Biblical Teachings
አላማችን በእውነተኛው የእግዚአብሔር ቃል ትምህርት የተሞላንና የክርስቶስን ኢየሱስን ዳግም ምፅአት በመናፈቅ የሚኖር ትውልድን ማፍራት ነው!! ማራናታ!! ማራናታ!! ማራናታ!!
Mostrar más921
Suscriptores
Sin datos24 horas
-37 días
-830 días
Archivo de publicaciones
🙏🙏እውነተኛና አስተማሪ ታሪክ🙏🙏
ወንጌላዊው ጂሚ ስዋጋርት በአገልግሎቱ ውስጥ የክብር ጊዜያትን አሳልፏል፣ነገር ግን የውርደት ጊዜያትንም አሳልፏል። ዲያቢሎስ የዚህን ቅቡዕ ሰው ጂሚ ስዋግጋርትን ከቤቱ ጀምሮ ህይወቱን አለመረጋጋት ፈጠረበት። ይህን ያስከተለውን ቅሌት ሲመለከት ማህበረሰቡ ከስራ አግዶታል። የሱ የቅርብ ሰዎች ሁሉ የውሸት ፓስተር ይሉታል። ከ 500,000 በላይ የሂስቲንግ ቸርች አባላቱ ትተውት ሄደዋል። የተረሳው እና የተተወው ጂሚ ስዋግጋርት ብቻውን ሆነ። ሁሉም ሚዲያ የሚያወራው ስለ ቅሌት እና ማውገዝ ብቻ ነበር። የእግዚአብሔር ሰዎች እንኳን ይህን አሳዛኝ ታሪክ የደስታቸው ማእከል አድርገውታል በመጨረሻም ተቀናቃኝ የምንለውን እና የጂሚ ስዋግጋርት ምትክ የምንቀበልበት ቀን ደረሰ። ሰዎች BILLY GRAHAM በተፈጠረው ነገር ደስተኛ እንደሚሆን አስበው ነበር። ምክንያቱም እሱ ሊያቀርባቸው ባለው ንግግሮች የጂሚ ተከታዮችን ወደ ሌላ አቅጣጫ የማስቀየር ችሎታ ነበረውና ነው። ጋዜጠኞቹ ስለ ሁኔታው ምን እንደሚያስቡ ጠየቁት። በአጠቃላይ የሚገርመው ነገር ቢሊ ግራሃም “ይህ ነገር በጂሚ ላይ የደረሰ ከሆነ በእኔም ላይ ሊደርስ ይችላል” ሲል መለሰ። "ይህ የእግዚአብሔር ቅዱስ ሰው ነው ለክርስቶስ በሺዎች የሚቆጠሩ ነፍሳትን አሸንፏል.. አሁን ቆስሏል አንጨምርበት , እንፈውሰውና ወታደራችንን እናነሳ."
ውድ ወንድም እና እህቶቼ -በፍፁም በሌሎቹ የእግዚአብሔር አገልጋዮች ውድቀት በፍፁም ደስተኛ አትሁን፣ ዲያብሎስ የመጋቢህን አገልግሎት እያጠፋው መሆኑን ስታይ። - ዲያብሎስ የመጋቢህን ጋብቻ ሲያፈርስ ስታይ በፍጹም ደስተኛ አትሁን። - ዲያቢሎስ ፓስተራችሁን ሊያቆሽሽ ሲዘምት በፍፁም ደስተኛ አይሁኑ።
ዲያቢሎስ የመጋቢህን ሚስት ተጠቅሞ አገልግሎቱን ሲያጠፋ ስታይ ፈጽሞ ደስተኛ አትሁን። አገልጋይ መሆን ቀላል አይደለም!!
