ኢትዮ አርሰናል ፋንስ™
ስለ ክለባችን አርሰናል ትኩስ ትኩስ መረጃዎችን ለ 24ሰአት ምታገኙበት ኢትዮ_አርሰናል_ፋንስ ነው ! - የዝውውር መረጃዎችን - የ አሰልጣኞች አስተያየት - የተጫዋቾች ህይወት ታሪክ - የጨዋታ ቅድመ ዳሰሳ እና ትንታኔ - ጨዋታዎችን ቀጥታ ከ ስቴዲየም [Live]
Mostrar más10 934Suscriptores
-124 hours
-117 days
-37130 days
- Suscriptores
- Cobertura postal
- ER - ratio de compromiso
Carga de datos en curso...
Tasa de crecimiento de suscriptores
Carga de datos en curso...
የአርሰናል ቀሪ ሶስት ጨዋታዎች !
9/9 ነጥብ ማግኘት ግዴታ ነው ።
SHARE #ኢትዮ_አርሰናል_ፋንስ
👏 2👍 1
ዴያን ኩሉሴቭስኪ ስለ አርሰናል
“በጣም ጥራት ያላቸው እና የበሰሉ ናቸው። በአሁኑ ጊዜ እኛ የጎደለን ነገር ይህ ነው። ከማእዘን ምት ጎል ያስቆጥራሉ። እኛም ላይ አስቆጥረዋል። እንደ ቆሙ ኳሶች ላይ ባሉ አስቸጋሪ ግዜያት ላይ ጠንካራ ናቸው። ለእነሱ በጣም ቀላል ነው።
በተቀናቃኝ መሞገስ ይሉሀል ይህ ነው
Respect :-ዴጃን ኩሉሴቭስኪ
👍 6
ዴቪድ ራያ ስለ ዋንጫ ፉክክሩ
"የሌሎች ክለቦች ጨዋታ ላይ ትኩረት ማድረግ የለብንም ምክንያቱም እንደዛ ካደረግን የራሳችን ትኩረት እያጣን ነው የምንሄደው በተጨማሪ እንደተለመደው አይነት አጨዋወት መጫወትም ይከብደናል ።"
"ትኩረት ማድረግ ያለብን የራሳችን ቡድን ላይ እና መቆጣጠር ስለምንችለው ነገር ነው ፤ መቆጣጠር ማንችለው ነገርለ ላይ ትኩረት ካደረግን ነገሮች ጥሩ አይሆኑም ።"
SHARE #ኢትዮ_አርሰናል_ፋንስ
ኢያን ራይት
"ከዚህ በፊት ሲያደርግ ያላየሁት እና ስለሳካ የውደድኩትን ነገር ታውቃለህ? የቶተንሃም ደጋፊዎች ኮርና ሊያሻማ ሲል "ሀገርህን አንገት አስደፍተሀል" እያሉ እየዘመሩ ነበር ከዛም ያሻማት ኮርና ግብ ሆና እሱም ወደነሱ በመዞር ጆሮውን ያዘባቸው።"
SHARE #ኢትዮ_አርሰናል_ፋንስ
🔥 7