 ዓ.ም
🕛 በ9:00 ሰዓት
🏟 አዳማ ሳይንስ እና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርስቲ ስታዲየም
🎯 ድል ለታላቁ የኢትዮጵያ ቡና‼
አንጋፋው የኢትዮጵያ ቡና የልብ ደጋፊ አቶ አዋሽ ሮበሌ በህክምና ሲረዱ ቆይተው በተወለዱ በ 71 ዓመት ዕድሜያቸው በትላንትናው ዕለት ታህሳስ 15 ቀን 2016ዓ/ም ከዚህ አለም ድካም አርፈዋል።
አቶ አዋሽ የኢትዮጵያ ቡና የእግር ኳስ ክለብ በ 1975 ዓ/ም ከሁለተኛ ዲቪዚዩን ካደገበት ጊዜ ጀምሮ ህይወታቸው እስከተለየችበት ዕለት ድረስ ክለባቸውን ከልብ ይደግፉ የነበረ ሲሆን። የደጋፊዎች ማህበር በ 1990ዓም ሲመሰረት ከመስራች ደጋፊዎች አንዱ ነበሩ።
የቀብር ስነስርዓታቸው በዛሬውው ዕለት ታህሳስ 16 ቀን 2016ዓ/ም በሶዶ ወረዳ በቡኤ ፋጦ ቀበሌ ገ/ማ በኒቃ ስላሴ ቤተክርስቲያን ወዳጅ ዘመድ ቤተሰቦቻቸው በተገኙበት ይፈፀማል።
የኢትዮጵያ ቡና ስፖርት ክለብ በአቶ አዋሽ ሮበሌ ህልፈተ-ህይወት የተሰማውን ጥልቅ ሐዘን እየገለፀ፤ ለወዳጅ ዘመዶቻቸው ፣ለቤተሰቦቻቸው መፅናናትን እንመኛለን።
#ዜና_የኢትዮጵያ_ቡና
👉 የኢትዮጵያ ቡና ስፖርት ክለብ ዋና ቡድን ዛሬ የስምንተኛ ሳምንት የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ጨዋታውን ለማድረግ ዛሬ ወደ አዳማ ያቀናል።
👉 ታህሣስ 6/2016 ዓ.ም ከቀኑ 9:00 ሰዓት ከንግድ ባንክ ጋር በሚያደርገው ጨዋታ አብዱልከሪም ወርቁ፣ ሬድዋን ናስር እና ሙሉጌታ ወልደ ጊዮርጊስ በጉዳት ከክለቡ ጋር የማይጓዙ ሲሆን፤ መስፍን ታፈሰ፣ ሐቢብ ዛኪር እና ገዛኸኝ ደሳለኝ ወደ አዳማ ከማይጓዙት ውስጥ ተካተዋል።
👉 #ሁለቱ_ቡድኖች
በፕሪሚየር ሊጉ 14 ጊዜ የተገናኙ ሲሆን የኢትዮጵያ ቡና 7 ጊዜ ሲያሸንፍ ባንፃሩ ንግድ ባንክ 3 ጊዚያትን ማሸነፍ ችሏል። ቀሪ 4 ጨዋታዎችን አቻ ተለያይተዋል
ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በሊጉ በሰባት ጨዋታ 12 አግብቶ 4 ገብቶበት በ17 ነጥብ እና በ8 የግብ ክፍያ 2ኛ ደረጃ ላይ የሚገኝ ሲሆ፤ የኢትዮጵያ ቡና በስድስት ጨዋታ ሰባት አግብቶ እና ስምንት ገብቶበት በስምንት ነጥብ እና አንድ የግብ ዕዳ 10 ደረጃ ላይ ይገኛል
👉 ጨዋታውን የኢንተርናሽናል የፊፋ ዳኝነትን ባጅ በቅርቡ ያገኙት አራቱ ዳኞች የሚመሩት ሲሆን ቴዎድሮስ ምትኩ በዋና ዳኝነት ሲመሩት ረዳቶቻቸው ትግል ግዛውና ሙስጠፋ መኪ በረዳትነት ዳኝነት ያገለግላሉ። በአምላክ ተሰማ የጨዋታው አራተኛ መሆናቸውም ለማወቅ ተችሏል
👉 የኢትዮጵያ ቡና ስፖርት ክለብ 20 ዓመት በታች ተስፋ ቡድን ቅዳሜ ታህሣስ 6/2016 ዓ.ም የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ጨዋታውን ለማድረግ ነገ ጉዞውን ወደ አሰላ ያደርጋል
👉 መቀመጫውን በአሰላ ከተማ በማድረግ በምድቡ ከዘጠኝ ቡድኖች ጋር የተደለደለው የኢትዮጵያ ቡና ተስፋ ቡድን የፊታችን ሰኞ ጠዋት 4:00 ሰዓት በአሰላ አረንጓዴው ስታዲየም ከመቻል ጋር የመጀመሪያ ጨዋታውን በማድረግ የ2016 ዓ.ም የ 20 አመት በታች የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ጨዋታውን ይጀምራል