cookie

Utilizamos cookies para mejorar tu experiencia de navegación. Al hacer clic en "Aceptar todo", aceptas el uso de cookies.

avatar

ኑሩል-ሂላል

👇በዚህ ቻናል ላይ👇 👉ከቁርዐን ፣ከሀዲስ፣ከቀደምቶች የተሰጡ ምክሮች 👉የዘመኑ ትዝብቶችና አስደናቂ እውነታ 👉ልቦነ ሚያረኩ የቁርዐን ድምፆች 👉ፈገግ የሚያስብሉ ንግግሮች 👉አፎካካሪ ጥያቄና መልሶች ......እና 👉የተለያዩ እውነታዎች ይገኙበታል ⚠️ቻናሉን ለወዳጅዎ እና ለቅርብ ዘመዶ በማጋራት የምንዳው ተቋዳሽ ይሁኑ። 👉ለአስተያየት✒ https://t.me/ihsanjema

Mostrar más
Etiopía9 809El idioma no está especificadoReligión y espiritualidad79 972
Advertising posts
788Suscriptores
-224 hours
-47 days
-1430 days

Carga de datos en curso...

Tasa de crecimiento de suscriptores

Carga de datos en curso...

Ena lillahi we ina ilayhi rajiun
Mostrar todo...
If you see your mother's smile, Life is still beautiful.
Mostrar todo...
مشاهدة "ما عذرك لتأخير الصلاة 💔 #drmohamadgoda" على YouTube https://youtube.com/shorts/ann4XS6u0pE?si=x4aENWujTgpExgmk
Mostrar todo...
ما عذرك لتأخير الصلاة 💔 #drmohamadgoda

ሰበር ! ከዚህ በፊት ማንም ያልተጠቀማቸውን ከባድ መሳሪያዎች እስራኤል ላይ እንጠቀማለን ! የኢራኑ ውጭጉዳይ ሚኒስትር አሚር አብዱሏሂ አሁን መግለጫ ሰጥቷል ። በመግለጫው ኢራን በእስራኤል ላይ ለምትፈፅመው ዳግም የአፀፋ እርምጃ ዝግጁ መሆኗን ተናግረዋል። ግና አሉ አሚር አብዱላሂ ግና እዚህኛው ዙር ላይ የምንፈፅመው ጥቃት እንደመጀመሪያው አይደለም በጣም አሳማሚና ጠንካራ ምት ነው የሚሆነው ብለዋል ። ከዚህ በፊት ጥቅም ላይ ያልዋሉ ከባባድ መሳሪያዎችንም በእስራኤል ላይ እንደምትጠቀም ኢራን አስታውቃለች ። ሩሲያ በበኩሏ ዛሬ በሰጠቺው መግለጫ ኢራን ራሷን የመከላከል ሙሉ መብት አላት ያለች ሲሆን በተባበሩት መንግስታት ድርጅት የፀጥታው ጥበቃ ምክርቤትም ኢራንን እንደምትከላከልና እንደምትደግፍ ገልፃለች ። ውጥረቱ ተባብሶ ቀጥሏል።
Mostrar todo...
👍 4
እንደ ወራሪዋ አይነቱ ፈጣጣ ውሸታም! «በውጭ ሀገር ያሉ ሙስሊም ነበርን እያሉ የሚዋሹ ሰዎች ደግሞ ሲጠየቁ የሚመልሱት መልስ በሳቅ ድክም ነው የሚያደርገው። አንዱን በእንግሊዝኛ እየጠየቁት "እርግጠኛ ሙስሊም ከነበርክ ከየትኛው ጀመዓ ነበርክ? ከሳንቡሳ ወይንስ ከመንዲ ጀመዓ ነበርክ? እርግጠኛ ነን ከመንዲ ጀመዓ ነበርክ፤ እነሱ ናቸው ከሐቅ ያፈነገጡት!" ሲሉት፤ እሱም ተቀብሎ "ኧረ! በፍጹም! እኔ ከሳንቡሳ ጀመዓህ ነበርኩ!" ብሎ የምሩን መለሰ። በእርግጥ እንደ'ኔ የመንዲ ጀመዓ ይሻለው ነበር¡» የሕያ ኑሕ ባለፈ አንዱ «ውዱዕ» ስንት ረከዓህ አለው? ተብሎ ሲጠየቅ 5 እንዳለው መሆኑ'ኮ ነው¡
Mostrar todo...
1
እስቲ የት እንደሆነ ገምቱ
Mostrar todo...
ማንጨርሰውን መንገድ ጀመርን ቆይተን ተሰበርን
Mostrar todo...
በዛሬው እለት አዲስ አበባ ሚሊንየም አዳራሽ አካባቢ በነበረ የተኩስ ልውውጥ የሰው ሂወት ማለፉ ተሰማ
የአዲስአበባ ፖሊስ ፤ ናሁሰናይ አንድአርጌ ታረቀኝ ፣ አቤኔዜር ጋሻው አባተ እና ሀብታሙ አንድአርጌ ተሰማ የተባሉት ሰዎች በአዲስአበባ የሽብር ጥቃት ሊፈጽሙ ሲሉ ደርሼባቸዋለሁ ያለ ሲሆን በቁጥጥር ስር ለማዋል የፖሊስ አባላት እንቅስቃሴ እያደረጉ ባለበት ሁኔታ ሚሊኒዬም አዳራሽ አካባቢ እጃቸውን እንዲሰጡ ቢጠየቁም ፍቃደኛ ባለመሆን ተኩስ ከፍተዋል ብሏል። ግለሰቦቹ በሰሌዳ ቁጥር ኮድ 2C 14373 አ/አ አይነቷ ሱዙኪ ዲዛዬር መኪናን በመጠቀም  ከፖሊስ አባላት ጋር ተኩስ በመክፈታቸው ናሁሰናይ አንዳርጌ ታረቀኝ ቆስሎ ወደ ህክምና ከተላከ በኋላ ህይወቱ ማለፉን ገልጿል። በተጨማሪም ሀብታሙ አንዳርጌ ተሰማ በተኩስ ልውውጡ መሃል ተገድሏል ብሏል ፖሊስ፡፡ ሌላዉ አቤኔዘር ጋሻው አባት የተባለው ሳይቆስል በቁጥጥር ስር መዋሉን አዲስ አበባ ፖሊስ በመግለጫው መጥቀሱን ዳጉ ተመልክቷል፡፡ ግለሰቦቹን በቁጥጥር ስር ለማዋል በተደረገ እንቅስቃሴ ሳጅን አራርሳ ተሾመ እና ኮንስታብል ማቲያስ ጴጥሮስ መቁሰላቸዉንም ፖሊስ አረጋግጧል። ሌላዉ አቶ እንዳሻው ጌትነት የተባሉ ግለሰብ ታጣቂዎቹ  በመኪናቸው እንዲጭኗቸው  ቢያስገድዷቸውም ግለሰቡ አልተባበር በማለታቸው በታጣቂዎቹ ተገድለዋል ሲል ፖሊስ ወንጅሏል፡፡  አቶ እንደሻው ሲያሽከርክሯት የነበረቸው የሰሌዳ ቁጥር ኮድ 2 አ/አ  80457 በጥይት ጉዳት እንደረሰባት አዲስ አበባ ፖሊስ  ጨምሮ ገልጿል ፡፡ ጠንቀቅ በሉ!!!
Mostrar todo...