Join Us 👉👉 @Hesedd
❤️
🤔🤔 ቁምነገር እንቅሰም 🤔🤔
3 ዛፎች ነበሩ ። 2ቱ የቆሙ ሲሆኑ አንዱ ግን ወድቋል። ከእለታት አንድ ቀን እኚህ ዛፎች የህይወት ህልማቸውን ይነጋገሩ ጀመር ። አንደኛው ዛፍ " እኔ ሳጥን ሆኜ የአለም ውድ እቃዎች እንዲቀመጡብኝ ጥልቅ ምኞቴ ነው " አለ፣ ሁለተኛውም ቀበል አድርጎ " እኔ መርከብ ሆኜ
የአለም ነገስታት እንዲጓጓዙብኝ እንዲፈንጩብኝ እፈልጋለው" አለ ፣ ሶስተኛው ደግሞ " እኔ መድሀኒት ሆኜ ብዙዎችን ማዳን ከቻልኩ ከዛ በላይ
ምንም ኣልፈልግም" አለ ። ሶስቱም ህልማቸውን አውርተው ሲጨርሱ ዛፍ ቆራጮች መጡ፡ የወደቀውን ይዘውት ሄዱ ። እሱም ሳጥን መሆን የህይወት ፍላጎቱ ቢሆንም ጠርበው የከብቶች መመገቢያ አድርገው ሰሩት።
ሁለተኛውንም መጥተው ቆረጡት ለጀልባነትም አዋሉት፡ መርከብ የመሆን ምኞቱም ባክኖ ቀረ። ሁለቱም ዛፎች ተናደዱ ህልማቸው የተጨናገፈም
መሰላቸው። ሶስተኛው ዛፍም ለምንም አገልግሎት ባለመዋሉ እጅጉኑ አስከፋው። ከአመታት በኋላ ክርስቶስ ኢየሱስ ወደ አለም መጣ። እነሆ በ ቤተልሄም ቦታ ስላልነበር በከብቶች በረት
ተወለደ። እናቱ ማርያምም በከብቶች መመገቢያ ውስጥ ጠቅልላ አስቀመጠችዉ። የአለም ውድ ነገሮች ማስቀመጫ መሆን የፈለገው ዛፍም የውዶች ውድ የእንቁዎች አንቁ የሆነው ክርስቶስ ተቀመጠበት።ጌታም ሊያስተምር ሲሄድ በታንኳ ተጓዘ ፡ ያም
ታንኳ ያ የአለም ነገስታት እንዲጓዝብኝ እፈልጋለው ያለው ነበር፡ የነገስታት ንጉስም ተጓጓዘበት። ጌታችን እንዲሰቀል ሲፈረድበት የቀረውን ዛፍ ቆርጠው አመጡ በሱም ሰቀሉት። ለብዙዎች
መድሀኒት መሆን የፈለገው ዛፍ መስቀል ሆኖ አለም ሁሉ ዳነበት። ሶስቱም ዛፎች ህልማቸው የተጨናገፈ ሲመስላቸው ፈጣሪ ግን ካሰቡት በላይ አደረገላቸው። ወዳጆቼ ለእኛም ከራሳችን በላይ የሚያስብልን አምላክ አለን። ስለዚህ ህልማችን የተጨናገፈ ቢመስለን አምላክ አብዝቶ ሊሰጠን ስለሆነ ሁሌም በ ትዕግስት እንጠብቀው።
" እግዚአብሔርንም ለሚወዱት እንደ አሳቡም ለተጠሩት ነገር ሁሉ ለበጎ እንዲደረግ እናውቃለን።" ሮሜ 8:28
😊 Biblical Teachings 😊
ቢያንስ ለ10 ሰዉ share 🙏
= መልካም ምሽት =
Join Us 👇👇👇👇
@Hesedd @Hesedd @Hesedd
1. በመጀመሪያ ከታች ያለውን ሊንክ ይጫኑ
2. በመቀጠል join በማለት የሚመጡሎትን ሁለት bot ይቀላቅሉ
3. ከዚያም back ብለው በመጀመሪያ join ባደረጉት bot ውስጥ ያለውን check የሚለውን በመንካት የእርሷን Refferal link ያግኙ
4. ሌሎች የእርሷን የመጋበዣ ሊንክ ( Refferal link ) ተጠቅመው join ባደረጉ ልክ 3 ብር ይታሰብሎታል። ገንዘብዎንም በቴሌ ብር በቀላሉ ማግኘት ይችላሉ።
