FELEG ETHIOPIA
Social links ዩቲዩብ - youtube.com/@felegethiopia ፌስቡክ - facebook.com/groups/felegethiopia ሙዚቃ - youtube.com/@timelessmuzika ቲክቶክ - tiktok.com/@zethiojoys
Show more- Subscribers
- Post coverage
- ER - engagement ratio
Data loading in progress...
Data loading in progress...
Social links ዩቲዩብ - youtube.com/@felegethiopia ፌስቡክ - facebook.com/groups/felegethiopia ሙዚቃ - youtube.com/@timelessmuzika ቲክቶክ - tiktok.com/@zethiojoys
Social links ዩቲዩብ - youtube.com/@felegethiopia ፌስቡክ - facebook.com/groups/felegethiopia ሙዚቃ - youtube.com/@timelessmuzika ቲክቶክ - tiktok.com/@zethiojoys
ረቡዕ ሐምሌ 26 ቀን 2015 (አዲስ ማለዳ) በኦሮሚያ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን ኩዩ ወረዳ ልዩ ሥሙ ቱሉ ሚልኪ በተባለ አካባቢ ሰኞ ሐምሌ 24/2015 በሸኔ ታጣቂ ቡድን ስልሳ ሦስት ሰዎች ታፍነው መወሰዳቸውን የአካባቢው ነዋሪዎች ለአዲስ ማለዳ ተናግረዋል። የደጀን ከተማ ሰላም እና ጸጥታ ጽህፈት ቤት ኃላፊ አንዳርጌ ዘውዴ፤ ድርጊቱ የተፈጸመው 65 ሰዎችን አሳፍሮ ከባህር ዳር ከተማ በመነሳት ወደ አዲስ አበባ ሲጓዝ በነበረ የሕዝብ ማመላለሻ አውቶቡስ ላይ መሆኑን ለአዲስ ማለዳ ተናግረዋል። የታጣቂ ቡድኑ አባላት እገታውን የፈጸሙት ከቀኑ ዘጠኝ ሰዓት ገደማ መሆኑን እንዲሁም አቅመ ደካማ ከሆኑ አንዲት ባልቴት እና አንድ ሽማግሌ በስተቀር ሹፌሩን እና ረዳቱን ጨምሮ በአጠቃላይ 63 ሰዎችን አግተው መውሰዳቸውን በአካባቢው የነበሩ የዓይን እማኞች ለአዲስ ማለዳ ተናግረዋል። የደጀን ከተማ ሰላም እና ጸጥታ ጽህፈት ቤት…
ረቡዕ ሐምሌ 26 ቀን 2015 (አዲስ ማለዳ) በቤኒሻንጉል ጉምዝ ክልል መተከል ዞን ከብልጽግና ፓርቲ አመራሮችና አባላት ውጭ በኢንቨስትመንት ዘርፍ መሳተፍም ሆነ ሌሎች ጥቅማ ጥቅሞችን ማግኘት እንደማይቻል ተገልጿል። በዞኑ በተለይም በቡለን ወረዳ የከበሩ የማዕድን ሃብቶችን ለማውጣት፣ የእርሻ መሬት ወስዶ ለማልማት እና የመንግሥት ሠራተኞች ሆኖ ጥቅማ ጥቅም ለማግኘት የገዥው ፓርቲ አመራር ወይም አባል መሆን ግድ ይላል ነው የተባለው። በዚህ ጉዳይ ላይ ቅሬታቸውን ለአዲስ ማለዳ ካቀረቡ የአካባቢው ነዋሪዎች መካከል ሥማቸው እንዲጠቀስ ያልፈለጉ አንድ ግለሰብ፤ ማንኛውም የገንዘብ አቅም ያለውና መስፈርት የሚያሟላ ሰው በኢንቨስትመንት ዘርፍ ተደራጅቶ ቦታ መጠየቅና መውሰድ ቢችልም፤ በቡለን ወረዳ ውስጥ ግን “የእኛ ፓርቲ አባል ስላለሆናችሁ ማስተናገድ አንችልም” የሚል ምላሽ እንደሚሰጣቸው ተናግረዋል፡፡ አክለውም፤…