cookie

We use cookies to improve your browsing experience. By clicking «Accept all», you agree to the use of cookies.

avatar

Aleazer Melese

የእግዚአብሔርን ቃል መማር

Show more
The country is not specifiedThe language is not specifiedThe category is not specified
Advertising posts
211Subscribers
No data24 hours
No data7 days
No data30 days

Data loading in progress...

Subscriber growth rate

Data loading in progress...

ሻሎም ቅዱሳን ➡ዛሬ ስለ አብና ወልድ የአካል ልዩነት እናያለን ዮሐንስ 8 ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯ ¹⁶ የላከኝ አብ ከእኔ ጋር ነው እንጂ ብቻዬን አይደለሁምና እኔ ብፈርድ ፍርዴ እውነት ነው። ¹⁷ የሁለት ሰዎችም ምስክርነት እውነት እንደ ሆነ በሕጋችሁ ተጽፎአል። ¹⁸ ስለ ራሴ የምመሰክር እኔ ነኝ፥ የላከኝም አብ ስለ እኔ ይመሰክራል። ➡ኢየሱስ ብቻውን አይደለም አብ ከእርሱ #ጋር ነበረ። ➡ኢየሱስ በአካል ከአብ ባይለይ ኖሮ አብ ከኢየሱስ #ጋር ባልሆን ነበር። ➡ የሁለት ሰዎች ምስክርነት አስፈላጊ መሆኑን አይሁዳውያን ስለሚያውቁ #አንዱ ስለ ኢየሱስ የሚመሰክረው ➡ኢየሱስ ራሱ ሲሆን #ሁለተኛው መስካሪ ➡አብ ነው። ➡ኢየሱስ አብ አይደለም ። ➡አብ ኢየሱስ አይደለም ። Join and share ⏬⏬⏬ ⏬⏬⏬ t.me/aleazermelese
Show all...
Aleazer Melese

የእግዚአብሔርን ቃል መማር

ሻሎም ቅዱሳን ብዙ ጊዜ ➡ማርያም ከእግዚአብሔር አንሳ ከሰው ትበልጣለች ስሉ እንሰማለን ። ኦርቶዶክስ ወዳጆቻችን ለምን እንደዚህ ያወራሉ ? ➡መልሱ መጽሐፍ ቅዱሳዊ መሠረት በሌላቸው መንፈሳዊ በሚመስሉ መጽሐፍቶች ስለተከበቡ ነው። ➡መጽሐፍ ቅዱስ ምን ይላል ? #ኢየሱስ ክርስቶስ በማቴ 11:11 እውነት እላችኋለሁ ➡ከሴቶች ከተወለዱት መካከል ➡ከመጥምቁ ዮሐንስ የሚበልጥ አልተነሳም ። ይህ የሚያሳየው ማርያም ከሰው የማትበልጥ መሆኗን ነው። ➡ማርያም ከሴቶች መካከል የተባረከች እንጂ ከሴቶች ሁሉ የሚትበልጥ አይደለችም ። ⏬⏬⏬ share Join 👉👉👉👉👉 👉👉👉👉👉 👉👉👉👉👉 t.me/aleazermelese
Show all...
Aleazer Melese