" እውነተኛነቱ የተረጋገጠ ነው !! "
ሊንኩ 👉 https://t.me/hulepay_official_bot?start=r01977686190
🤔🤔 ቁምነገር እንቅሰም 🤔🤔
3 ዛፎች ነበሩ ። 2ቱ የቆሙ ሲሆኑ አንዱ ግን ወድቋል። ከእለታት አንድ ቀን እኚህ ዛፎች የህይወት ህልማቸውን ይነጋገሩ ጀመር ። አንደኛው ዛፍ " እኔ ሳጥን ሆኜ የአለም ውድ እቃዎች እንዲቀመጡብኝ ጥልቅ ምኞቴ ነው " አለ፣ ሁለተኛውም ቀበል አድርጎ " እኔ መርከብ ሆኜ
የአለም ነገስታት እንዲጓጓዙብኝ እንዲፈንጩብኝ እፈልጋለው" አለ ፣ ሶስተኛው ደግሞ " እኔ መድሀኒት ሆኜ ብዙዎችን ማዳን ከቻልኩ ከዛ በላይ
ምንም ኣልፈልግም" አለ ። ሶስቱም ህልማቸውን አውርተው ሲጨርሱ ዛፍ ቆራጮች መጡ፡ የወደቀውን ይዘውት ሄዱ ። እሱም ሳጥን መሆን የህይወት ፍላጎቱ ቢሆንም ጠርበው የከብቶች መመገቢያ አድርገው ሰሩት።
ሁለተኛውንም መጥተው ቆረጡት ለጀልባነትም አዋሉት፡ መርከብ የመሆን ምኞቱም ባክኖ ቀረ። ሁለቱም ዛፎች ተናደዱ ህልማቸው የተጨናገፈም
መሰላቸው። ሶስተኛው ዛፍም ለምንም አገልግሎት ባለመዋሉ እጅጉኑ አስከፋው። ከአመታት በኋላ ክርስቶስ ኢየሱስ ወደ አለም መጣ። እነሆ በ ቤተልሄም ቦታ ስላልነበር በከብቶች በረት
ተወለደ። እናቱ ማርያምም በከብቶች መመገቢያ ውስጥ ጠቅልላ አስቀመጠችዉ። የአለም ውድ ነገሮች ማስቀመጫ መሆን የፈለገው ዛፍም የውዶች ውድ የእንቁዎች አንቁ የሆነው ክርስቶስ ተቀመጠበት።ጌታም ሊያስተምር ሲሄድ በታንኳ ተጓዘ ፡ ያም
ታንኳ ያ የአለም ነገስታት እንዲጓዝብኝ እፈልጋለው ያለው ነበር፡ የነገስታት ንጉስም ተጓጓዘበት። ጌታችን እንዲሰቀል ሲፈረድበት የቀረውን ዛፍ ቆርጠው አመጡ በሱም ሰቀሉት። ለብዙዎች
መድሀኒት መሆን የፈለገው ዛፍ መስቀል ሆኖ አለም ሁሉ ዳነበት። ሶስቱም ዛፎች ህልማቸው የተጨናገፈ ሲመስላቸው ፈጣሪ ግን ካሰቡት በላይ አደረገላቸው። ወዳጆቼ ለእኛም ከራሳችን በላይ የሚያስብልን አምላክ አለን። ስለዚህ ህልማችን የተጨናገፈ ቢመስለን አምላክ አብዝቶ ሊሰጠን ስለሆነ ሁሌም በ ትዕግስት እንጠብቀው።
" እግዚአብሔርንም ለሚወዱት እንደ አሳቡም ለተጠሩት ነገር ሁሉ ለበጎ እንዲደረግ እናውቃለን።" ሮሜ 8:28
😊 Biblical Teachings 😊
ቢያንስ ለ10 ሰዉ share 🙏
= መልካም ምሽት =
Join Us 👇👇👇👇
@Hesedd @Hesedd @Hesedd
❤️
ባለራዕይነት
ስብከት .. ትምህርት .. አጋንንትን ማውጣት .. ፈውስ .. ወ.ዘ.ተ. ሳይሆን እግዚአብሔር በትውልዱ ልብ ውስጥ ሊያደርገው ያለውን ሀሳብ ቀድሞ ማየትና መረዳት ነው። ከላይ የተጠቀሱት ሁሉ ግን ራዕዩን እንፈፅም ዘንድ እግዚአብሔር የሚሰጠን የስራው ማስኬጃዎች ብቻ ናቸው !!