የእግዚአብሔርን ቃል መማር

ሻሎም ቅዱሳን የኦርቶዶክስ ተዋሕዶ አማኞች ማርያም ከእግዚአብሔር የሚታንስ ከሰው የሚትበልጥ ነች ይላሉ ። ➡ኢየሱስ በማቴ 11:1 ከሴቶች ከተወለዱት #ከዮሐንስ የሚበልጥ የለም ብሏል ። ➡ማርያም ከዮሐንስ አትበልጥም። ➡ ማርያም ከእግዚአብሔር ታንሳለች ይላሉ እንጂ በብዙ የቤተክርስቲያንቱ መጽሐፍት ታላላቅ ብርሃናትን የፈጠረች ይላል ። ከዚህ ሰፋ አድርገን የሚናይ ይሆናል ። share አድርጉ join አድርጉ ⏬⏬⏬⏬ 👉@aleazermelese
Show all...
🍂🍂🍂🍂🍂🍂🍂🍂🍂🍂 #ምሳሌ_6_21 #ሁልጊዜም_በልብህ_አኑረው_በአንገትህም_እሰረው። " ♦♦♦♦♦♦♦♦♦♦♦♦ አንዳንድ በልማድ በውስጣችን የተሰገሰጉ ምንም አይነት መጽሐፍ ቅዱሳዊ ማስረጃ የሌላቸው ነገር ግን መንፈሳዊ መስለው አብረውን አድገው ያረጁ ብዙ ልማዳዊ ነገሮች አሉ #ትልቁ ስህተት የሚጀምረው ደግሞ እነኚህን #በዘፈቀደ የተሰገሰጉ ልምምዶችና አስተምሮቶ መጽሐፍ ቅዱሳዊ ለማረግ #መጽሐፍ_ቅዱስን በግድ ጠምዝዞ የምንፈልገውን እንዲል ማስገደድ ከባድ ስህተት ነው ፡፡ #እንደ_አንድ_ክርስቲያን እነኚህን አይነት ማስረጃ የሌላቸው ነገሮች ማጋለጥ እና እውነትን መግለጥ ግዴታዬ ነው ፡፡ ፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨ በውይይት ወቅት #መስቀልን_በአንገት ስለማሰር ማስረጃ በማለት የሚያቀርቡት ክፍል ☞ ምሳሌ 6:21 በእርጋታ ለተመለከተው ክፍሉ ፍጹም ከዚ የተለየ ሐሳብ የያዘ ሆኖ እናገኘዋለን ፡፡ 📚 ከመጽሐፍ ቅዱስ አንድን #መስመር_ነቅሶ በማውጣት አሰተምሮ አይሰራም ፡፡ ቁጥር 21 ን ከ ቁጥር 20 ገንጥሎ በማውጣት የሌለ ሐሳብ መፍጠርም ስህተት ነው ለዚህ ነው ከፍ ብለን ቁጥሮቹን ከላችና ከታች ማየት የሚገባን እንዲህ ይላል 👇👇 ..............,,,,........,,,,.........,,,,,........ (መጽሐፈ ምሳሌ ምዕ. 6) ---------- 20፤ #ልጄ_ሆይ_የአባትህን_ትእዛዝ ጠብቅ፥ #የእናትህንም_ሕግ አትተው፤ 21፤ #ሁልጊዜም_በልብህ አኑረው፥ #በአንገትህም_እሰረው። 22፤ ስትሄድም ይመራሃል፤ ስትተኛ ይጠብቅሃል፤ ስትነሣ ያነጋግርሃል። ••••••••••••••••••••••••••••••••••••• እንግዲ የክፍሉን ሙሉ ሀሳብ ለማግኘት ከቁጥር 20 ጀምሮ ማንበብ ግድ ይላb ፡፡ ነገር ግን ቁጥር #21 ን ብቻ ገንጥሎ በማውጣት የመጽሐፉን ሙሉ ሐሳብ ማግኘት አይቻልም ስለዚህ ክፍሉ እንዲ ይላል 📌 የአባትህን ትዕዛዝ ጠብቅ 📌 የእናትህን ሕግ አትተው ይለንና ቁጥር 21 ላይ 🔍 ሁል ጊዜ በልብህ አኑረው በአንገትህም እሰረው ይላል ይህ ማለት ግን እንጨት ወርቅ ነሀስ ወይም ሌላ ነገር በመስቀል ቅርጽ ቀርጸህ አንገትህ ላይ አንጠልጥል ማለት አደለም ፡፡ ስለዚህ የእኔ ሙግቴ መስቀል በአንገት ለማሰር ብላቹ የምታቀርቡት #ማስረጃ ልክ ያልሆነና የመጽሐፉን ሐሳብ ካለመረዳት የተፈጠረ ስህተት ነው ፡፡ እኔም ልክ ያልሆኑ ሐሰቶችን በመጽሐፍ ቅዱስ እውነት መዝኜ አጋልጣለሁ እውነትን #እሰብካለሁ ፡፡ ፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨ ⏰ @Henock4 ⏰ ⏰ @adiskidanj ⏰ 💡💡💡💡💡💡💡💡💡💡
Show all...
ሻሎም ቅዱሳን የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን አስተምህሮና የመጽሐፍ ቅዱስ እውነት ! ➡ይህች ቤተክርስቲያን ኢየሱስ አማላጅ አይደለም ብላ ታስተምራለች። ➡ምዕመናን መጽሐፍ ቅዱስን እንድያነቡ አትፈቅድም ። የሚፈቀደው ሌሎች የቤተክርስቲያንቷን አስተምህሮ የያዙ መጽሐፍ ቅዱሳዊ ያልሆኑ ትምህርቶችን ብቻ የሚያስተምሩ መጽሐፍትን እንድያነቡ ነው። ➡አንዳንድ መጽሐፍ ቅዱስን ለማንበብ ፍላጎት እና የማንበብ እድል ያገኙ ኢየሱስ አማላጅ ነው የሚለውን ሮሜ 8:34 አንብበው ጴንጤ እንዳይሆኑ ብለው ሮሜ 8:34 ስለ እኛ የሚፈርደው ኢየሱስ ነው ብለው ቀይረዋል ። ይህ አስተምህሮ እግዚአብሔር ያጸደቃቸውን ጻድቃንን ኢየሱስ ይኮንናቸዋል የሚል የሐሰት የክህደት አስተምህሮ ነው። ➡እግዚአብሔር ያጸደቀውን ኢየሱስ አይኮንንም ➡በክርስቶስ ላሉት ለጻድቃን ኩነኔ የለባቸውም ። በክርስቶስ ያሉት በኩነኔ አሉ ማለት የኢየሱስ መሞት መነሣት ወደ አብ ማረጉ ከንቱ ነው ማለት ነው። “እንግዲህ በክርስቶስ ኢየሱስ ላሉት አሁን ኵነኔ የለባቸውም።” — ሮሜ 8፥1 Share Join t.me/aleazermelese
Show all...
Aleazer Melese