ከዚህ ውጪ ራዕይ አለኝ የሚል ቢኖር ራሱን ያስታል !
❤️ 8
ዛሬ ማታ ቅድስና በሚል ርዕስ ተከታታይ ትምህርት የምንለቅ ይሆናል..
ከኛ ጋር ይሁኑ 😊😁
👉👉👉 @Hesedd
ነገ ማክሰኞ ቅድስና በሚል ርዕስ ተከታታይ ትምህርት የምንለቅ ይሆናል..
ከኛ ጋር ይሁኑ 😊😁
👉👉👉 @Hesedd
Mostrar todo...
በአንድ ሰው መማር
#ዛሬ የሚጠላህን አንድ ሰው በፍቅር ለማሸነፍ በምታደርገው ብርቱ ትግል ውስጥ የምታገኘው ውድ ጥበብ ነገ የሚነሳብህን እልፍ አዕላፍ ጠላት ድል የመንሻ ብቃት ነው !!
ይቀላቀሉን 👉 @Hesedd
👍
እግዚአብሔር ሆይ የት ነህ ብለን ስንጠይቅ መልስ ከማግኘታችን ቀድሞ እግዚአብሔር እኛን የት ነህ ለሚለው ጥያቄ መልስ እንስጥ !!
@Hesedd
👍
ቅንነት.. ..
ቅንነት .. ስለ እግዚአብሔር.. . ስለ ሰውና ስለ ራሳችን ትክክለኛ የሆነ ( መፅሀፍ ቅዱሳዊ የሆነን ) እውቀት ከመያዛችን የተነሳ የሚኖረን የከበረ ማንነት ሲሆን ቅንነት የክርስቶስ ልብና እግዚአብሔር ሁሉን የሚያይበት አይኑ ነው። ይህ ቅንነት ባለበት ሰው ጠላቶቹ የሚያደርጉትን አያውቁም ለማለት.... ሲያሳድዱት ለመፀለይ... ሲረግሙት ለመመረቅ ቀላል ይሆንለታል... ስለ ጠላቶቹ ሰዎች የሚያውቀው እውቀት ይህን እንዲያደርግ ብቻ ይፈቅድለታልና...
ዛሬ ነገሮችን በክርስቶስ ልብ ለምን ማስተናገድ አቃተን.. .. ለክፉ ... ክፉ .. ለመልካም መልካም አንዳንዴም ለመልካም ሳይቀር ክፉ መመለሳችን ለምን ይሆን... ውስጣችን የክርስቶስ ልብ እንዳይገለጥ ያደረገው ይህ ቅን ያልሆነ ጠማማ ወይም ክርስቶሳዊ ያልሆነ እውቀት ነው። ይህን ካልኩኝ ዘንዳ ነገርን ሁሉ በክርስቶስ ( በተለይ ሰውን ) ብቻ ማወቅ ለመራራትም ሆነ በእግዚአብሔራዊው እውቀት ለመራመድ ወሳኝ ነውና የእውቀታችን ሚዛን ክርስቶስ ይሁን እያልኩ መልካም ቀን እመኛለሁ 😊😊
ከወደዱት ያጋሩት
ይቀላቀሉን
@Hesedd
@Hesedd
❤️
አንድ ታሪክ ሰማሁ፡፡
የሆነ ትምህርት ቤት የሚማር ተማሪ ቲቸር ጋር ሄዶ ቲቸር የሂሳብ ቀመሮችን መስራት እንደምችል ታዉቂያለሽ? ሰዎች ከባባድ ናቸዉ የሚሏቸዉን መፃህፍትን ሳይቀር እንዳነበብኩ አልሰማሽም? እያለ ያደረገዉንና ጥግ የደረሰ እዉቀት ባለቤት መሆኑን ሊገልፅላት መሞከሩ አስገርሟታል፡፡
አስተማሪዋም ያወራዉን ሁሉ አዳምጣ ከጨረሰች በኋላ እንዲህ አለችዉ “ሂድና ግማሽ ዉሃ በዚህ ኮዳ ይዘህ ና!”ሔዶግማሽ ዉሃ አመጣ...ኮዳዉንአንስታ ስታወዛዉዘዉ አያት፡፡ ምን ትሰማለህ?አለችዉ
የዉሀዉ ድምፅ ይሰማኛል አላት፣ጥሩ!አሁን ደግሞ ይህንን ኮዳ እስከአፉ ድረስ ሞልተኸዉ ና አለችው፡፡ ሄዶ ሞልቶ ሲመጣ ኮዳዉን ተቀብላ ስታወዛዉዘዉ አየና አሁን ምንም ድምፅ የለዉም አላት፡፡
እንዲህ መለሰችለት...“እዉቀትምእንደዚሁ ነዉ፡፡በትንሹ ወይም በግማሹ የሚያዉቁ ሰዎች ብዙ ያወራሉ...'ካልተደመጥኩ!፣ጆሮካልተሰጠኝ' ብለዉ ችግር ይፈጥራሉ...ነገርግን ምርጥ ጭንቅላትና የበሰለ እዉቀት ያላቸዉ ባገኙት ነገር ላይ በሙሉ 'እኔ እኔ እኔ!'እያሉ እጃቸዉን አያወጡም፡፡
ማዉራት ሲኖርባቸዉ ብቻ ጥቂት ያወራሉ፡፡በእዉቀት እስከ ገደፉ የተሞሉ ሰዎች ጩኸት አያበዙም፡፡
" መልካም ዕለተ ረቡዕ "
👉Biblical Teachings👈
Join Us 👉 @Hesedd
❤️
አንድ ታሪክ ሰማሁ፡፡
የሆነ ትምህርት ቤት የሚማር ተማሪ ቲቸር ጋር ሄዶ ቲቸር የሂሳብ ቀመሮችን መስራት እንደምችል ታዉቂያለሽ? ሰዎች ከባባድ ናቸዉ የሚሏቸዉን መፃህፍትን ሳይቀር እንዳነበብኩ አልሰማሽም? እያለ ያደረገዉንና ጥግ የደረሰ እዉቀት ባለቤት መሆኑን ሊገልፅላት መሞከሩ አስገርሟታል፡፡
አስተማሪዋም ያወራዉን ሁሉ አዳምጣ ከጨረሰች በኋላ እንዲህ አለችዉ “ሂድና ግማሽ ዉሃ በዚህ ኮዳ ይዘህ ና!”ሔዶግማሽ ዉሃ አመጣ...ኮዳዉንአንስታ ስታወዛዉዘዉ አያት፡፡ ምን ትሰማለህ?አለችዉ
የዉሀዉ ድምፅ ይሰማኛል አላት፣ጥሩ!አሁን ደግሞ ይህንን ኮዳ እስከአፉ ድረስ ሞልተኸዉ ና አለችው፡፡ ሄዶ ሞልቶ ሲመጣ ኮዳዉን ተቀብላ ስታወዛዉዘዉ አየና አሁን ምንም ድምፅ የለዉም አላት፡፡
እንዲህ መለሰችለት...“እዉቀትምእንደዚሁ ነዉ፡፡በትንሹ ወይም በግማሹ የሚያዉቁ ሰዎች ብዙ ያወራሉ...'ካልተደመጥኩ!፣ጆሮካልተሰጠኝ' ብለዉ ችግር ይፈጥራሉ...ነገርግን ምርጥ ጭንቅላትና የበሰለ እዉቀት ያላቸዉ ባገኙት ነገር ላይ በሙሉ 'እኔ እኔ እኔ!'እያሉ እጃቸዉን አያወጡም፡፡
ማዉራት ሲኖርባቸዉ ብቻ ጥቂት ያወራሉ፡፡በእዉቀት እስከ ገደፉ የተሞሉ ሰዎች ጩኸት አያበዙም፡፡
" መልካም ዕለተ ረቡዕ "
👉Biblical Teachings👈
Join Us 👉 @Hesedd
በአዳም ያጣነውን የህይወት ዛፍ ፍሬ ዛሬ ላይ ከክርስቶስ ሞትና ትንሳዔ የተነሳ በመንፈስ ቅዱስ ህልውና ውስጥ ዕለት ተዕለት የምንመገበው ዋነኛው የማዕዳችን ክፍል ሆኗል !!