የእግዚአብሔርን ቃል መማር

ሻሎም ቅዱሳን ዛሬ ኢየሱስ እኔን ያየ አብን አይቷል ያለው ለምን እንደሆነ እናያለን ዮሐንስ 14 ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯ ⁸ ፊልጶስ- ጌታ ሆይ፥ አብን አሳየንና ይበቃናል አለው። ⁹ ኢየሱስም አለው፦ አንተ ፊልጶስ፥ ይህን ያህል ዘመን ከእናንተ ጋር ስኖር አታውቀኝምን? እኔን ያየ አብን አይቶአል፤ እንዴትስ አንተ፦ አብን አሳየን ትላለህ? ¹⁰ እኔ በአብ እንዳለሁ አብም በእኔ እንዳለ አታምንምን? እኔ የምነግራችሁን ቃል ከራሴ አልናገረውም፤ ነገር ግን በእኔ የሚኖረው አብ እርሱ ሥራውን ይሠራል። #እኔን___ያየ__አብን__አየ ምን ማለት ነው? ኢየሱስ አብ ነው ማለት ነው? የሐዋርያት (only Jesus) ተከታዮች ዮሐ 14:9 ሁሌ ስጠቅሱ ዋና ሀሳባቸው ➡ኢየሱስ አብን አሳየን ብለው ስጠይቁት እኔን ያየ አብን አይቷል ስላለ ኢየሱስ አብ ነው ማለት ነው ይላሉ ። ኢየሱስን ያየ አብን አይቷል ማለት ኢየሱስ አብ ነው ማለት አይደለም ምክንያቱም ኢየሱስ እናንተን የሚቀበል እኔን ይቀበላል ብሏልና ። ደቀመዛሙርትን የሚቀበል ኢየሱስን ይቀበላል ማለት ደቀመዛሙርት ኢየሱስ ናቸው ማለት አይደለም ። ➡እኔን ያየ አብን አይቷል ማለት ታድያ ምን ማለት ነው? “መቼም ቢሆን እግዚአብሔርን ያየው አንድ ስንኳ የለም፤ በአባቱ እቅፍ ያለ አንድ ልጁ እርሱ ተረከው።” — ዮሐንስ 1፥18 እግዚአብሔር አብን በሙሉ ክብሩ ያየ ሰው ስለሌለ አንዲያ ልጁ ኢየሱስ ተረከው። ➡ኢየሱስ እግዚአብሔር አብን ተረከ እንጂ ኢየሱስ ራሱ አብ አይደለም ። ➡ኢየሱስ አብ ብሆን ኖሮ አብን ተረከ ባልተባለ ነበረ። ፔጄን ለይክና ሼር አድርጉ t.me/aleazermelese
Show all...
ሻሎም ቅዱሳን #ታቦቱን#ከእንግዲህ_ወዲህ__አይጠሩም__ልብ_______አያደርጉትም። በሙሴ ጊዜ የተሰራው ታቦት በሰለሞን ጊዜ ወደ ኢትዮጵያ አልመጣም ። ከንጉሥ ሰለሞን በኋላ እስከ ንጉሡ ኢዮስያስ ድረስ የኪዳኑ ታቦት በእስራኤል ነበረ። 2ዜና 35:3 ➡እስራኤላውያን በምድር በሚበዙበት ጊዜ ታቦት እንደማያስፈልግ በግልጽ ኤር 3:16 ይነግረናል ። የ Facebook ፔጄን ለይክ በማድረግ ወንጌልን ከእኔ ጋር በአንድነት እናገልግል። https://www.facebook.com/103767338553383/posts/253511483578967/?app=fbl Join t.me/aleazermelese
Show all...
Log in or sign up to view

See posts, photos and more on Facebook.