ፍሬውም ፍቅር .. ደስታ.. ራስን መግዛት.. በጣም ብዙ ብዙ ነው።
ክብር ለኢየሱስ ብቻ !
Joinnnn 👉👉👉 @Hesedd
👏
አምላክ የነበረ ክብሩ ሚያስፈራ
የራስ ጠጉሩ ንጣት እጅጉን የጠራ
ፈቅዶ በመሞቱ ብታልፍም ህይወቱ
ይቅርታ አግኝተናል ገብተናል በቤቱ
አዲስ ኪዳን ሆነ ብሉዩ ቀረና
የሱ ልጅ አረገኝ ፅዋዬን ጠጣና
ኢየሱስ ፍቅር ነው ፃድቅ እውነተኛ
ስሙን ለሚጠራው ከሲኦል መዳኛ
ፈለጉን ብትኖር በኑሮህ ብትገልጠው
ሰማይ ያከብርሀል ፈትኖህ ብትመስለው
Join Us 👉👉 @Hesedd
❤️
Mostrar todo...
😁 4
ባለራዕይነት
ስብከት .. ትምህርት .. አጋንንትን ማውጣት .. ፈውስ .. ወ.ዘ.ተ. ሳይሆን እግዚአብሔር በትውልዱ ልብ ውስጥ ሊያደርገው ያለውን ሀሳብ ቀድሞ ማየትና መረዳት ነው። ከላይ የተጠቀሱት ሁሉ ግን ራዕዩን እንፈፅም ዘንድ እግዚአብሔር የሚሰጠን የስራው ማስኬጃዎች ብቻ ናቸው !!
ከዚህ ውጪ ራዕይ አለኝ የሚል ቢኖር ራሱን ያስታል !
❤️
መለኮት የነበረው #ኢየሱስ እኛን ለማዳን
#ሰው ሆነ ፤ እንደ #ባሪያ ኖረ ፤ እንደ #ወንጀለኛም ተሰቅሎ ሞተ !!
እኛም በተገለጠውና በተቀበልነው #ፀጋ የእግዚአብሔር ልጆች ተባልን !!
😄 ከወደዱት ለሌሎች Share 😃
😍 መልካም ቀን 😍
ይቀላቀሉን 👉 @Hesedd
👍
Mostrar todo...
❤️
መንፈሳዊ እርጅናና ምልክቶቹ
መንፈሳዊ እርጅና:- ማለት ከእርሱ የሚገባውን መንፈሳዊነት ትቶ መክሊቱን የቀበረ ሰው የሚጎዘው ጥቅምአልቦ መንገድ ነው ።
👉 በቤተ ክርስቲያን መንፈሳዊ ብስለት እንጂ እርጅና ክብረትን አያስገኝልንም ። መንፈሳዊ እርጅና ከመንፈሳዊ ድካም ይልቅ የከፋና ብዙዎች ሀያላንን ከረጅም ዘመን የአገልግሎት ድካም በኃላ ተስፋ በመቁረጥ የመታ ክፉ ነቀርሳ ነው።
ጌታ ይጠብቀን !!
ምልክቶቹ
1. የተጣመመ መንፈሳዊነት
2. " ከታወቀ " ድካማችን ይልቅ ይሆን ይሆናል በሚል ሌሎች ላይ በከንቱ መጠቆም !! ( It's Shame )
3. የማያንፅና ምሳሌያዊ ያልሆነ ህይወትና አገልግሎት !! ( አገር ያወቀውና ዘግናኝ የሆነ )
4. ምክር ጠልነት ( ግትርነት )
5. መንፈሳዊ ትዕቢት ( በባዶ )
6. እራስን ከሌሎች ጋር ማነፃፀር
( ከንቱ ክብር ፈላጊነት )
7. ራስን በቃለ እግዚአብሔር የመፈተሽ ችግር 👉👉 እንደነዚህ ካሉት ራቁ
Join
👇👇👇👇👇👇👇
@Hesedd @Hesedd
😍
ምን ያህል ሞተናል🤔?? 😳😳😳!!
🙏🙏 ይህንን ጥያቄ ሁላችንም ቀጥሎ ከሚሰጠው ማብራሪያ በኃላ 🙏🙏🙏 እንድንመልሰው ይሁን!! 🙏🙏🙏🙏🙏
👨⚕ በህክምናው ሳይንስ ዶክተሮች ከአንዳንድ ከባድ አደጋ የተረፉ ሰዎችን የጉዳት መጠን ከሚያውቁበት መንገድ አንዱ የተጎዳው ሰው ለተጎዳበት ቦታ 🤕 ንክኪ የሚሰጠው ምላሽ ነው 😭😬። ይህም ሰውየው የተጎዳበት ቦታ ሲነካ በህመም ስሜት ውስጥ መሆኑ የቦታው የጉደት መጠን በቦታው ላይ ሞትን አለማስከተሉን ሲያሳይ ምንም አይነት የህመም ስሜት ካልተሰማው ደግሞ በቦታው ላይ ጉዳቱ ሞት እንዳስከተለ እንዲረዱ ያደርጋቸዋል። ስለዚህም ዶክተሮቹ ቦታው ሌላውን የአካል ክፍል በማበስበስ እንዳይገለው ተቆርጦ እንዲወጣ በማድረግ መፍትሔ ይሰጣሉ።
➡️ ይህንን እውነታ ወደ ግል ህይወታችን እንመልሰውና ህዝብ ሲፈናቀል ፣ ሀጥአት መድረክ ላይ ሲወጣ ፣ፅድቅና እውነት 📖 ሲደበቁ ፣ፍቅር ሲቀዘቅዝ፣ እምነት ሲጠፋ እያየን ነው። ግን ግን ስንቶቻችን ነን ይህ ቤተክርስቲያን ⛪️ ላይ ያለ ጉዳት አሞን ከላይ የጠቀስኳቸው ነገሮች ሲሆኑ 🤕 የህመም ጩከትን 🤕😰 የምንጮከውና እንፈወስ ዘንድ ከጌታ ዘንድ ረድኤትን 🤲 የምንጠይቀው?? ሰቆ ኤር 5÷17 - 21
➡️ እውነቱ ግን ብዙዎቻችን በክርስቶስ አካል ላይ ያለና እየሆነ ያለ ጉዳት ወደ ማይሰማን ደረጃ ላይ ደርሰናል። ይህም ደግሞ የግል መንፈሳዊ ህይወታችን ምን አይነት የጉዳት መጠን ላይ እንዳለ🤕🤕 ያሳያል ። በርግጥም ደግሞ በሞት አፋፍ ላይ ነን ። ኦ ጌታ ሆይ ፤መልሰን ማረን ፤ ተዋርደናል፤ መንፈሳዊ እርዛት ታርዘናል፤ በጠቅላላው የማንጠቅም ሆነናል😢😥!
♦️ ጌታ ደግሞ ስራውን ይሰራ ዘንድ ህያዋንን ይፈልጋልና [ ጌታ ህያው ስለሆነ ከህያዋንና ከነቁት ጋር ብቻ ስለሚሰራ ] ሀሜት ፣ጥላቻ፣ ዝሙት፣ መገፋፋት፣ መለያየትን ትተን በክርስቶስ ፍቅር እንፈወስና ለእግዚአብሔር ክብር እንሆን ዘንድ ዛሬ ከእንቅልፋችን እንንቃ።
🙏🙏🙏ቀኑ ቀርቧል🙏🙏🙏
" ከእንቅልፍ የምትነሡበት ሰዓት አሁን እንደ ደረሰ ዘመኑን እወቁ፤ ካመንንበት ጊዜ ይልቅ መዳናችን ዛሬ ወደ እኛ ቀርቦአልና።" ሮሜ 13:11
" መንፈስ ለአብያተ ክርስቲያናት
የሚለውን ጆሮ ያለው ይስማ። "
ራእ 3:22
"መልካም ቀን "
"Biblical Teachings"
መልእክቱን ከወደዱት ለሌሎች ያጋሩ 👍
JOIN US 👉👉👉👉👇👇👇👇
@Hesedd
@Hesedd
@Hesedd
@Hesedd
@Hesedd
👍
Mostrar todo...
👍
Mostrar todo...
❤️
Mostrar todo...
🙏
አንድ ታሪክ ሰማሁ፡፡
የሆነ ትምህርት ቤት የሚማር ተማሪ ቲቸር ጋር ሄዶ ቲቸር የሂሳብ ቀመሮችን መስራት እንደምችል ታዉቂያለሽ? ሰዎች ከባባድ ናቸዉ የሚሏቸዉን መፃህፍትን ሳይቀር እንዳነበብኩ አልሰማሽም? እያለ ያደረገዉንና ጥግ የደረሰ እዉቀት ባለቤት መሆኑን ሊገልፅላት መሞከሩ አስገርሟታል፡፡
አስተማሪዋም ያወራዉን ሁሉ አዳምጣ ከጨረሰች በኋላ እንዲህ አለችዉ “ሂድና ግማሽ ዉሃ በዚህ ኮዳ ይዘህ ና!”ሔዶግማሽ ዉሃ አመጣ...ኮዳዉንአንስታ ስታወዛዉዘዉ አያት፡፡ ምን ትሰማለህ?አለችዉ
የዉሀዉ ድምፅ ይሰማኛል አላት፣ጥሩ!አሁን ደግሞ ይህንን ኮዳ እስከአፉ ድረስ ሞልተኸዉ ና አለችው፡፡ ሄዶ ሞልቶ ሲመጣ ኮዳዉን ተቀብላ ስታወዛዉዘዉ አየና አሁን ምንም ድምፅ የለዉም አላት፡፡
እንዲህ መለሰችለት...“እዉቀትምእንደዚሁ ነዉ፡፡በትንሹ ወይም በግማሹ የሚያዉቁ ሰዎች ብዙ ያወራሉ...'ካልተደመጥኩ!፣ጆሮካልተሰጠኝ' ብለዉ ችግር ይፈጥራሉ...ነገርግን ምርጥ ጭንቅላትና የበሰለ እዉቀት ያላቸዉ ባገኙት ነገር ላይ በሙሉ 'እኔ እኔ እኔ!'እያሉ እጃቸዉን አያወጡም፡፡
ማዉራት ሲኖርባቸዉ ብቻ ጥቂት ያወራሉ፡፡በእዉቀት እስከ ገደፉ የተሞሉ ሰዎች ጩኸት አያበዙም፡፡
" መልካም ዕለተ ረቡዕ "
👉Biblical Teachings👈
Join Us 👉 @Hesedd
👍
A Godly Penalty will causes Purification !!
ፍርድ በእግዚአብሔር ቤት ውስጥ ሊገለጥ በደጅ ነውና .. በፍርሀትና በመንቀጥቀጥ ልባችንን እንቅደድ በእውነተኛ ንስሀም ወደ እግዚአብሔር እንመለስ !!
ፍርድ ሊሆን ቀርቧልና እባካችሁ እንጠንቀቅ !!
ኢዮኤል 2÷11-13
ኢሳ 4÷3-4
" Biblical Teachings "
Join Us 👉@Hesedd
🙏
A Godly Penalty will causes Purification !!
ፍርድ በእግዚአብሔር ቤት ውስጥ ሊገለጥ በደጅ ነውና .. በፍርሀትና በመንቀጥቀጥ ልባችንን እንቅደድ በእውነተኛ ንስሀም ወደ እግዚአብሔር እንመለስ !!
ፍርድ ሊሆን ቀርቧልና እባካችሁ እንጠንቀቅ !!
ኢዮኤል 22÷1-13
ኢሳ 4÷3-4
" Biblical Teachings "
Join Us 👉@Hesedd
🙏